1 Samuel 25:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይ ምኽንያት ደም ምፍሳስኩም፡ ወይስ ጐይታይ ሕነ ምፍዳይ፡ ንጐይታይ ጓሂ ወይ ጕድለት ልቢ ምእንቲ ኸይኰነልኩም። እግዚኣብሄር ንጐይታይ ጽቡቕ እንተ ገይሩ ግና፡ ብዛዕባ ባርያኻ ሕሰብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህ ርኵሰትና የልብ በደል፥ በከንቱ ንጹሕ ደም ማፍሰስም ለጌታዬ አይሁኑበት፤ የጌታዬም እጁ ትዳን፤ እግዚአብሔርም ለጌታዬ በጎ ያድርግለት፤ በጎም ታደርግላት ዘንድ ባሪያህን አስብ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ በከንቱ ደም እንዳላፈሰስህ፥ በገዛ እጅህም እንዳልተካስህ ይህ ዕንቅፋትና የሕሊና ጸጸት በጌታዬ አይሆንልህም፤ እግዚአብሔርም ለጌታዬ በጎ ባደረገልህ ጊዜ፥ ባሪያህን አስብ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታዬ የምታዝንበት ምክንያት ወይም የኅሊና ጸጸት አይኖርብህም፤ ምክንያቱም በከንቱ ያፈሰስከው ደም ወይም በገዛ እጅህ የወሰድከው በቀል የለምና። ስለዚህ ጌታ ለጌታዬ በጎ ነገር ባደረገልህ ጊዜም፥ እኔንም አገልጋይህን አስበኝ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጋሱ ባይናን ሱ ጉሴዳዋን ዎይ ባረ ሀሉዋ ከሴዳዋን ታ ጎዳ ዎዛናይ ዳጋመናነ ህርገና። መና ጎዳይ ነዉ ኬኬዳ ዎደ፥ ታና ነ ቆማቶ ዶጎፓ” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | gaasuu baynnan suutsaa gusseeddawaan woy bare haluwaa kesseeddawaan ta godaa wozanay dagammennanne hirggenna. Med'inaa Goday new keekeedda wode, taana ne k'oomatoo dogoppa» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | neni hadan gussida suuththi woykko ne kushen neni halo kessidaazi dontta gishshas ta goday wozinan ceecana hanoynne modhettana miishshi deenna. GODAY nees lo7o ooththida wode tana ne aylleyo baloppa» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ሃዳን ጉሲዳ ሱ ዎይኮ ኔ ኩሼን ኔኒ ሃሎ ኬሲዳዚ ዶንታ ጊሻስ ታ ጎዳይ ዎዚናን ጬጫና ሃኖይኔ ሞታና ሚሺ ዴና። ጎዳይ ኔስ ሎኦ ኦዳ ዎዴ ታና ኔ ኣይሌዮ ባሎፓ» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ጎዳይ አዛንያ ጋሶይ ዎይኮ ቂሮያባይ ባዋ። ጋሶይ ባይና ሱ ጉስዳባይ ዎይኮ ሀሎ ከይዳባይ ባይና ግሾ ነ ዎዛናይ ዳጋመና። ጎዳይ ነዉ ሎኦባ ኦዳ ዎደ ታና ነ አይልዉ ዶጎፓ” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ta goday azzaniya gaasoy woyko qiiroyabay baawa. Gaasoy bayna suuthu gussidabay woyko halo keydabay bayna gisho ne wozanay dagammenna. Goday new lo77oba oothida wode tana ne aylliw dogopa” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌታዬ የምታዝንበት ምክንያት ወይም የኅሊና ጸጸት አይኖርህም፤ በከንቱ ያፈሰስኸውም ደም ሆነ በገዛ እጅህ የተበቀልኸው የለምና። እግዚአብሔር በጎ ነገር ባደረገልህ ጊዜ እኔን አገልጋይህን ዐስበኝ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምንም ዐይነት ጸጸት ወይም የኅሊና ወቀሳ አይደርስብህም። ጌታዬ ሆይ፥ ያለ ምክንያት ወይም የበቀል እርምጃ ለመውሰድ ብለህ የገደልከው ሰው የለም፤ ስለዚህ ጌታዬ ሆይ፥ እግዚአብሔር በሚባርክህ ጊዜ እኔንም አትርሳኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንፁህ ደም ኣፍሲሰ፥ ሕነይውን ፈድየ ኢልካ ኣብ ሕሊናኻ ነስሓ ኣይስምዐካን እዩ። እግዚኣብሄር ንኣኻ ንጐይታይ ፅቡቕ ምስ ገበረልካ ድማ፥ ንኣይ ንገረድካ ዘክረኒ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጽህ ደም ምፍሳሰን ሕነ ምፍዳይ ጐይታይን ንዕንቅፋትካን ንምስቃቕ ልቢ ጐይታይን ኣይኽንካ። እግዚኣቢሄር ንጐይታይ ጽቡቕ ምስ ገበረልካ ድማ ፡ ንገረድካ ዘክረኒ። |