1 Samuel 24:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዳዊት ድማ፡ ንስኻትኩም ካባይ ትጻድቕ ኢኻ፡ ኣነ ግና ክፉእ ፈሊሰካ፡ ጽቡቕ ስለ ዝፈደልካለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ ዳዊት ይህን ቃል ለሳ​ኦል መን​ገር በፈ​ጸመ ጊዜ፥ ሳኦል፥ “ልጄ ዳዊት ሆይ! ይህ ድም​ፅህ ነውን?” አለ፤ ሳኦ​ልም ድም​ፁን ከፍ አድ​ርጎ አለ​ቀሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትን አለው። እኔ ክፉ በመለስሁልህ ፋንታ በጎ መልሰህልኛልና አንተ ከእኔ ይልቅ ጻድቅ ነህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት ይህን ተናግሮ ሲያበቃ ሳኦል፥ “ልጄ ዳዊት ሆይ፤ ይህ የአንተ ድምፅ ነውን?” ሲል ጠየቀው፤ ሳኦል ጮኾም አለቀሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ ዳዊታ፥ “ኔን ታፐ አዳ ጽሉዋ፤ አያዉ ጎፐ፥ ታን ነዉ ኢታባ ኦና፥ ኔና ታዉ ሎኦባ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Daawita, «Neeni taappe aad'd'eedda s'illuwaa; ayaw gooppe, taani new iitabaa ootsina, neena taw lo"obaa ootsaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kaaleththidi Sa7ooli Dawites, «Ta ne bolla iita ooththishin ne taas lo7o ooththida gishshas ne taappe xillo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካሌዲ ሳኦሊ ዳዊቴስ፥ «ታ ኔ ቦላ ኢታ ኦሺን ኔ ታስ ሎኦ ኦዳ ጊሻስ ኔ ታፔ ጺሎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኔኒ ታፐ አዳ ፅሎ፤ ታኒ ነዉ ኢታባ ኦን፥ ኔኒ ታዉ ሎኦባ ኦዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Neeni taape aadhida xillo; taani new iitabaa oothin, neeni taw lo77oba oothadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም አለ፤ “ክፉ ሳደርግብህ፣ በጎ መልሰህልኛልና፣ አንተ ከእኔ ይልቅ ጻድቅ ነህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም በኋላ ዳዊትን እንዲህ አለው፤ “አንተ እውነተኛ ሰው ነህ! እኔ ግን ስሕተተኛ ነኝ፤ ይህን የመሰለ በደል ስፈጽምብህ አንተ ለእኔ ቸርነት አድርገህልኛል!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዳዊት ከዓ ኸምዙይ በሎ፦ “ኣነ ኽፉእ እናገበርኩኻ ፅቡቕ ጌርካለይ ኢኻ እሞ፥ ካባይ ብዝበለፀ ንስኻ ፃድቕ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ዳዊት እዚ ዘረባ እዚ ንሳኦል ተዛሪቡ ምስ ወድኤ፡ ሳኦል፡ እዚ ቓል እዚ ቓልካ ድዩ ወደይ ዳዊት ኢሉ ድማ፡ ሳኦል ዓው ኢሉ በኸየ።