1 Samuel 25:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ንሰቡ፡ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ሰይፉ ኣሰሩ። ነፍሲ ወከፎም ድማ ሰይፎም ተኣሲሮም፤ ዳዊት ድማ ሰይፉ ተኣሲሩ፡ ኣስታት ኣርባዕተ ሚእቲ ሰብኡት ደድሕሪ ዳዊት ደየበ። ክልተ ሚእቲ ድማ ምስቶም ሕያዎት ተረፉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ሰዎቹን፥ “ሁላችሁ ሰይፋችሁን ታጠቁ” አላቸው። ሁሉም ሰይፋቸውን ታጠቁ፤ ዳዊትም ሰይፉን ታጠቀ፤ አራት መቶ ሰዎችም ዳዊትን ተከትለው ወጡ፤ ሁለት መቶውም በጓዛቸው ዘንድ ተቀመጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ሰዎቹን። ሁላችሁ ሰይፋችሁን ታጠቁ አላቸው። ሁሉም ሰይፋቸውን ታጠቁ፥ ዳዊትም ሰይፉን ታጠቀ፤ አራት መቶ ሰዎችም ዳዊትን ተከትለው ወጡ፥ ሁለት መቶውም በዕቃው ዘንድ ተቀመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ሰዎቹን፥ “በሉ ሁላችሁም ሰይፋችሁን ታጠቁ” አላቸው። ስለዚህ ሁሉም ሰይፋቸውን ታጠቁ፤ ዳዊትም የራሱን ታጠቀ። አራት መቶ ያህል ሰዎች ከዳዊት ጋር ሲወጡ መቶ ያህሉ ግን ጓዝ ለመጠበቅ ቀሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ባረ አሳቱዋ፥ “ህንተንቱ ማሻ ማሻ ዳንጭተ” ያጌዳ፤ ሄዋፐ ጉይያን ኡባቱካ ባረንቱ ማሻ ማሻ ዳንጬድኖ፤ ዳዊተካ ባረ ማሻ ዳንጬዳ። ዳዊተ ኦይዱ ጼቱዋ ግድያ አሳቱዋና ፑደ ቤዳ፤ ላኡ ጼቱ አሳይ ኡንቱንቱዋ ናጊደ አቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite bare asatuwaa, «Hinttenttu mashshaa mashshaa danc'c'ite» yaageedda; hewaappe guyyiyaan ubbatuukka barenttu mashshaa mashshaa danc'c'eeddino; Daawitekka bare mashshaa danc'c'eedda. Daawite oyddu s'eetuwaa gidiyaa asatuwaana pude beedda; laa"u s'eetu Asay unttunttuwaa naagiidde atteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitikka asatas, «Ane ubbatikka intte giththa mashsha gixxite» gides. Hessa gishshas ubbayka ba mashsha mashsha gixxida; Dawitikka ba mashsha gixxides. 400 gidana asi Dawitera ke7ishin 200 gidana asi istta miishshaa naaganaas guye attides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲካ ኣሳታስ፥ «ኣኔ ኡባቲካ ኢንቴ ጊ ማሻ ጊጺቴ» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ኡባይካ ባ ማሻ ማሻ ጊጺዳ፤ ዳዊቲካ ባ ማሻ ጊጺዴስ። 400 ጊዳና ኣሲ ዳዊቴራ ኬኢሺን 200 ጊዳና ኣሲ ኢስታ ሚሻ ናጋናስ ጉዬ ኣቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ “ህንተ ማሻ ዳንጭተ” ያግን፥ ኡባይ ባንታ ማሻ ዳንጭዶሶና፤ ዳዊቲካ ባ ማሻ ዳንጭስ። ዳዊቲ ኦይዱ ፄቱ ግድያ አሳታራ ደንድድ ብስ፤ ናምኡ ፄቱ አሳይ ኤንታባ ናግድ አትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, “Hinte mashshaa dancite” yaagin, ubbay banta mashshaa dancidosona; Dawitika ba mashshaa dancis. Dawiti oyddu xeetu gidiya asatara dendidi bis; nam7u xeetu asay entaba naagidi attis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም ሰዎቹን፣ “በሉ ሁላችሁም ሰይፋችሁን ታጠቁ” አላቸው። ስለዚህ ሁሉም ሰይፋቸውን ታጠቁ፤ ዳዊትም የራሱን ታጠቀ። አራት መቶ ያህል ሰዎች ከዳዊት ጋር ሲወጡ መቶ ያህሉ ግን ጓዝ ለመጠበቅ ቀሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም “በሉ ሰይፋችሁን ታጠቁ!” የሚል ትእዛዝ ሰጠ፤ እነርሱም እንደ ታዘዙት አደረጉ፤ ዳዊትም ራሱ ሰይፉን ታጠቀ፤ ጓዝ የሚጠብቁ ሁለት መቶ ሰዎች ወደ ኋላ ትቶ አራት መቶ ሰዎች በማስከተል ገሥግሦ ለመሄድ ተነሣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዳዊት ነቶም ሰዓብቱ “ነፍሲ ወከፍኩም ሰይፍኹም ተዓጠቑ” በሎም። ነፍሲ ወከፍ ድማ ሰይፉ ተዓጠቐ፤ ዳዊትውን ሰይፉ ተዓጠቐ። ደድሕሪ ዳዊት ከዓ ኣስታት ኣርባዕተ ሚእቲ ሰብኡት ደየቡ። ክልተ ሚእቲ ድማ ኣቑሑ ኽሕልዉ ተረፉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዳዊት ነቶም ሰቡ፡ ነፍሲ ወከፍኩም ሴፍኩም ተዐጠቑ፡ በለ። ነፍሲ ወከፍ ድማ ሴፉ ተዐጥቀ፡ ዳዊትውን ሴፉ ተዐጥቀ። ደድሕሪ ዳዊት ከኣ ኣስታት ኣርባዕተ ሚእቲ ሰብኣይ ደየቡ። ክልተ ሚእቲ ኸኣ ኣብ ኣቓሑ ተቐመጡ። |