1 Samuel 24:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪኡ ድማ ልቢ ዳዊት ወቕዖ፡ ንሱ ድማ ካባ ሳኦል ስለ ዝቘረጾ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዳዊትም ሰዎች፥ “እነሆ፥ ጠላትህን በእጅህ አሳልፌ እሰጠዋለሁ፤ በዐይንህም ደስ የሚያሰኝህን ታደርግበታለህ ብሎ እግዚአብሔር የነገረህ ቀን እነሆ ዛሬ ነው” አሉት። ዳዊትም ተነሥቶ የሳኦልን መጐናጸፊያ ዘርፍ በቀስታ ቈረጠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚያም በኋላ እንዲህ ሆነ፤ የሳኦልን የልብሱን ዘርፍ ስለቈረጠ የዳዊት ልብ በኀዘን ተመታ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዳዊት ሰዎችም ዳዊትን፥ “ጌታ፥ ‘የወደድኸውን ታደርግበት ዘንድ ጠላትህን በእጅህ አሳልፌ እሰጥሃለሁ’ ብሎ ለአንተ የተናገረው ቀን ዛሬ ነው” አሉት። ዳዊትም በልቡ እየተሳበ ሄዶ የሳኦልን ልብስ ጫፍ ማንም ሳያውቅ ቆርጦ ወሰደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃንጼዳዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተ ባረ ዎዛናን ካዮቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ans's'eeddawaappe guyyiyaan, Daawite bare wozanaan kayyotteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Dawiti Sa7oole may7o xeera qanxxidayssan iza wozinay keehi ceecides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ዳዊቲ ሳኦሌ ማይኦ ጼራ ቃንጺዳይሳን ኢዛ ዎዚናይ ኬሂ ጬጪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሳኦላ ማኡዋ ማጫራ ቃንፅዳ ግሾ እያ ዎዛናይ ቂሮትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Saa7ola ma7uwa macaraa qanxida gisho iya wozanay qiirotis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት የሳኦልን ልብስ ጫፍ በመቍረጡ ልቡ በሐዘን ተመታ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ዳዊትን የኅሊና ወቀሳ አስጨነቀው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ ግና፥ ጫፍ ክዳን ሳኦል ስለ ዝቘረፀ፥ ንዳዊት ልቡ ወቐሶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቶም ሰብ ዳዊት፡ እታ እግዝኣብሄር፡ ነቲ ጸላኢኻ ጽቡቕ ኰይኑ እተራእየካ ኽትገብሮስ፡ እንሆ፡ ኣነ ኣብ ኢድካ ኽህበካ እየ፡ ዝበለካ መዓልቲ እንሃ፡ ሎሚ እያ፡ በልዎ። ዳዊት ድማ ተንሲኡ ቐስ ኢሉ ጫፍ ክዳን ሳኦል ቈረጸ። |