1 Samuel 25:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይ ምኽንያት ደም ምፍሳስኩም፡ ወይስ ጐይታይ ሕነ ምፍዳይ፡ ንጐይታይ ጓሂ ወይ ጕድለት ልቢ ምእንቲ ኸይኰነልኩም። እግዚኣብሄር ንጐይታይ ጽቡቕ እንተ ገይሩ ግና፡ ብዛዕባ ባርያኻ ሕሰብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህ ርኵ​ሰ​ትና የልብ በደል፥ በከ​ንቱ ንጹሕ ደም ማፍ​ሰ​ስም ለጌ​ታዬ አይ​ሁ​ኑ​በት፤ የጌ​ታ​ዬም እጁ ትዳን፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለጌ​ታዬ በጎ ያድ​ር​ግ​ለት፤ በጎም ታደ​ር​ግ​ላት ዘንድ ባሪ​ያ​ህን አስብ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተ በከንቱ ደም እንዳላፈሰስህ፥ በገዛ እጅህም እንዳልተካስህ ይህ ዕንቅፋትና የሕሊና ጸጸት በጌታዬ አይሆንልህም፤ እግዚአብሔርም ለጌታዬ በጎ ባደረገልህ ጊዜ፥ ባሪያህን አስብ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታዬ የምታዝንበት ምክንያት ወይም የኅሊና ጸጸት አይኖርብህም፤ ምክንያቱም በከንቱ ያፈሰስከው ደም ወይም በገዛ እጅህ የወሰድከው በቀል የለምና። ስለዚህ ጌታ ለጌታዬ በጎ ነገር ባደረገልህ ጊዜም፥ እኔንም አገልጋይህን አስበኝ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጋሱ ባይናን ሱ ጉሴዳዋን ዎይ ባረ ሀሉዋ ከሴዳዋን ታ ጎዳ ዎዛናይ ዳጋመናነ ህርገና። መና ጎዳይ ነዉ ኬኬዳ ዎደ፥ ታና ነ ቆማቶ ዶጎፓ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) gaasuu baynnan suutsaa gusseeddawaan woy bare haluwaa kesseeddawaan ta godaa wozanay dagammennanne hirggenna. Med'inaa Goday new keekeedda wode, taana ne k'oomatoo dogoppa» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) neni hadan gussida suuththi woykko ne kushen neni halo kessidaazi dontta gishshas ta goday wozinan ceecana hanoynne modhettana miishshi deenna. GODAY nees lo7o ooththida wode tana ne aylleyo baloppa» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ሃዳን ጉሲዳ ሱ ዎይኮ ኔ ኩሼን ኔኒ ሃሎ ኬሲዳዚ ዶንታ ጊሻስ ታ ጎዳይ ዎዚናን ጬጫና ሃኖይኔ ሞታና ሚሺ ዴና። ጎዳይ ኔስ ሎኦ ኦዳ ዎዴ ታና ኔ ኣይሌዮ ባሎፓ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ጎዳይ አዛንያ ጋሶይ ዎይኮ ቂሮያባይ ባዋ። ጋሶይ ባይና ሱ ጉስዳባይ ዎይኮ ሀሎ ከይዳባይ ባይና ግሾ ነ ዎዛናይ ዳጋመና። ጎዳይ ነዉ ሎኦባ ኦዳ ዎደ ታና ነ አይልዉ ዶጎፓ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ta goday azzaniya gaasoy woyko qiiroyabay baawa. Gaasoy bayna suuthu gussidabay woyko halo keydabay bayna gisho ne wozanay dagammenna. Goday new lo77oba oothida wode tana ne aylliw dogopa” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌታዬ የምታዝንበት ምክንያት ወይም የኅሊና ጸጸት አይኖርህም፤ በከንቱ ያፈሰስኸውም ደም ሆነ በገዛ እጅህ የተበቀልኸው የለምና። እግዚአብሔር በጎ ነገር ባደረገልህ ጊዜ እኔን አገልጋይህን ዐስበኝ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምንም ዐይነት ጸጸት ወይም የኅሊና ወቀሳ አይደርስብህም። ጌታዬ ሆይ፥ ያለ ምክንያት ወይም የበቀል እርምጃ ለመውሰድ ብለህ የገደልከው ሰው የለም፤ ስለዚህ ጌታዬ ሆይ፥ እግዚአብሔር በሚባርክህ ጊዜ እኔንም አትርሳኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንፁህ ደም ኣፍሲሰ፥ ሕነይውን ፈድየ ኢልካ ኣብ ሕሊናኻ ነስሓ ኣይስምዐካን እዩ። እግዚኣብሄር ንኣኻ ንጐይታይ ፅቡቕ ምስ ገበረልካ ድማ፥ ንኣይ ንገረድካ ዘክረኒ።”
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጽህ ደም ምፍሳሰን ሕነ ምፍዳይ ጐይታይን ንዕንቅፋትካን ንምስቃቕ ልቢ ጐይታይን ኣይኽንካ። እግዚኣቢሄር ንጐይታይ ጽቡቕ ምስ ገበረልካ ድማ ፡ ንገረድካ ዘክረኒ።