1 Samuel 25:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ከምዚ በለ፦ ብሓቂ፡ እዚ ሰብኣይ እዚ ኣብ በረኻ ዘለዎ ዅሉ ብኸንቱ ሓልየ፡ ካብ ኵሉ ናቱ ዋላ ሓንቲ ኸይጐደሎ፡ ንእከይ ድማ ብጽቡቕ መለሰለይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም አለ፥ “ለዚህ ሰው ከሆነው ሁሉ አንድ ነገር እንዳይጠፋበት በእውነት ከብቱን ሁሉ በምድረ በዳ በከንቱ ጠበቅሁ፤ ከገንዘቡ ሁሉ አንዳች ይወስዱበት ዘንድ ያዘዝነው የለም፤ እርሱም በበጎ ፋንታ ክፉ መለሰልኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም። ለዚህ ሰው ከሆነው ሁሉ አንድ ነገር እንዳይጠፋበት በእውነት ከብቱን ሁሉ በምድረ በዳ በከንቱ ጠበቅሁ፥ እርሱም ስለ በጎነቴ ክፋት መለሰልኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም እንዲህ ብሎ ነበር፤ “ምንም ነገር እንዳይጠፋበት የዚህን ሰው ሀብት በምድረ በዳ ያን ያህል መጠበቄ ለካ በከንቱ ኖሯል፤ ደግ በሠራሁ ይኸው ክፉ መለሰልኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ባረ ዎዛናን፥ “አባፐ አያይነ ፓጨናዳን ታን ሀ ብታንያ አቁዋ ኡባ ናጌዳዌ ጮ መላ፤ ታን ሎኤዳዋ ኩሽያ እ ታዉ ኢታ ዛሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite bare wozanaan, «Abaappe ayaynne pac'c'ennaadan taani ha bitaniyaa ak'uwaa ubbaa naageeddawe c'oo mela; taani lo"eeddawaa kushiyaa I taw iitaa zaareedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, «Iza miishshafe issinakka dhayontta mala hayssa addeza aqota bazzo biittan ta naagiday coo hada gidides. Ta izas lo7o ooththidayssa kushe izi taas iita zaarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ፥ «ኢዛ ሚሻፌ ኢሲናካ ዮንታ ማላ ሃይሳ ኣዴዛ ኣቆታ ባዞ ቢታን ታ ናጊዳይ ጮ ሃዳ ጊዲዴስ። ታ ኢዛስ ሎኦ ኦዳይሳ ኩሼ ኢዚ ታስ ኢታ ዛሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ “እያባፐ አይኮይካ ፓጮና መላ ታኒ ሀ አድያ ሻሉዋ ናግዳይ ጮ መላ፤ ታኒ ኦዳ ሎኦ ኦሱዋስ እ ታዉ ኢታ ኩሸ ዛርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, “Iyabape aykoyka paconna mela taani ha addiya shaluwa naagiday coo mela; taani oothida lo77o oosuwas I taw iita kushe zaaris. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም እንዲህ ብሎ ነበር፤ “ምንም ነገር እንዳይጠፋበት የዚህን ሰው ሀብት በምድረ በዳ ያን ያህል መጠበቄ ለካ በከንቱ ኖሯል፤ ደግ በሠራሁ ይኸው ክፉ መለሰልኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም በልቡ እንዲህ እያለ ያስብ ነበር፤ “የዚያን የማይረባ ሰው ሀብት በዚህ በረሓ ለምን ስጠብቅ ቈየሁ? የእርሱ ከሆነው ንብረት ምንም ነገር ተሰርቆበት አያውቅም፤ ታዲያ እኔ ስላደረግሁለት መልካም ነገር እርሱ የሚከፍለኝ ወሮታ ይህ ሆኖ ቀረ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ኸምዙይ ኢሉ ነበረ፦ “ኣነ ኣብ ምድረ በዳ ጥሪቱ ኸይጠፍኦ ኢለ ሓለኹሉ፤ ንሱ ግና ኸንቱ እዩ። ክንዲ ፅቡቕ ክፉእ መለሰለይ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ከምዚ ኢሉ ነበረ፡ ናይዚ ጥሪት ኲሉ ኣብ በረኻ ዘለዎ ዂሉ ገለ እኳ ኸይጠፍኦ፡ ንኸንቱ ጥራይ ሐሎኹሉ። ንሱ ግና ኣብ ክንዲ ጽቡቕ ክፋእ መለሰለይ። |