1 Samuel 25:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ንጸላእቲ ዳዊት እዚን ብዝያዳን ይገብረሎም፣ ንግሆ ንግሆ ንዅሉ እቲ ናቱ ዘለዎ ዅሉ ኣብ መንደቕ ሓዊ እንተ ኣንዲደዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለናባልም ከሆነው ሁሉ እስከ ነገ ጥዋት ድረስ አጥር ተጠግቶ የሚሸን አንድ ስንኳ ብንተው፥ እግዚአብሔር በዳዊት ላይ እንዲህ ያድርግ፤ እንዲህም ይጨምር” ብሎ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእርሱም ከሆነው ሁሉ እስከ ነገ ጥዋት ድረስ አንድ ወንድ ስንኳ ብተው፥ እግዚአብሔር በዳዊት ላይ እንዲህ ያድርግ እንዲህም ይጨምር ብሎ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገ ጠዋት የእርሱ ከሆነው ሁሉ አንድ ወንድ እንኳ በሕይወት ባስቀር እግዚአብሔር በዳዊት ላይ እንዲህ ያለውን ነገር ያድርግበት፥ ከዚህም የከፋ ይጨምርበት!” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎንታ ጉራ ጋካናዉ፥ ታን አባ ግዴዳ ኡባፐ እት አቱማዋነ ፓጻ አጎፐ፥ ጾስ ታና ፓጻ አጎፖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wontta guura gakkanaw, taani aabaa gideedda ubbaappe itti attumawaanne pas'a aggooppe, S'oossi taana pas'a aggoppo» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wonto maalado iza asaappe issaadeka ta shemppora paxa aggiko Xoossi ta bolla hessa mala ooththo; hessafekka aadhdhiza iita miish ooththo» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎንቶ ማላዶ ኢዛ ኣሳፔ ኢሳዴካ ታ ሼምፖራ ፓጻ ኣጊኮ ጾሲ ታ ቦላ ሄሳ ማላ ኦ፤ ሄሳፌካ ኣዛ ኢታ ሚሽ ኦ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንቶ ዎንታ ጋካናዉ፥ እያባ ግድዳ አደታፐ እሱዋ ታ ፓፃ አግኮ፥ ፆሲ ታና ፕርዶ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wonto wonta gakanaw, iyabaa gidida addetape issuwa ta paxa aggiko, Xoossi tana pirdo” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገ ጧት የእርሱ ከሆነው ሁሉ አንድ ወንድ እንኳ በሕይወት ባስቀር እግዚአብሔር በዳዊት ላይ እንዲህ ያለውን ነገር ያድርግበት፣ ከዚህም የከፋ ይጨምርበት!” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከመንጋቱ በፊት የእርሱ የሆኑትን ወንዶች ሁሉ አንድ እንኳ ሳላስቀር በሙሉ ሳልገድል ብቀር እግዚአብሔር እኔን በሞት ይቅጣኝ!” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፅባሕ ክሳዕ ዝወግሕ፥ ካብ ዘለዎ ዅሉ ወዲ ተባዕታይ ዝኾነ ሓደ እኳ እንተ ደኣ ብህይወት ሓዲገስ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ዳዊት ከምዙይ ይግበር፤ ከምዙይውን ይወስኽ ኢሉ ነበረ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጽባሕ ክሳዕ እትበርህ፡ ካብ ዘለዎ ዂሉ ኣብ መንደቕ ተጸጊዑ ኻብ ዚሸይን፡ ሓደ እኳ እንተ ደኣ ሐዲገስ፡ ኣምላኽ ንጸላእቲ ዳዊት ከምዚ ይግበሮም ከምዚውን ይወስኮም። |