1 Samuel 25:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ሰብኡት ግና ኣዝዮም ጽቡቓት ነበሩ፣ ንሕና እውን ኣይተጐድኣናን፣ ኣብ መሮር ከለና ምስኦም ክሳብ እንፈልጦም ዋላ ሓንቲ ኣይሰኣንናን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚህ ሰዎች ግን በእኛ ዘንድ እጅግ ደጎች ነበሩ፤ የከ​ለ​ከ​ሉ​ንም የለም፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር በኖ​ር​ን​በት ዘመን ሁሉ በም​ድረ በዳ ሳለን ከመ​ን​ጋው እን​ሰ​ጣ​ቸው ዘንድ ያዘ​ዙን አን​ዳች ነገር የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህ ሰዎች ግን በእኛ ዘንድ እጅግ መልካም ነበሩ፤ አልበደሉንምም፥ ከእነርሱም በሄድንበት ዘመን ሁሉ በምድረ በዳ ሳለን አንዳች አልጠፋብንም፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህ ሰዎች ግን እጅግ መልካም ነበሩ፤ ጉዳትም አላደረሱብንም፤ በዱር አብረናቸው በነበርንበት ጊዜም ሁሉ፥ ምንም ነገር አልጠፋብንም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐካ፥ ሀ አሳቱ ኑዉ ሎይ ሎአ፤ ኡንቱንቱ ኑና ገንበይክኖ፤ ኑን ኡንቱንቱና እትፐ ደምባን ፔሼዳ ዎደ ኡባን ኑባፐ አያይነ ፓጭቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidoppekka, ha asatuu nuw loytsi lo"a; unttunttu nuuna genibeykkino; nuuni unttunttunna ittippe dembban peesheedda wode ubbaan nubaappe ayaynne pac'c'ibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha asati keehi lo7o asa; nu bolla ay qohokka gaththibeettenna. Bazzon nu isttara diza wode nuus aykkoyka dhaybeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ኣሳቲ ኬሂ ሎኦ ኣሳ፤ ኑ ቦላ ኣይ ቆሆካ ጋቤቴና። ባዞን ኑ ኢስታራ ዲዛ ዎዴ ኑስ ኣይኮይካ ይቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ ሀ አሳት ኑስ ዳሮ ሎኦ፤ ኤንቲ ኑና ገንቦኮና፤ ኑኒ ኤንታራ ባዞን ፔእዳ ዎደ ኡባን ኑባፐ አይኮይካ ፓጭቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, ha asati nuus daro lo77o; enti nuna genibookona; nuuni entara bazzon pee7ida wode ubban nubaape aykoyka pacibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ ሰዎች ግን እጅግ መልካም ነበሩ፤ ጕዳትም አላደረሱብንም፤ በዱር አብረናቸው በነበርንበት ጊዜም ሁሉ፣ ምንም ነገር አልጠፋብንም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ ግን ለእኛ በጎ አድራጊዎች ነበሩ፤ ምንም ችግር አልፈጠሩብንም፤ ከእነርሱ ጋር በዱር በነበርንበት ጊዜ ሁሉ ከእንስሶቻችን አንድ እንኳ ተሰርቆብን አያውቅም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዞም ሰባት እዚኣቶም ግና ንኣና የመና ሕያዎት እዮም ዝነበሩ፤ ኣይዓመፁናን፤ በቲ ኣብ ምድረ በዳ ምስኣቶም ዝነበርናሉ ጊዜ ድማ ዝኾነ እኳ ኣይጠፍአናን።
Amharic Tigrinya 2011 እዞም ሰባት እዚኣቶም ግና ንኣናስ ብዙሕ ሕያዎት እዮም ዝነበሩ፡ ኣየስተሀፈሩናንውን፡ በቲ ኣብ በረኻ ምሳታቶም እተማላለስናሉ ዂሉ ጊዜ ድማ ገለ እኳ ኣይጠፍኣናን።