1 Samuel 25:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ እግሩ ተደፊኡ ድማ፡ ጐይታይ፡ እዚ ኣበሳ እዚ ይመጸኒ፡ ባርያኻ ድማ ኣብ ቅድሚ ሰማዕትኻ ይዛረብ፡ ቃል ባርያኻ ድማ ይሰምዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእግሩም ላይ ወደቀች፤ እንዲህም አለች፥ “ጌታዬ ሆይ! ይህ ኀጢኣት በእኔ ላይ ይሁን፤ እኔ ባሪያህ በጆሮህ ልናገር፥ የባሪያህንም ቃል አድምጥ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእግሩም ላይ ወደቀች፥ እንዲህም አለች። ጌታዬ ሆይ፥ ይህ ኃጢአት በእኔ ላይ ይሁን፤ እኔ ባሪያህ በጆሮህ ልናገር፥ የባሪያህንም ቃል አድምጥ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእግሩም ላይ ወድቃ እንዲህ አለች፤ “ጌታዬ ሆይ፤ በደሉ በእኔ ላይ ብቻ ይሁን፤ እባክህ አገልጋይህ ታናግርህ፤ የምትልህንም ስማ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዛ አ ገድያን ኩንዳደ፥ “ሀይ ታ ጎዳዉ፥ ሀ ባይዙ ታ ጻላላሳ ግዶ! ታና ነ ቆማቶ ሃሳይሳርኪ፤ ታን ነ ቆማታ ሃሳይያዋ ስሳርኪ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iza Aa gediyaan kunddaade, «hay ta godaw, ha bayzuu ta s'alalaassa gido! Taana ne k'oomatoo haasayissaarikkii; taani ne k'oomatta haasayiyaawaa sisaarikkii. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza heen Dawite toho bolla kundada, «Ta godoo! Iza mooroy ta bolla qoodetto; shoobbe tani ne aylley nees yootana gizayssa siyarkkii! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ሄን ዳዊቴ ቶሆ ቦላ ኩንዳዳ፥ «ታ ጎዶ! ኢዛ ሞሮይ ታ ቦላ ቆዴቶ፤ ሾቤ ታኒ ኔ ኣይሌይ ኔስ ዮታና ጊዛይሳ ሲያርኪ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ቶሁዋ ቦላ ኩንዳዳ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ታ ባላይ ታ ቦላ ግዶ! ታ እስባ ኦዳና፤ ታ ነ አይልያ ግያባ ስአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya tohuwa bolla kundada, “Ta godaw, ta balay ta bolla gido! Ta issiba odana; ta ne aylliya giyaba si7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእግሩም ላይ ወድቃ እንዲህ አለች፤ “ጌታዬ ሆይ፤ በደሉ በእኔ ላይ ብቻ ይሁን፤ እባክህ አገልጋይህ ታናግርህ፤ የምትልህንም ስማ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጫማውም ላይ ወድቃ እንዲህ አለች፦ “ጌታዬ ሆይ! እባክህ የእኔን የአገልጋይህን ቃል አድምጠኝ! በደሉን እኔ ልሸከም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ እግሩ ወዲቓ ኸዓ ኸምዙይ በለቶ፦ “ኣታ ጐይታይ! እዝ በደል እዙይ ኣባይ ጥራሕ ይኹን። በይዛኻ፥ ኣነ ገረድካ ኣብ እዝንኻ ኽዛረብ፤ ቃል ገረድካውን ስማዕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ እግሩ ወዲቓ ኸኣ በለቶ፡ ኣታ ጐይታይ፡ እዚ ኣበሳ እዚ ኣባይ ይኹን፡ በጃኻ፡ ገረድካ ኣብ እዝንኻ ትዛረቦ፡ ዘረባ ገረድካውን ስማዕ። |