1 Samuel 25:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ኻብቶም መንእሰያት ግና ንኣቢጋይል ሰበይቲ ናባል ነዚ ነገራ እሞ፡ እንሆ፡ ዳዊት ንጐይታና ሰላም ኪብሎ ካብ በረኻ ልኡኻት ሰዲዱ ኣሎ። ኢሉ ድማ ጸረፎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከብላቴኖቹም አንዱ ለናባል ሚስት ለአቤግያ እንዲህ ብሎ ነገራት፥ “እነሆ፥ ዳዊት በምድረ በዳ ሳለ ጌታችንን ሰላም ሊሉት መልእክተኞችን ላከ፤ እርሱ ግን ፊቱን አዞረባቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከብላቴኖቹ አንዱ ለናባል ሚስት ለአቢግያ እንዲህ ብሎ ነገራት። እነሆ፥ ዳዊት በምድረ በዳ ሳለ ጌታችንን ሊባርኩ መልእክተኞች ላከ፤ እርሱ ግን ሰደባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአገልጋዮቹ አንዱ ለናባል ሚስት ለአቢጌል እንዲህ አላት፤ “እነሆ፤ ዳዊት ሰላምታውን እንዲያቀርቡለት ከምድረበዳ ወደ ጌታችን መልእክተኞች ልኮ ነበር፤ እርሱ ግን በስድብ አዋረዳቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቆማቱዋፐ እቱ ናባላ ማቻቶ አብጋሎ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ዳዊተ ዎራን ደኢደ ኑ ጎዳ፥ ‘ሳሮ’ ጋናዉ አሳ ኪቴዳ፤ ሽን እ ኡንቱንታ ቦሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'oomatuwaappe ittuu Naabaala machchato Abigaalo hawaadan yaageedda; «Daawite woran de'iidde nu godaa, ‹Saro› gaanaw asaa kiitteedda; shin I unttuntta boreedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Naabaale aylletappe issoy iza machcho Abigaalis, «Be7a, Dawiti ba diza bazzofe nu godaakko as sarokara gaththi yeddides. Gido attiin izi istta cash kalssides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናባሌ ኣይሌታፔ ኢሶይ ኢዛ ማቾ ኣቢጋሊስ፥ «ቤኣ፥ ዳዊቲ ባ ዲዛ ባዞፌ ኑ ጎዳኮ ኣስ ሳሮካራ ጋ ዬዲዴስ። ጊዶ ኣቲን ኢዚ ኢስታ ጫሽ ካልሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናባላ አይለታፐ እሶይ ናባላ ማቸ አብግያኮ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ዳዊቲ መላ ቢታን ደእሸ ኑ ጎዳ ሳሮ ጋናዉ አሰ ኪትስ፥ ሽን እ ኤንታ ጫይድ የድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Naabala aylletape issoy Naabala mache Abigiyako haysada yaagis; “Dawiti mela biittan de7ishe nu godaa saro gaanaw ase kiittis, shin I enta cayidi yeddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአገልጋዮቹ አንዱ ለናባል ሚስት ለአቢግያ እንዲህ አላት፤ “እነሆ፤ ዳዊት ሰላምታውን እንዲያቀርቡለት ከምድረ በዳ ወደ ጌታችን መልእክተኞች ልኮ ነበር፤ እርሱ ግን የስድብ ናዳ አወረደባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከናባል አገልጋዮች አንዱም የናባልን ሚስት አቢጌልን እንዲህ አላት፤ “ዳዊት ካለበት በረሓ መልእክተኞችን ከሰላምታ ጋር ወደ ጌታችን ልኮ ነበር፤ እርሱ ግን በስድብ አዋረዳቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣቢግያ ሰበይቲ ናባል ድማ ሓደ ኻብቶም ኣጓብዝ “እንሆ፥ ዳዊት ካብ ምድረ በዳ ንጐይታና ሰላም ክብልዎ ልኡኻት ሰዲዱ ነይሩ፤ ንሱ ኸዓ ሰጐጎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣቢጋይል ሰበይቲ ናባል ድማ ሓደ ኻብቶም ኣጒባዝ ከምዚ በላ፡ እንሆ፡ ዳዊት ካብ በረኻ ንጐይታና ሰላም ኪብልዎ ልኡኻት ሰደደ፡ ንሱ ኸኣ ስጐጎም። |