1 Samuel 24:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብቲ ኣብ ወሰን መገዲ ዘሎ መጓሰ ኣባጊዕ መጸ፡ ኣብኡ ድማ በዓቲ ነበረ። ሳኦል ድማ ኣእጋሩ ክሽፍን ኣተወ፡ ዳዊትን ሰቡን ድማ ኣብ ጐድኒ እቲ በዓቲ ተረፉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልም ከእስራኤል ሁሉ የተመረጡትን ሦስት ሺህ ሰዎች ወሰደ፤ ዳዊትንና ሰዎቹንም ለመፈለግ ዋሊያዎች ወደሚታደኑባቸው ዓለቶች ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመንገድም አጠገብ ወዳሉት የበጎች ማደሪያዎች መጣ፥ በዚያም ዋሻ ነበረ፤ ሳኦልም ወገቡን ይሞክር ዘንድ ከዚያ ገባ፤ ዳዊትና ሰዎቹም ከዋሻው በውስጠኛው ቦታ ተቀምጠው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ሳኦል ከመላው እስራኤል የተመረጡ ሦስት ሺህ ሰዎችን ይዞ ዳዊትንና ሰዎቹን ለመፈለግ “የሜዳ ፍየሎች ዓለት” ወደ ተባለው ቦታ አቅራቢያ ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦል ኦግያ ዶናን ዶርሳ አቁዋ ማታን ደእያ ጎንጎሉዋኮ ዬዳ፤ ሼሻዉ ኡታናዉ ጎንጎሉዋ ግዶ ገሌዳ። ዳዊተነ አ አሳይ ጎንጎሎ ግዱዋኮ ሺቂደ ኡቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'ooli ogiyaa doonaan dorssaa ak'uwaa matan de'iyaa gonggoluwaakko yeedda; sheeshshaw uttanaw gonggoluwaa giddo geleedda. Daawitenne Aa Asay gonggoloo giduwaakko shiik'iide utteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7ooli oge doonan dorsati aqizaso gakkida wode heen gongolo demmidi sheesh uttana gelides; Dawitinne iza kaallizayti gongolozas giddon qotetti uttida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሊ ኦጌ ዶናን ዶርሳቲ ኣቂዛሶ ጋኪዳ ዎዴ ሄን ጎንጎሎ ዴሚዲ ሼሽ ኡታና ጌሊዴስ፤ ዳዊቲኔ ኢዛ ካሊዛይቲ ጎንጎሎዛስ ጊዶን ቆቴቲ ኡቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል ኦግያ ዶናን ዶርሳ ግርብያ ማታን ደእያ ጎንጎሉዋ ግዶ ገልድ ሼአናዉ ኡትስ። ዳዊቲነ እያ አሳይ ጎንጎሉዋስ ጉየ ባጋራ ሺቅድ ኡትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli ogiya doonan dorsa girbiya matan de7iya gongoluwa giddo gelidi shee7anaw uttis. Dawitinne iya asay gongoluwas guye baggara shiiqidi uttidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳኦልም በመንገድ ዳር ወዳለው ወደ አንድ የበጎች ማደሪያ በደረሰ ጊዜ፣ ዋሻ አግኝቶ ወገቡን ሊሞክር ወደዚያ ገባ። ዳዊትና ሰዎቹም ከዋሻው በውስጠኛው ቦታ ተቀምጠው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመንገድ ዳር ባሉት የበጎች ማደሪያዎች አቅራቢያ ወደሚገኘው ወደ አንድ ዋሻ ወገቡን ሊሞክር ወደ ውስጥ ገባ፤ በዚያም እርሱ ከተቀመጠበት ወደ ውስጥ ገባ ብሎ ዳዊትና ተከታዮቹ ተደብቀው የሚኖሩበት ክፍል ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብቲ ጥቓ መንገዲ ዝነበረ ደምበታት ኣባጊዕ ድማ መፀ፤ ኣብኡ ኸዓ በዓቲ ነበረ፤ ሳኦል ድማ ደገ ኽፍትን ኣተወ። ዳዊትን ሰዓብቱን ግና ኣብ ውሽጢ እቲ በዓቲ ተቐሚጦም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሳኦል፡ ካብ ብዘሎ እስራኤል እተሐርዩ ሰለስተ ሽሕ ሰብኣይ ወሲዱ፡ ንዳዊትን ሰቡን ኣብ ኣኻውሕ ጤለበዱ፡ ኺደልዮም ከደ። |