1 Samuel 24:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪ እዚ ዳዊት በዚ ቃላት እዚ ንገሮቱ ዓገቶም፡ ኣብ ልዕሊ ሳኦል ኪለዓሉ እውን ኣይፈቐደሎምን። ሳኦል ግና ካብቲ በዓቲ ተንሲኡ ቀጸለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ሰዎቹን፥ “እግዚአብሔር የቀባው ነውና እግዚአብሔር በቀባው በጌታዬ ላይ እንዲህ ያለውን ነገር አደርግ ዘንድ፥ እጄንም እጥልበት ዘንድ እግዚአብሔር ከእኔ ያርቀው” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም በዚህ ቃል ሰዎቹን ከለከላቸው፥ በሳኦልም ላይ ይነሡ ዘንድ አልተዋቸውም፤ ሳኦልም ከዋሻው ተነሥቶ መንገዱን ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሰዎቹም፥ “ጌታ በቀባው በጌታዬ ላይ እንዲህ ያለውን ነገር ከማድረግና ጌታ የቀባው ስለ ሆነም እጄን በእርሱ ላይ ከማንሣት ጌታ ይጠብቀኝ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ሀዋዳን ሴሪደ፥ ሳኦላ ባረ አሳን ቦሽሰናን ድጌዳ። ሳኦል ጎንጎሉዋ ግዶፐ ከሲደ፥ ባረ ኦግያን ገሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite hawaadan seeriide, Saa'oola bare asan boshissennaan diggeedda. Saa'ooli gonggoluwaa giddoppe kesiide, bare ogiyaan geleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti asaa ha qaalan seerides; Sa7oole bollaka istti meto gaththanayssa koyibeenna; Sa7oolikka gongoloza giddofe kezi bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ኣሳ ሃ ቃላን ሴሪዴስ፤ ሳኦሌ ቦላካ ኢስቲ ሜቶ ጋናይሳ ኮዪቤና፤ ሳኦሊካ ጎንጎሎዛ ጊዶፌ ኬዚ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሀይሳዳ ግድ፥ ሳኦላ ባ አሳን ቦሽሶና ድግስ። ሳኦል ጎንጎሉዋ ግዶፈ ከይድ ባ ኦግያ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti haysada gidi, Saa7ola ba asan boshisonna diggis. Saa7oli gongoluwa giddofe keyidi ba ogiya bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት ሰዎቹን በዚህ ቃል ገሠጻቸው፤ በሳኦል ላይ አደጋ እንዲያደርሱበትም አልፈቀደላቸውም። ሳኦልም ከዋሻው ወጥቶ ሄደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም አባባሉ በሳኦል ላይ አደጋ እንዳይጥሉበት ዳዊት ተከታዮቹን ከለከላቸው። ሳኦልም ከዚያ በመነሣት ከዋሻው ወጥቶ ሄደ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ነቶም ሰዓብቱ ኸምዙይ ኢሉ ብምዝራብ ገንሖም፤ ንሳኦል ከይቐትልዎ ድማ ኸልከሎም። ሳኦል ከዓ ኻብቲ በዓቲ ወፂኡ መንገዱ ኸደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሰቡ ድማ፡ ንሱ ቕቡእ እግዚኣብሄር እዩ እሞ፡ ንጐይታይ፡ ነቲ ቕቡእ እግዚኣብሄር፡ ኢደይ ናብኡ ዘርጊሔ እዚ ምግባርሲ እግዚኣብሄር ካባይ የርሕቆ፡ በሎም። |