1 Samuel 25:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ፍለጥ፡ ነቲ ኽትገብሮ እትሓስቦ ድማ ኣስተብህለሉ። ከመይሲ፡ ሰብ ክዛረቦ ዘይክእል ወዲ ብልያል እዩ እሞ፡ ክፉእ ኣብ ልዕሊ ጐይታናን ኣብ ልዕሊ ብዘሎ ቤቱን እዩ ዘሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህም በጌታችንና በቤቱ ሁላ ክፉ ነገር እንዲመጣ ተቈርጦአልና፥ እርሱ ክፉ ሰው ስለ ሆነ ማንም ሊናገረው አይችልምና የምታደርጊውን ተመልከቺና ዕወቂ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህም በጌታችንና በቤቱ ሁሉ ላይ ክፉ ነገር እንዲመጣ ተቈርጦአልና፥ እርሱ ምናምንቴ ሰው ስለ ሆነ ማንም ሊናገረው አይችልምና የምታደርጊውን ተመልከቺና እወቂ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም በጌታችንና በመላው ቤተሰቡ ላይ መከራ እያንዣበበ ስለሆነ፥ ምን እንደምታደርጊ አስቢበት፤ እርሱ እንደሆነ እንዲህ ያለ ባለጌ ሰው ስለሆነ፥ ማንም ደፍሮ የሚነግረው የለም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀያና ሀ የዉዋ ዋታነንቶነ ቆፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኑ ጎዳ ቦላነ አ ሶ አሳ ቦላ ኮባባይ ከሳና ሀኔ። ኑ ጎዳይ ሄዋ ማላ መቀ ባይና ኢታ አሳ ግዴዳ ድራዉ፥ ኦንነ አዉ ሃሳያናዉ ዳንዳየና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hayanaa ha yewuwaa waatanenttonne k'oppa; ayaw gooppe, nu godaa bollanne Aa soo asaa bolla kobabay kessana hanee. Nu goday hewaa mala mek'etsi baynna iita asaa gideedda diraw, ooninne aw haasayanaw danddayenna» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i nu godaa bollanne izaso asaa bolla metoy aalanththishe diza gishshas neni yuushsha qoppada ooththanaas bessizayssa ooththa. Izi gidikko hessa mala booza as gidida gishshas izas xali yootana issaadeyka deenna» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ኑ ጎዳ ቦላኔ ኢዛሶ ኣሳ ቦላ ሜቶይ ኣላንሼ ዲዛ ጊሻስ ኔኒ ዩሻ ቆፓዳ ኦናስ ቤሲዛይሳ ኦ። ኢዚ ጊዲኮ ሄሳ ማላ ቦዛ ኣስ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዛስ ጻሊ ዮታና ኢሳዴይካ ዴና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑ ጎዳ ቦላነ እያ ሶ አሳ ቦላ ኢታባይ ጋካና ሀንያ ግሾ፥ ሀያና ሀ ኦዳ ዋታነኮ ቆፓ። ኑ ጎዳይ አሳ ዞረ ስኦና ኢታ አስ ግድያ ግሾ፥ ኦንካ እያ ሃሳይሳናዉ ዳንዳኤና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nu godaa bollanne iya soo asaa bolla iitabay gakana haniya gisho, hayyana ha odaa waataneko qopa. Nu goday asa zore si7onna iita asi gidiya gisho, oonika iya haasayisanaw danda7enna” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁንም በጌታችንና በመላው ቤተ ሰቡ ላይ መከራ እያንዣበበ ስለሆነ፣ አስቢበትና የምታደርጊውን አድርጊ፤ እርሱ እንደ ሆነ እንዲህ ያለ ባለጌ ሰው ስለሆነ፣ ደፍሮ የሚነግረው አንድም ሰው የለም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እባክሽን ይህን ጉዳይ አስቢበትና ማድረግ ስለሚገባሽ ነገር ወስኚ፤ አለበለዚያ ለጌታችንና ለቤተሰቡ ሁሉ አደገኛ ጥፋት ይሆናል፤ እርሱ እንደ ሆነ የማንንም ምክር የማይሰማ ደረቅ ሰው ነው!” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ድማ ሓደ እኳ ተዛሪቡ ኸስምዖ ዘይኽእል ክፉእ ሰብ እዩ እሞ፥ ሕዚ ንጐይታናን ንብዘላ ቤቱን ክፉእ ይመፆ ኣሎ፤ ስለዙይ ረአዪ፤ እትገብርዮ ኸዓ ፍለጢ” በላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ ሓደ እኳ ኺዛረቦ ዘይኽእል ወዲ ብልያል እዩ እሞ፡ ሕጂ ንጐይታናን ንብዘላ ቤቱን ክፋእ ተመዲብዎ ኣሎ፡ ስለዚ ርኣዪ፡ እትገብርዮ ኸኣ ፍለጢ። |