1 Samuel 25:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ኣድጊ ተወጢሓ ኸላ፡ ናብቲ መሕብኢ እቲ ኸረን ወረደት፡ እንሆ ድማ፡ ዳዊትን ሰቡን ኪቃወምዋ ወረዱ። ምስኦም ድማ ተራኸበት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋም በአህያዋ ላይ ተቀምጣ በተራራው ላይ በተሰወረ ስፍራ በወረደች ጊዜ፥ እነሆ፥ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ እርስዋ ወርደው ተቀበሏት፤ እርስዋም ተገናኘቻቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋም በአህያው ላይ ተቀምጣ በተራራው ላይ በተሰወረ ስፍራ በወረደች ጊዜ፥ እነሆ፥ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ እርስዋ ወረዱ፤ እርስዋም ተገናኘቻቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሷም በአህያዋ ላይ ተቀምጣ ወደ ሸለቆው በምትወርድበት ጊዜ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ እርሷ ወረዱ፤ እርሷም አገኘቻቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ ሀርያ ቶጋደ ደርያና ዱገ ዛንጋራ ዎያ ዎደ፥ ዳዊተነ አ አሳይ ኢኮ ስሚደ ዱገ ዎኖ፤ እዛ ኡንቱንቱና ጋከታዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare hariyaa toggaadde deriyaana duge zanggaaraa wod'd'iyaa wode, Daawitenne Aa Asay iikko simmiide duge wod'd'iino; iza unttunttunna gakettaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza ba hareza toggada duge zulleza wodhdhishin Dawitinne iza kaallizayti izikko duge wodhdhida; izakka istta demmadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ባ ሃሬዛ ቶጋዳ ዱጌ ዙሌዛ ዎሺን ዳዊቲኔ ኢዛ ካሊዛይቲ ኢዚኮ ዱጌ ዎዳ፤ ኢዛካ ኢስታ ዴማዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ሀርያ ቶጋዳ ዙማ ሎቡዋ ዱገ ዎያ ዎደ ዳዊቲነ እያ አሳይ ይሸ ኢራ ጋሄትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba hariya toggada zumaa loobuwa duge wodhiya wode Dawitinne iya asay yishe iira gahetidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሷም በአህያዋ ላይ ተቀምጣ ወደ ሸለቆው በምትወርድበት ጊዜ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ እርሷ ወረዱ፤ እርሷም አገኘቻቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋም በአህያ ላይ ተቀምጣ እየጋለበች በኮረብታው ጥግ በሚገኘው ጠመዝማዛ መንገድ ስትወርድ በድንገት ዳዊትና ተከታዮቹ ወደ እርስዋ ሲመጡ አገኘቻቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ኣድጊ ተቐሚጣ፥ ነቲ ጎቦ ብኸውላ ኸውሊ ኽትድይብ እንተላ፥ እንሆ፥ ዳዊትን ሰዓብቱን ከዓ ይወርዱ ነበሩ። ንሳ ድማ ተራኸበቶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ኣድጊ ተወጢሓ፡ ነቲ ኸረን ብኽውለ ኸውሊ ኽትወርድ ከላ፡ እንሆ፡ ዳዊትን ሰቡን ከኣ ኪቃባበልዋ ወረዱ፡ ንሳ ድማ ተጓነፈቶም። |