1 Samuel 24:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪ እዚ ዳዊት በዚ ቃላት እዚ ንገሮቱ ዓገቶም፡ ኣብ ልዕሊ ሳኦል ኪለዓሉ እውን ኣይፈቐደሎምን። ሳኦል ግና ካብቲ በዓቲ ተንሲኡ ቀጸለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ሰዎ​ቹን፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የቀ​ባው ነውና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በቀ​ባው በጌ​ታዬ ላይ እን​ዲህ ያለ​ውን ነገር አደ​ርግ ዘንድ፥ እጄ​ንም እጥ​ል​በት ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእኔ ያር​ቀው” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም በዚህ ቃል ሰዎቹን ከለከላቸው፥ በሳኦልም ላይ ይነሡ ዘንድ አልተዋቸውም፤ ሳኦልም ከዋሻው ተነሥቶ መንገዱን ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለሰዎቹም፥ “ጌታ በቀባው በጌታዬ ላይ እንዲህ ያለውን ነገር ከማድረግና ጌታ የቀባው ስለ ሆነም እጄን በእርሱ ላይ ከማንሣት ጌታ ይጠብቀኝ” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ሀዋዳን ሴሪደ፥ ሳኦላ ባረ አሳን ቦሽሰናን ድጌዳ። ሳኦል ጎንጎሉዋ ግዶፐ ከሲደ፥ ባረ ኦግያን ገሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite hawaadan seeriide, Saa'oola bare asan boshissennaan diggeedda. Saa'ooli gonggoluwaa giddoppe kesiide, bare ogiyaan geleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti asaa ha qaalan seerides; Sa7oole bollaka istti meto gaththanayssa koyibeenna; Sa7oolikka gongoloza giddofe kezi bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ኣሳ ሃ ቃላን ሴሪዴስ፤ ሳኦሌ ቦላካ ኢስቲ ሜቶ ጋናይሳ ኮዪቤና፤ ሳኦሊካ ጎንጎሎዛ ጊዶፌ ኬዚ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ሀይሳዳ ግድ፥ ሳኦላ ባ አሳን ቦሽሶና ድግስ። ሳኦል ጎንጎሉዋ ግዶፈ ከይድ ባ ኦግያ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti haysada gidi, Saa7ola ba asan boshisonna diggis. Saa7oli gongoluwa giddofe keyidi ba ogiya bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት ሰዎቹን በዚህ ቃል ገሠጻቸው፤ በሳኦል ላይ አደጋ እንዲያደርሱበትም አልፈቀደላቸውም። ሳኦልም ከዋሻው ወጥቶ ሄደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም አባባሉ በሳኦል ላይ አደጋ እንዳይጥሉበት ዳዊት ተከታዮቹን ከለከላቸው። ሳኦልም ከዚያ በመነሣት ከዋሻው ወጥቶ ሄደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ነቶም ሰዓብቱ ኸምዙይ ኢሉ ብምዝራብ ገንሖም፤ ንሳኦል ከይቐትልዎ ድማ ኸልከሎም። ሳኦል ከዓ ኻብቲ በዓቲ ወፂኡ መንገዱ ኸደ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሰቡ ድማ፡ ንሱ ቕቡእ እግዚኣብሄር እዩ እሞ፡ ንጐይታይ፡ ነቲ ቕቡእ እግዚኣብሄር፡ ኢደይ ናብኡ ዘርጊሔ እዚ ምግባርሲ እግዚኣብሄር ካባይ የርሕቆ፡ በሎም።