1 Samuel 24:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብቲ ኣብ ወሰን መገዲ ዘሎ መጓሰ ኣባጊዕ መጸ፡ ኣብኡ ድማ በዓቲ ነበረ። ሳኦል ድማ ኣእጋሩ ክሽፍን ኣተወ፡ ዳዊትን ሰቡን ድማ ኣብ ጐድኒ እቲ በዓቲ ተረፉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልም ከእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ የተ​መ​ረ​ጡ​ትን ሦስት ሺህ ሰዎች ወሰደ፤ ዳዊ​ት​ንና ሰዎ​ቹ​ንም ለመ​ፈ​ለግ ዋሊ​ያ​ዎች ወደ​ሚ​ታ​ደ​ኑ​ባ​ቸው ዓለ​ቶች ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመንገድም አጠገብ ወዳሉት የበጎች ማደሪያዎች መጣ፥ በዚያም ዋሻ ነበረ፤ ሳኦልም ወገቡን ይሞክር ዘንድ ከዚያ ገባ፤ ዳዊትና ሰዎቹም ከዋሻው በውስጠኛው ቦታ ተቀምጠው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ሳኦል ከመላው እስራኤል የተመረጡ ሦስት ሺህ ሰዎችን ይዞ ዳዊትንና ሰዎቹን ለመፈለግ “የሜዳ ፍየሎች ዓለት” ወደ ተባለው ቦታ አቅራቢያ ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኦል ኦግያ ዶናን ዶርሳ አቁዋ ማታን ደእያ ጎንጎሉዋኮ ዬዳ፤ ሼሻዉ ኡታናዉ ጎንጎሉዋ ግዶ ገሌዳ። ዳዊተነ አ አሳይ ጎንጎሎ ግዱዋኮ ሺቂደ ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saa'ooli ogiyaa doonaan dorssaa ak'uwaa matan de'iyaa gonggoluwaakko yeedda; sheeshshaw uttanaw gonggoluwaa giddo geleedda. Daawitenne Aa Asay gonggoloo giduwaakko shiik'iide utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sa7ooli oge doonan dorsati aqizaso gakkida wode heen gongolo demmidi sheesh uttana gelides; Dawitinne iza kaallizayti gongolozas giddon qotetti uttida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳኦሊ ኦጌ ዶናን ዶርሳቲ ኣቂዛሶ ጋኪዳ ዎዴ ሄን ጎንጎሎ ዴሚዲ ሼሽ ኡታና ጌሊዴስ፤ ዳዊቲኔ ኢዛ ካሊዛይቲ ጎንጎሎዛስ ጊዶን ቆቴቲ ኡቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦል ኦግያ ዶናን ዶርሳ ግርብያ ማታን ደእያ ጎንጎሉዋ ግዶ ገልድ ሼአናዉ ኡትስ። ዳዊቲነ እያ አሳይ ጎንጎሉዋስ ጉየ ባጋራ ሺቅድ ኡትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7oli ogiya doonan dorsa girbiya matan de7iya gongoluwa giddo gelidi shee7anaw uttis. Dawitinne iya asay gongoluwas guye baggara shiiqidi uttidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳኦልም በመንገድ ዳር ወዳለው ወደ አንድ የበጎች ማደሪያ በደረሰ ጊዜ፣ ዋሻ አግኝቶ ወገቡን ሊሞክር ወደዚያ ገባ። ዳዊትና ሰዎቹም ከዋሻው በውስጠኛው ቦታ ተቀምጠው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመንገድ ዳር ባሉት የበጎች ማደሪያዎች አቅራቢያ ወደሚገኘው ወደ አንድ ዋሻ ወገቡን ሊሞክር ወደ ውስጥ ገባ፤ በዚያም እርሱ ከተቀመጠበት ወደ ውስጥ ገባ ብሎ ዳዊትና ተከታዮቹ ተደብቀው የሚኖሩበት ክፍል ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብቲ ጥቓ መንገዲ ዝነበረ ደምበታት ኣባጊዕ ድማ መፀ፤ ኣብኡ ኸዓ በዓቲ ነበረ፤ ሳኦል ድማ ደገ ኽፍትን ኣተወ። ዳዊትን ሰዓብቱን ግና ኣብ ውሽጢ እቲ በዓቲ ተቐሚጦም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሳኦል፡ ካብ ብዘሎ እስራኤል እተሐርዩ ሰለስተ ሽሕ ሰብኣይ ወሲዱ፡ ንዳዊትን ሰቡን ኣብ ኣኻውሕ ጤለበዱ፡ ኺደልዮም ከደ።