1 Samuel 25:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንጐይታይ መደቀሲ ቤት ኪሰርሓሉ እዩ እሞ፡ በደል ባርያኻ ይቕረ በል። ጐይታይ ንውግኣት እግዚኣብሄር ይዋጋእ እዩ እሞ፡ ብዅሉ መዓልትታትኩም ኣባኻትኩም ክፉእ ኣይተረኽበን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ለጌታዬ የታመነ ቤትን ይሠራለታልና፥ የጌታዬንም ጦርነት እግዚአብሔር ይዋጋለታልና የእኔን የባሪያህን ኀጢኣት፥ እባክህ፥ ይቅር በል፤ በዘመንህም ሁሉ ክፋት አይገኝብህም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርን ጦርነት ስለምትዋጋ እግዚአብሔር በእውነት ለጌታዬ የታመነ ቤት ይሠራልና የእኔን የባሪያህን ኃጢአት፥ እባክህ፥ ይቅር በል፤ በዘመንህም ሁሉ ክፋት አይገኝብህም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታዬ የጌታን ጦርነት ስለሚዋጋ ጌታም ለጌታዬ የታመነ ቤት በእርግጥ ለዘለዓለም የሚያጸናለት በመሆኑ፥ እባክህ የእኔን የአገልጋይህን በደል ይቅር በል፤ በሕይወት ዘመንህም ሁሉ ክፋት አይገኝብህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀይ ታ ጎዳዉ፥ ታን ነ ቆማታ ባሌዳ ባላ አቶ ያጋ! ኔን መና ጎዳ ኦላ ኦለትያ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ኔናነ ነ ዘረ ካተያና። ኔን ደኤዳ ላይ ኡባን ኢታተይ ነ ቦላ ቤቶፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hay ta godaw, taani ne k'oomatta baleedda balaa atto yaaga! Neeni Med'inaa Godaa olaa olettiyaa diraw, Med'inaa Goday neenanne ne zeretsaa kaateyana. Neeni de'eedda laytsaa ubbaan iitatetsay ne bolla beettoppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta GODAY ola olettiza gishshas GODAY ta godaa kawoteththaa tumappe izi mernaas izas minththana. Hessa gishshas tana ne aylley qoho taas atto ga. Neni shemppora paxa diza wode ubbaan iitateththi neeppe beettofo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ጎዳይ ኦላ ኦሌቲዛ ጊሻስ ጎዳይ ታ ጎዳ ካዎቴ ቱማፔ ኢዚ ሜርናስ ኢዛስ ሚንና። ሄሳ ጊሻስ ታና ኔ ኣይሌይ ቆሆ ታስ ኣቶ ጋ። ኔኒ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ዎዴ ኡባን ኢታቴ ኔፔ ቤቶፎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ጎዳዉ፥ ነ አይለ ናጋራ አቶ ያጋ! ኔኒ ጎዳ ኦላ ኦለትያ ግሾ፥ ጎዳይ ነናነ ነ ሼሻ ካዎያና። ነ ደኦ ላይ ኡባን ኢታተ ነ ቦላ በንቶፎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta godaw, ne aylle nagaraa atto yaaga! Neeni Godaa olaa oletiya gisho, Goday nenanne ne sheesha kawoyana. Ne de7o laytha ubban iitatethi ne bolla bentofo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌታዬ የእግዚአብሔርን ጦርነት ስለሚዋጋ እግዚአብሔርም ለጌታዬ ሥርወ መንግሥቱን በርግጥ ለዘላለም የሚያጸናለት በመሆኑ፣ እባክህ የእኔን የአገልጋይህን በደል ይቅር በል፤ በሕይወት ዘመንህም ሁሉ ክፋት አይገኝብህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጌታዬ፥ አንተ የእግዚአብሔርን ጦርነት እየተዋጋህ ነው፤ በምትኖርበትም ዘመን ሁሉ ምንም ዐይነት ክፉ ነገር ማድረግን ስለማትፈልግ ስለ ፈጸምኩት በደል እባክህ ይቅር በለኝ፤ እግዚአብሔር አንተንና ዘሮችህን ለዘለዓለም ያነግሣል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻ ጐይታይስ ውግእ እግዚኣብሄር እትዋጋእ ሰብ ኢኻ እሞ፥ እግዚኣብሄር ፅንዕቲ መንግስቲ ኸም ዘቑመልካ ርግፅ እዩ። እምበኣርከስ፥ በይዛኻ፥ በደለይ በደል ገረድካ ይቕረ በለለይ። ብህይወት ክሳዕ ዘለኻ ድማ በዳሊ ዄንካ ኣይትረኸብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጐይታይሲ ውግእ እግዚኣብሄር ዚዋጋእ ስለ ዝዀነ፡ ምሉእ ዕድሜኻ ኣባኻ ገለ ኽፋእ ኣይርከብን እዩ እሞ፡ እግዚኣብሄር ድማ ንጐይታይ ጽንዕቲ ቤት ከም ዚሰርሐሉ ርግጽ እዩ። እምበኣርሲ በጃኻ፡ በደል ገረድካ ሕደገላ። |