1 Samuel 25:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናባል ድማ ንባሮት ዳዊት ከምዚ ኢሉ መለሰሎም፦ ዳዊት መን እዩ፧ ወዲ እሴይከ መን እዩ፧ ኣብዚ ግዜ እዚ ነፍሲ ወከፍ ካብ ጎይታኡ ዝሰብሩ ኣገልገልቲ ብዙሓት እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ናባልም ተነሥቶ ለዳዊት ብላቴኖች መለሰላቸው እንዲህም አላቸው፥ “ዳዊት ማን ነው? የእሴይስ ልጅ ማን ነው? እያንዳንዳቸው ከጌቶቻቸው የኰበለሉ አገልጋዮች ዛሬ ብዙ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ናባልም ለዳዊት ባሪያዎች። ዳዊት ማን ነው? የእሴይስ ልጅ ማን ነው? እያንዳንዳቸው ከጌቶቻቸው የኰበለሉ ባሪያዎች ዛሬ ብዙዎች ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ናባልም ለዳዊት አገልጋዮች እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ለመሆኑ ይህ ዳዊት ማነው? የእሴይስ ልጅ ማን ነው? በአሁኑ ጊዜ ከጌቶቻቸው የሚኰበልሉ አገልጋዮች ብዙ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናባል ዳዊታ ቆማቱዋ፥ “ዳዊተ ኦኔ? እሰያ ናአይ ኦኔ? ሀ ዎድያን ዳሮ ቆማቱ ባረንቱ ጎዳቱዋፐ ባቃቲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Naabaali Daawita k'oomatuwaa, «Daawite oonee? Isseya na'ay oonee? Ha wodiyaan daro k'oomatuu barenttu godatuwaappe bak'atiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Naabaaley Dawite oosanchchatas, «Dawiti izi oonee? Isseye nay izi oonee? Hayssa ha wodezan bantta godatappe baqati biza oosanchchati daro. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናባሌይ ዳዊቴ ኦሳንቻታስ፥ «ዳዊቲ ኢዚ ኦኔ? ኢሴዬ ናይ ኢዚ ኦኔ? ሃይሳ ሃ ዎዴዛን ባንታ ጎዳታፔ ባቃቲ ቢዛ ኦሳንቻቲ ዳሮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናባል፥ “ዳዊቲ ኦኔ? እሰየ ናአይ ኦኔ? ሀ ዎድያን ዳሮ አይለት ባንታ ጎዳታፐ ባቃቶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Naabali, “Dawiti oonee? Isseye na7ay oonee? Ha wodiyan daro aylleti banta godatape baqatoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ናባልም ለዳዊት አገልጋዮች እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ለመሆኑ ይህ ዳዊት ማነው? የእሴይስ ልጅ ማን ነው? በአሁኑ ጊዜ ከጌቶቻቸው የሚኰበልሉ አገልጋዮች ብዙ ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ናባልም በመጨረሻ “ኧረ ለመሆኑ ዳዊት ማን ነው? እኔ ስለ እርሱ ሰምቼም አላውቅም! እነሆ፥ በአሁኑ ጊዜ አገሪቱ ከጌቶቻቸው በኰበለሉ አገልጋዮች ተሞልታለች! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናባል ድማ ነቶም ኣገልገልቲ ዳዊት “ዳዊት መን እዩ? ወዲ እሴይከ መን እዩ? ሎሚ እኮ ኸካብ ጐይተቶም ዝመለቑ ኣገልገልቲ ብዙሓት እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናባል ድማ ነቶም ገላው ዳዊት፡ ዳዊት መን እዩ ወዲ እሴይከ መን እዩ ሎምስ ከካብ ጐይተቶም ዝመለቑ ገላው ብዙሓት እዮም። |