1 Samuel 23:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ ዳዊትን ሰቡን ናብ ቄሂላ ከይዶም ምስ ፍልስጥኤማውያን ተዋጊኦም ከብቶም ወሲዶም ብብዙሕ ምሕራድ ሰዓርዎም። በዚ ኸምዚ ዳዊት ነቶም ነበርቲ ኬሂላ ኣድሓኖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትና ሰዎቹም ወደ ቂአላ ሄዱ፤ ከፍልስጥኤማውያንም ጋር ተዋጉ፤ እነርሱም ከፊቱ ሸሹ፤ እንስሶቻቸውንም ማረኩ፤ በታላቅም አገዳደል ገደሉአቸው። ዳዊትም በቂአላ የሚኖሩትን አዳነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትና ሰዎቹም ወደ ቅዒላ ሄዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም ጋር ተዋጉ፤ እንስሶቻቸውንም ማረኩ፥ በታላቅም አገዳደል ገደሉአቸው። ዳዊትም በቅዒላ የሚኖሩትን አዳነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ ቅዒላ ሄደው፥ ፍልስጥኤማውያንን ወጉ፤ እንስሶቻቸውን ማርከው ወሰዱ፤ በፍልስጥኤማውያን ላይ ከባድ ጉዳት አደረሱ፤ ዳዊትም የቅዒላን ሕዝብ ታደገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተነ አ አሳይ ቃኢላ ካታማ ቢደ፥ ፕልስጼማ አሳቱዋና ኦለቴድኖ፤ ኡንቱንቱ መህያ ኦሞዴድኖ። ኡንቱንቱፐ ዳሮ አሳ ዎደ፥ ዳዊተ ቃኢላ ካታማ አሳ አሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawitenne Aa Asay K'a'iila katamaa biide, Piliss's'eema asatuwaanna oletteeddino; unttunttu mehiyaa omooddeeddino. Unttunttuppe daro asaa wod'iide, Daawite K'a'iila katamaa asaa ashsheeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Dawitinne iza kaallizayti Qi7ila biidi Filisxeeme asaa olida; istta mehekka di7ida; Filisxeemeta bolla gita qoho gaththida; Dawiti Qi7ila deraa ashshides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ዳዊቲኔ ኢዛ ካሊዛይቲ ቂኢላ ቢዲ ፊሊስጼሜ ኣሳ ኦሊዳ፤ ኢስታ ሜሄካ ዲኢዳ፤ ፊሊስጼሜታ ቦላ ጊታ ቆሆ ጋዳ፤ ዳዊቲ ቂኢላ ዴራ ኣሺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲነ እያ ካለይሳት ቃእላ ብድ፥ ፍልስፄመታራ ኦለትድ ኤንታ መህያ ድእዶሶና። ኤንታፈ ዳሮ አሳ ዎድ፥ ዳዊቲ ቃእላ አሳ አሽስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawitinne iya kaalleysati Qa7ila bidi, Filisxeemetara oletidi enta mehiya di77idosona. Entafe daro asaa wodhidi, Dawiti Qa7ila asaa ashshis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ ቅዒላ ሄደው፣ ፍልስጥኤማውያንን ወጉ፤ እንስሶቻቸውን ማርከው ወሰዱ፤ በፍልስጥኤማውያን ላይ ከባድ ጕዳት አደረሱ፤ ዳዊትም የቅዒላን ሕዝብ ታደገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ዳዊትና ተከታዮቹ ወደ ቀዒላ ሄደው በፍልስጥኤማውያን ላይ አደጋ ጣሉባቸው፤ ከእነርሱም ብዙዎቹን ገድለው የከብትና የበግ መንጋዎቻቸውን ዘርፈው ወሰዱ፤ በዚህም ዐይነት ዳዊት ከተማይቱን ከጥፋት አዳናት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ምስ ሰዓብቱ ናብ ቅዒላ ኸይዱ፥ ምስ ፍልስጥኤማውያን ተዋግአ፤ ከብቶም ድማ ዘመተ፤ ብዙሕ ሰብ ከዓ ቐተለሎም። በዙይውን ነቶም ሰብ ቅዒላ ኣድሓኖም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ምስ ሰቡ ናብ ቅዒላ ኸይዱ፡ ምስ ፍልስጥኤማውያን ተዋግኤ፡ ከብቶም ድማ ዘመተ፡ ብርቱዕ ስዕረት ከኣ ሰዐሮም። በዚውን ዳዊት ነቶም ኣብ ቅዒላ ዚነብሩ ኣድሐኖም። |