1 Samuel 24:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሰቡ ድማ፡ እግዚኣብሄር፡ ንሱ ቅቡእ እግዚኣብሄር ስለ ዝዀነ፡ ኢደይ ኣብ ልዕሊኡ ኽዝርግሕ፡ እግዚኣብሄር ነዚ ነገር እዚ ንጐይታይ እግዚኣብሄር ከይገብሮ ይኽልክለኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚያም በኋላ እንዲህ ሆነ፤ የሳኦልን የልብሱን ዘርፍ ስለ ቈረጠ የዳዊት ልብ በኀዘን ተመታ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰዎቹንም። እግዚአብሔር የቀባው ነውና እግዚአብሔር በቀባው በጌታዬ ላይ እንዲህ ያለውን ነገር አደርግ ዘንድ እጄንም እጥልበት ዘንድ እግዚአብሔር ከእኔ ያርቀው አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት የሳኦልን ልብስ ጫፍ በመቁረጡ ልቡ በኀዘን ተመታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ባረ አሳቱዋ፥ “መና ጎዳይ ኦኪደ ካተዬዳ ታ ጎዳዉ ታን ሄዋ ኦናዋ ዎይ አ ቦላ ታ ኩሽያ ደንናዋ ጾሳይ ታፐ ሃሶ፤ አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ ኦኪደ ካተዬዳዌ አ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite bare asatuwaa, «Med'inaa Goday okkiide kaateyeedda ta godaw taani hewaa ootsanaawaa woy Aa bolla ta kushiyaa dentsanawaa S'oossay taappe haasso; ayaw gooppe, S'oossay okkiide kaateyeeddawe Aa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asataskka, «GODAY tiyda ta godaa bolla hessa mala ooso ooththanaappenne izi tiydayssa bolla ta kushe denththanaappe GODAY tana naago» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳታስካ፥ «ጎዳይ ቲይዳ ታ ጎዳ ቦላ ሄሳ ማላ ኦሶ ኦናፔኔ ኢዚ ቲይዳይሳ ቦላ ታ ኩሼ ዴንናፔ ጎዳይ ታና ናጎ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ባ አሳኮ፥ “ጎዳይ ትይዳ ካዋ፥ ታ ጎዳ ቦላ ታኒ ሄሳ ኦናይስ ዎይኮ እያ ቦላ ታ ኩሽያ ደንናይስ ታፐ ሃኮ፤ ጎዳይ ትይድ እያ ካዎስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti ba asaako, “Goday tiyida kawa, ta godaa bolla taani hessa oothanaysi woyko iya bolla ta kushiya denthanaysi taape haako; Goday tiyidi iya kawothis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለሰዎቹም፣ “ እግዚአብሔር በቀባው በጌታዬ ላይ እንዲህ ያለውን ነገር ከማድረግና እግዚአብሔር የቀባው ስለ ሆነም እጄን በእርሱ ላይ ከማንሣት እግዚአብሔር ይጠብቀኝ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ተከታዮቹን “እግዚአብሔር ቀብቶ ባነገሠው በጌታዬ ላይ እጄን ከማንሣት እግዚአብሔር ይጠብቀኝ! እርሱ እግዚአብሔር የመረጠው ንጉሥ ስለ ሆነ እኔ በእርሱ ላይ ምንም ዐይነት ጒዳት ላደርስበት አይገባኝም!” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሰዓብቱ ድማ “ንሱ ቕቡእ እግዚኣብሄር እዩ እሞ፥ ንጐይታይ፥ ነቲ እግዚኣብሄር ዝቐብኦ፥ ክቐትል ኢለ፥ ኢደይ ካብ ምልዓል እግዚኣብሄር ይሰውረኒ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕርዚ ግና፡ ጫፍ ክዳን ሳኦል ስለ ዝቘረጸ፡ ንዳዊት ልቡ ወቕዖ። |