1 Samuel 24:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ኣቦይ፡ ርኣዮ፡ እወ፡ ኣብ ኢደይ ዘሎ መንጠልጠሊ ልብስኻ ርአ። ምኽንያቱ ኣነ ስልማት ካባኻ ቆሪጸ ስለ ዘይቀተልኩኻ፡ ኣብ ኢደይ ጉድኣት ወይ በደል ከም ዘየለ ትፈልጥን ትርኢን ኢኻ፡ ኣነ ድማ ኣብ ልዕሌኻ ከም ዘይበደልኩ፤ ግናኸ ንነፍሰይ ክትወስዳ ትደልያ ኣለኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ ዛሬ በዋሻው ውስጥ እግዚአብሔር በእጄ አሳልፎ እንደ ሰጠህ ዐይንህ አይታለች፤ አንተንም እንድገድልህ ሰዎች ተናገሩኝ፤ እኔ ግን፦ በእግዚአብሔር የተቀባ ነውና እጄን በጌታዬ ላይ አልዘረጋም ብዬ ራራሁልህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም፥ አባቴ ሆይ፥ የልብስህ ዘርፍ በእጄ እንዳለ ተመልክተህ እወቅ፤ የልብስህንም ዘርፍ በቈረጥሁ ጊዜ አልገደልሁህም፤ ስለዚህም በእጄ ክፋትና በደል እንደሌለ፥ አንተም ነፍሴን ልትወስድ ምንም ብታሳድደኝ እንዳልበደልሁህ ተመልክተህ እወቅ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዛሬው ዕለት በዋሻው ውስጥ ጌታ አንተን እንዴት አድርጎ በእጄ ላይ እንደጣለህ እነሆ በገዛ ዓይንህ አይተሃል፤ አንዳንዶች እንድገድልህ ገፋፍተውኝ ነበር፤ እኔ ግን፥ ‘ጌታ በቀባው በጌታዬ ላይ እጄን አላነሣም’ በማለት ራራሁልህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ አዎ፥ በአ፤ ታ ኩሽያን ደእያ ነ ማዩዋ ጼራ ሀዋ ጼላ! ነ ማዩዋ ጼራፐ ቃንጻ አካድ፤ ሽን ኔና ዎበይከ፤ ታን ኔና ቆሀቤናዋነ ማካላቤናዋ አኬካደ ኤራ፤ ታን ኔና ቆሀበይከ፤ ሽን ኔን ታና ዎናዉ ሻንካታሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta aawoo, be'a; ta kushiyan de'iyaa ne mayuwaa s'eeraa hawaa s'eella! Ne mayuwaa s'eeraappe k'ans's'a akkaad; shin neena wod'abeykke; taani neena k'ohabeennawaanne makkalabeennawaa akeekaade era; taani neena k'ohabeykke; shin neeni taana wod'anaw shankkataasa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta aawawu ne may7oza xeerappe qanxxettidayssa hayssa ta kushen be7a! Nees may7o xeerappe qanxxa ekkadis attiin nena wodhabeekke. Ha7ikka tani iitateth woykko makkallateth ooththonttayssa ne era; hessa ne wozinan woththa; ta ne bolla iita ooththabeekke; neni gidikko ta shemppo dhayssanaas gooddaasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ኣዋዉ ኔ ማይኦዛ ጼራፔ ቃንጼቲዳይሳ ሃይሳ ታ ኩሼን ቤኣ! ኔስ ማይኦ ጼራፔ ቃንጻ ኤካዲስ ኣቲን ኔና ዎቤኬ። ሃኢካ ታኒ ኢታቴ ዎይኮ ማካላቴ ኦንታይሳ ኔ ኤራ፤ ሄሳ ኔ ዎዚናን ዎ፤ ታ ኔ ቦላ ኢታ ኦቤኬ፤ ኔኒ ጊዲኮ ታ ሼምፖ ይሳናስ ጎዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ አዋዉ፥ ታ ኩሸን ደእያ ነ ማኡዋ ማጫራ ሀይሳ ፄላ። ነ ማኡዋ ማጫራፐ ቃንፃ ኤካስ፥ ሽን ነና ዎብከ። ታኒ ነና ቆሆናይሳነ ነ ቦላ ማካሎናይሳ አኬካ፤ ታኒ ነና ቆሀብከ፥ ሽን ኔኒ ታና ዎናዉ ሻንካታሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta aawaw, ta kushen de7iya ne ma7uwa maccara haysa xeella. Ne ma7uwa macaraape qanxa ekas, shin nena wodhabike. Taani nena qohonnaysanne ne bolla makallonnaysa akeeka; taani nena qohabike, shin neeni tana wodhanaw shankataasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባቴ ሆይ፤ የልብስህ ቍራጭ ይኸው በእጄ ላይ ተመልከት! የልብስህን ጫፍ ቈረጥሁ እንጂ አንተን አልገደልሁህም። አሁንም ክፋት ወይም ዐመፅ አለመፈጸሜን ዕወቅልኝ፤ ተረዳልኝም፤ እኔ ክፉ አልሠራሁብህም፤ አንተ ግን ሕይወቴን ለማጥፋት እያሳደድኸኝ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አባቴ ሆይ! እነሆ፥ ከካባህ ላይ ቈርጬ የያዝኩትን ጨርቅ ተመልከት! ታዲያ እኮ ልገድልህ እችል ነበር፤ ነገር ግን ይህን በማድረግ ፈንታ የልብስህን ጫፍ ቈረጥሁ፤ በአንተ ላይ ለማመፅም ሆነ ወይም በአንተ ላይ ጒዳት ላደርስብህ አለመፈለጌን በዚህ መረዳት ትችላለህ፤ አንተ ግን ምንም ነገር ሳላደርግና ሳልበድልህ እኔን ለመግደል ትከታተለኛለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቦይ፥ እቲ ጫፍ ክዳንካ ኣብ ኢደይ ከም ዘሎ ረአ። ጫፍ ክዳንካ ኽቘርፅ እንተለኹ፥ ንኣኻ ብዘይ ምቕታለይ ክፍኣት ኮነ በደል ከም ዘይብለይ ተረዳእን ፍለጥን። ንስኻ እኳ ኽትቀትለኒ እንተ ደለኻ፥ ኣነ ግና ኸም ዘይበደልኩኻ ርኢኻ ፍለጥ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ሎሚ ኣብቲ በዓቲ ንኣኻ ኣብ ኢደይ ኣሕሊፉ ኸም ዝሀበኒ፡ ሎሚ መዓልቲ ኣዒንትኻ ርእየን እየን። ክቐትለካ ድማ መኸሩኒ። ኣነ ግና፡ ንሱ ቕቡእ እግዚኣብሄር እዩ እሞ፡ ኢደይ ናብ ጐይታይ ኣይዝርግሕን ኢለ ነሐፍኩኻ። |