1 Samuel 25:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እምበኣርሲ፡ ነቲ ንቐረጽተይ ዝሓረድክዎ እንጌራይን ማይይን ስጋይን ወሲደ፡ ካበይ ከም ዝመጹ ንዘይፈለጥኩ ሰባትዶ ክህቦም እየ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንጀራዬንና የወይን ጠጄን፥ ለሸላቾቼም ያረድሁትን ሥጋ ወስጄ ከወዴት እንደ ሆኑ ለማላውቃቸው ሰዎች እሰጣለሁን?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንጀራዬንና የወይን ጠጄን ለሸላቾቼም ያረድሁትን ሥጋ ወስጄ ከወዴት እንደ ሆኑ ለማላውቃቸው ሰዎች እሰጣለሁን? ብሎ መለሰላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታዲያ እንጀራዬንና ውሃዬን እንዲሁም በጎቼን ለሚሸልቱልኝ ሰዎች ያረድሁትን ፍሪዳ ከየት እንደመጡ ለማይታወቁ ሰዎች የምሰጠውስ ለምንድን ነው?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ ኡክ፥ ታ ሃነ ታ ዶርሳ ሜድያዋንቶ ሹከቴዳ አሹዋ ደንደ፥ ሀ ኦነንቶነ ዬዳ ሳአይ ኤረተና አሳቶ አያዉ እሞ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta ukitsaa, ta haatsaanne ta dorssaa meediyaawanttoo shuketteedda ashuwaa dentsaade, ha oonenttonne yeedda sa'ay erettenna asatoo ayaw immoo?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin tani ta kaththinne ta haath, ta dorsata iske qanxxizaytas ta shukkida asho istti awappe yidaakko erettontta asas tani aazas immoo?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ታኒ ታ ካኔ ታ ሃ፥ ታ ዶርሳታ ኢስኬ ቃንጺዛይታስ ታ ሹኪዳ ኣሾ ኢስቲ ኣዋፔ ዪዳኮ ኤሬቶንታ ኣሳስ ታኒ ኣዛስ ኢሞ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ካ፥ ታ ሃነ ታ ዶርሳታ ሜደይሳታስ ሹከትዳ አሹዋ ኤካዳ፥ ጉዬይ ኤረቶና አሳስ አይስ እሞ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta kathaa, ta haathaanne ta dorsaata meedeysatas shuketida ashuwa ekada, guuyeyi eretonna asas ayis immo?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ታዲያ እንጀራዬንና ውሃዬን እንዲሁም በጎቼን ለሚሸልቱልኝ ሰዎች ያረድሁትን ፍሪዳ ከየት እንደ መጡ ለማይታወቁ ሰዎች የምሰጠውስ ለምንድን ነው?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እንጀራዬንና ውሃዬን እንዲሁም ለበጎች ሸላቾቼ ያረድኳቸውን እንስሶች አንሥቼ ከወዴት እንደ መጡ ለማላውቃቸው ሰዎች የምሰጥበት ምክንያት የለም!” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንጀራይን ወይነይን፥ እቲ ንቘረፅቲ ፀጕሪ ኣባጊዐይ ኢለ ዝሓረድክዎ ስጋን፥ ካበይ ምዃኖም ንዘይፈልጦም ሰባትዶ ኽህብ እየ?” ኢሉ መለሰሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንጌራይን ማየይን እቲ ንቘረጽቲ ኣባጊዔይ ኢለ ዝሐረድክዎ ሕሩደይን ወሲደስ፡ ካበይ ምዃኖም ንዘይፈልጦም ሰባትዶ ኽህቦም እየ ኢሉ መለሰሎም። |