1 Samuel 24:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሰቡ ድማ፡ እግዚኣብሄር፡ ንሱ ቅቡእ እግዚኣብሄር ስለ ዝዀነ፡ ኢደይ ኣብ ልዕሊኡ ኽዝርግሕ፡ እግዚኣብሄር ነዚ ነገር እዚ ንጐይታይ እግዚኣብሄር ከይገብሮ ይኽልክለኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ያም በኋላ እን​ዲህ ሆነ፤ የሳ​ኦ​ልን የል​ብ​ሱን ዘርፍ ስለ ቈረጠ የዳ​ዊት ልብ በኀ​ዘን ተመታ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰዎቹንም። እግዚአብሔር የቀባው ነውና እግዚአብሔር በቀባው በጌታዬ ላይ እንዲህ ያለውን ነገር አደርግ ዘንድ እጄንም እጥልበት ዘንድ እግዚአብሔር ከእኔ ያርቀው አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት የሳኦልን ልብስ ጫፍ በመቁረጡ ልቡ በኀዘን ተመታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ባረ አሳቱዋ፥ “መና ጎዳይ ኦኪደ ካተዬዳ ታ ጎዳዉ ታን ሄዋ ኦናዋ ዎይ አ ቦላ ታ ኩሽያ ደንናዋ ጾሳይ ታፐ ሃሶ፤ አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ ኦኪደ ካተዬዳዌ አ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite bare asatuwaa, «Med'inaa Goday okkiide kaateyeedda ta godaw taani hewaa ootsanaawaa woy Aa bolla ta kushiyaa dentsanawaa S'oossay taappe haasso; ayaw gooppe, S'oossay okkiide kaateyeeddawe Aa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asataskka, «GODAY tiyda ta godaa bolla hessa mala ooso ooththanaappenne izi tiydayssa bolla ta kushe denththanaappe GODAY tana naago» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳታስካ፥ «ጎዳይ ቲይዳ ታ ጎዳ ቦላ ሄሳ ማላ ኦሶ ኦናፔኔ ኢዚ ቲይዳይሳ ቦላ ታ ኩሼ ዴንናፔ ጎዳይ ታና ናጎ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ባ አሳኮ፥ “ጎዳይ ትይዳ ካዋ፥ ታ ጎዳ ቦላ ታኒ ሄሳ ኦናይስ ዎይኮ እያ ቦላ ታ ኩሽያ ደንናይስ ታፐ ሃኮ፤ ጎዳይ ትይድ እያ ካዎስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti ba asaako, “Goday tiyida kawa, ta godaa bolla taani hessa oothanaysi woyko iya bolla ta kushiya denthanaysi taape haako; Goday tiyidi iya kawothis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለሰዎቹም፣ “ እግዚአብሔር በቀባው በጌታዬ ላይ እንዲህ ያለውን ነገር ከማድረግና እግዚአብሔር የቀባው ስለ ሆነም እጄን በእርሱ ላይ ከማንሣት እግዚአብሔር ይጠብቀኝ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ተከታዮቹን “እግዚአብሔር ቀብቶ ባነገሠው በጌታዬ ላይ እጄን ከማንሣት እግዚአብሔር ይጠብቀኝ! እርሱ እግዚአብሔር የመረጠው ንጉሥ ስለ ሆነ እኔ በእርሱ ላይ ምንም ዐይነት ጒዳት ላደርስበት አይገባኝም!” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሰዓብቱ ድማ “ንሱ ቕቡእ እግዚኣብሄር እዩ እሞ፥ ንጐይታይ፥ ነቲ እግዚኣብሄር ዝቐብኦ፥ ክቐትል ኢለ፥ ኢደይ ካብ ምልዓል እግዚኣብሄር ይሰውረኒ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ድሕርዚ ግና፡ ጫፍ ክዳን ሳኦል ስለ ዝቘረጸ፡ ንዳዊት ልቡ ወቕዖ።