1 Samuel 24:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ነዚ ቓላት እዚ ንሳኦል ምስ ተዛረቦ ምስ ወድአ፡ ሳኦል፡ ዳዊት ወደይ ድምጽኻ እዚ ድዩ፧ ሳኦል ድማ ድምጹ ኣልዒሉ በኸየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንግዲህ እግዚአብሔር ዳኛ ይሁን፤ በእኔና በአንተም መካከል ይፍረድ፤ አይቶም ለእኔ ይፍረድ፤ ከእጅህም ያድነኝ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ ዳዊት ይህን ቃል ለሳኦል መናገር በፈጸመ ጊዜ፥ ሳኦል። ልጄ ሆይ ዳዊት፥ ይህ ድምፅህ ነውን? አለ፤ ሳኦልም ድምፁን ከፍ አድርጎ አለቀሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም ጌታ ዳኛ ሆኖ በመካከላችን ይፍረድ፤ ጉዳዬን ተመልክቶ እርሱው ይሟገትልኝ፤ እኔንም ከእጅህ ነጻ ያውጣኝ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ሳኦላዉ ሃሳይያዋ ዉርሴዳ ዎደ፥ ሳኦል ዳዊታ፥ “ታ ናአዉ ዳዊታ፥ ሄዌ ነ ቃሌ?” ያጌዳ፤ ሳኦል ባረ ቃላ ቂሲደ ዬኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Saa'oolaw haasayiyaawaa wursseedda wode, Saa'ooli Daawita, «Ta na'aw Daawitaa, hewe ne k'aalee?» yaageedda; Saa'ooli bare k'aalaa d'ok'k'isiide yeekkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti hessa haasaydi wursida mala Sa7ooli, «Ta naa Dawitee! Addafe hayssi ne qaalaa?» giidi yeekkishe oychchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ሄሳ ሃሳይዲ ዉርሲዳ ማላ ሳኦሊ፥ «ታ ና ዳዊቴ! ኣዳፌ ሃይሲ ኔ ቃላ?» ጊዲ ዬኪሼ ኦይቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሃሳያ ዉርስዳ ዎደ ሳኦል ዳዊታኮ፥ “ታ ናአ ዳዊታ፥ ሄስ ነ ቃሌ?” ያግድ ሳኦል ባ ቃላ ቁ ኦድ ዬክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti haasaya wursida wode Saa7oli Dawitako, “Ta na7a Dawita, hessi ne qaalee?” yaagidi Saa7oli ba qaala dhoqu oothidi yeekis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት ይህን ተናግሮ ሲያበቃ ሳኦል፣ “ልጄ ዳዊት ሆይ፤ ይህ የአንተ ድምፅ ነውን?” ሲል ጠየቀው፤ ጮኾም አለቀሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም ይህን ተናግሮ እንደ ጨረሰ ሳኦል “ልጄ ዳዊት ሆይ! በእውነት ይህ የአንተ ድምፅ ነውን?” ብሎ ማልቀስ ጀመረ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት እዝ ዘረባ እዙይ ንሳኦል ተዛሪቡ ምስ ወድአ፥ ሳኦል፥ “ወደይ ዳዊት እዙይ ድምፅኻ ድዩ?” በለ፤ ሳኦልውን ድምፁ ዓው ኣቢሉ በኸየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ዳኛ ዀይኑ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎኻን ይፍረድ፡ ንሱ ኸኣ ርእዩ ንነገረይ ይከላኸለለይ፡ ፈሪዱ ድማ ካብ ኢድካ የድሕነኒ። |