1 Samuel 24:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት እውን ብድሕሪኡ ተንሲኡ ካብቲ በዓቲ ወጺኡ ንሳኦል ደድሕሪኡ ጸዊዑ፡ ጐይታይ ንጉስ! ሳኦል ድማ ብድሕሪኡ ምስ ጠመተ፡ ዳዊት ሰገደ፡ ገጹ ድማ ናብ ምድሪ ሰገደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም በዚህ ቃል ሰዎቹን ከለከላቸው። በሳኦልም ላይ ተነሥተው ይገድሉት ዘንድ አልፈቀደላቸውም፤ ሳኦልም ከዋሻው ተነሥቶ መንገዱን ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሱም በኋላ ዳዊት ደግሞ ተነሣ፥ ከዋሻውም ወጣ፥ ከሳኦልም በኋላ። ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ ብሎ ጮኸ፤ ሳኦልም ወደ ኋላው ተመለከተ፥ ዳዊትም ወደ ምድር ተጐንብሶ እጅ ነሣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት ሰዎቹን በዚህ ቃል ከለከላቸው፤ በሳኦል ላይ አደጋ እንዲያደርሱበትም አልፈቀደላቸውም። ሳኦልም ከዋሻው ወጥቶ ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦል ቤዳዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተ ጎንጎሉዋ ግዶፐ ከሲደ፥ ሳኦላ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ካትያዉ!” ያጊደ ጼሴዳ፤ ሳኦል ጉየ ዛሪደ ጼሌዳ፤ ዳዊተ ቢታን ዱገ ጉፋኒደ፥ ሳኦላዉ ጎይኔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'ooli beeddawaappe guyyiyaan, Daawite gonggoluwaa giddoppe kesiide, Saa'oola, «Ta godaw, kaatiyaw!» yaagiide s'eeseedda; Saa'ooli guyye zaariidde s'eelleedda; Daawite biittan duge guufanniide, Saa'oolaw goyneedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Dawiti gongoloza giddofe kezidi Sa7oole, «Ta godaa kawoo!» gi xeygides; Sa7oolikka guye simmi xeellishin Dawiti ba kushe denththidi ziggishin be7ides; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ጎንጎሎዛ ጊዶፌ ኬዚዲ ሳኦሌ፥ «ታ ጎዳ ካዎ!» ጊ ጼይጊዴስ፤ ሳኦሊካ ጉዬ ሲሚ ጼሊሺን ዳዊቲ ባ ኩሼ ዴንዲ ዚጊሺን ቤኢዴስ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል ብዳፐ ጉየ፥ ዳዊቲ ጎንጎሉዋ ግዶፈ ከይድ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ካዋዉ” ያግድ ሳኦላ ፄግን፥ ሳኦል ጉየ ስሚድ ፄልስ። ዳዊቲ ሳአን ጉፋንድ ሳኦላስ ዝግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli bidaape guye, Dawiti gongoluwa giddofe keyidi, “Ta godaw, kawaw” yaagidi Saa7ola xeegin, Saa7oli guye simmidi xeellis. Dawiti sa7an gufannidi Saa7olas ziggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ዳዊት ከዋሻው ወጥቶ ሳኦልን፣ “ጌታዬ ንጉሥ ሆይ!” ብሎ ጠራው። ሳኦልም ወደ ኋላው ዞር ባለ ጊዜ፣ ዳዊት ወደ መሬት ጐንበስ ብሎ እጅ ሲነሣው ተመለከተ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም ከዚያ ወጥቶ ሳኦልን በመከተል “ጌታዬ ንጉሥ ሆይ!” አለው፤ ሳኦልም መለስ ብሎ ዙሪያውን ሲመለከት ዳዊት በመሬት ላይ ለጥ ብሎ እጅ ነሣውና እንዲህ አለው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ ዳዊት ተሲኡ ኻብቲ በዓቲ ወፀ፤ “ኦ ጐይታይ ንጉስ!” ኢሉ ኸዓ ንሳኦል ፀውዖ። ሳኦል ድማ ንድሕሪኡ ግልፅ ምስ በለ፥ ዳዊት ብገፁ ናብ ምድሪ ተደፊኡ ፍግም በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ነቶም ሰቡ ብዘረባኡ ዐገቶም፡ ኣብ ሳኦል ኪትንስኡ ድማ ኣይፈቐደሎምን። ሳኦል ከኣ ካብቲ በዓቲ ተንሲኡ መገዱ ኸደ። |