1 Samuel 23:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳኦል ድማ ዳዊት ናብ ቀሂላ ከም ዝመጸ ተነግሮ። ሽዑ ሳኦል፡ ኣምላኽ ኣብ ኢደይ ሂብዎ ኣሎ፤ ናብታ ደጌታትን መከላኸልን ዘለዋ ከተማ ብምእታው ተዓጽዩ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለሳ​ኦ​ልም ዳዊት ወደ ቂአላ እንደ መጣ ተነ​ገ​ረው፤ ሳኦ​ልም፥ “መዝ​ጊ​ያና መወ​ር​ወ​ሪያ ወዳ​ለ​ባት ከተማ ገብቶ ተገ​ኝ​ቶ​አ​ልና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእጄ አሳ​ልፎ ሰጥ​ቶ​ታል” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልም ዳዊት ወደ ቅዒላ እንደ መጣ ሰማ፤ ሳኦልም። መዝጊያና መወርወሪያ ወዳለባት ከተማ ገብቶ ተገኝቶአልና እግዚአብሔር በእጄ አሳልፎ ሰጥቶታል አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳኦል የዳዊትን ወደ ቅዒላ መሄድ በሰማ ጊዜ፥ “ዳዊት መዝጊያና የብረት መወርወሪያ ወዳላት ከተማ መግባቱ፥ ራሱን በራሱ እንደ ማሰር ስለ ሆነ፥ ይህን ሰው እግዚአብሔር በእጄ አሳልፎ ቢሰጠኝ ነው” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ቃኢላ ካታማ ቤዳዋ ሳኦል ስሲደ፥ “ጾሳይ ዳዊታ ታ ኩሽያን አ እሜዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ እፍይነ ድርሳይ ደእያ ካታማ ገሊደ፥ ባረካ ቃሸቴዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite K'a'iila katamaa beeddawaa Saa'ooli sisiide, «S'oossay Daawita ta kushiyan aatsi immeedda; ayaw gooppe, ifitsaynne dirssay de'iyaa katamaa geliide, barekka k'ashetteedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Qi7ila bidayssa Sa7ooli siyidi, «Dawiti sanqqanne birata kolatati diza katama gelidayssi izi barkka bana qachchida mala gidida gishshas iza Xoossi ta kushen aaththi immides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ቂኢላ ቢዳይሳ ሳኦሊ ሲዪዲ፥ «ዳዊቲ ሳንቃኔ ቢራታ ኮላታቲ ዲዛ ካታማ ጌሊዳይሲ ኢዚ ባርካ ባና ቃቺዳ ማላ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዛ ጾሲ ታ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ቃእላ ብዳይሳ ሳኦል ስእድ፥ “ፆሳይ ዳዊታ ታ ኩሸን አድ እሚስ፤ ዳዊቲ ግምበን ድረትዳ ካታማ ገልድ ባና ባዉ ቃችስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Qa7ila bidaysa Saa7oli si7idi, “Xoossay Dawita ta kushen aathidi immis; Dawiti gimben diretida katama gelidi bana baw qachis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳኦል የዳዊትን ወደ ቅዒላ መሄድ በሰማ ጊዜ፣ “ዳዊት መዝጊያና የብረት መወርወሪያ ወዳላት ከተማ መግባቱ፣ ራሱን በራሱ እንደ ማሰር ስለሆነ፣ ይህን ሰው እግዚአብሔር በእጄ አሳልፎ ሰጥቶኛል” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለሳኦልም ዳዊት ወደ ቀዒላ መምጣቱ በተነገረው ጊዜ “እግዚአብሔር እርሱን በእጄ ሊጥልልኝ ነው፤ ዳዊት የግንብ ቅጽርና የተመሸጉ የቅጽር በሮች ወዳሉአት ከተማ በመዝለቁ ራሱን በወጥመድ ውስጥ አስገብቶአል” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ናብ ቅዒላ ኸም ዝኣተወ ድማ ንሳኦል ነገርዎ። ሳኦል ከዓ “ናብታ ቕፅርን ማዕፆ ሓፂንን ዘለዋ ኸተማ ኣትዩ ተዓፅዩ እዩ እሞ፥ እግዚኣብሄር ኣብ ኢደይ ኣሕሊፉ ሂቡኒ እዩ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳኦል ድማ ዳዊት ናብ ቅዒላ ኸም ዝኣተወ ነገርዎ። ሳኦል ከኣ፡ ናብቲ ማዕጾን መሸጐርን ዘለዋ ኸተማ ኣትዩ ተዐጽዩ እዩ እሞ፡ ኣምላኽ ኣብ ኢደይ ኣሕሊፉ ሂቡኒ እዩ፡በለ።