1 Samuel 23:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪኡ ዳዊትን ሰቡን ናብ ቄሂላ ከይዶም ምስ ፍልስጥኤማውያን ተዋጊኦም ከብቶም ወሲዶም ብብዙሕ ምሕራድ ሰዓርዎም። በዚ ኸምዚ ዳዊት ነቶም ነበርቲ ኬሂላ ኣድሓኖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትና ሰዎ​ቹም ወደ ቂአላ ሄዱ፤ ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ጋር ተዋጉ፤ እነ​ር​ሱም ከፊቱ ሸሹ፤ እን​ስ​ሶ​ቻ​ቸ​ው​ንም ማረኩ፤ በታ​ላ​ቅም አገ​ዳ​ደል ገደ​ሉ​አ​ቸው። ዳዊ​ትም በቂ​አላ የሚ​ኖ​ሩ​ትን አዳነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትና ሰዎቹም ወደ ቅዒላ ሄዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም ጋር ተዋጉ፤ እንስሶቻቸውንም ማረኩ፥ በታላቅም አገዳደል ገደሉአቸው። ዳዊትም በቅዒላ የሚኖሩትን አዳነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ ቅዒላ ሄደው፥ ፍልስጥኤማውያንን ወጉ፤ እንስሶቻቸውን ማርከው ወሰዱ፤ በፍልስጥኤማውያን ላይ ከባድ ጉዳት አደረሱ፤ ዳዊትም የቅዒላን ሕዝብ ታደገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተነ አ አሳይ ቃኢላ ካታማ ቢደ፥ ፕልስጼማ አሳቱዋና ኦለቴድኖ፤ ኡንቱንቱ መህያ ኦሞዴድኖ። ኡንቱንቱፐ ዳሮ አሳ ዎደ፥ ዳዊተ ቃኢላ ካታማ አሳ አሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawitenne Aa Asay K'a'iila katamaa biide, Piliss's'eema asatuwaanna oletteeddino; unttunttu mehiyaa omooddeeddino. Unttunttuppe daro asaa wod'iide, Daawite K'a'iila katamaa asaa ashsheeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Dawitinne iza kaallizayti Qi7ila biidi Filisxeeme asaa olida; istta mehekka di7ida; Filisxeemeta bolla gita qoho gaththida; Dawiti Qi7ila deraa ashshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ዳዊቲኔ ኢዛ ካሊዛይቲ ቂኢላ ቢዲ ፊሊስጼሜ ኣሳ ኦሊዳ፤ ኢስታ ሜሄካ ዲኢዳ፤ ፊሊስጼሜታ ቦላ ጊታ ቆሆ ጋዳ፤ ዳዊቲ ቂኢላ ዴራ ኣሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲነ እያ ካለይሳት ቃእላ ብድ፥ ፍልስፄመታራ ኦለትድ ኤንታ መህያ ድእዶሶና። ኤንታፈ ዳሮ አሳ ዎድ፥ ዳዊቲ ቃእላ አሳ አሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawitinne iya kaalleysati Qa7ila bidi, Filisxeemetara oletidi enta mehiya di77idosona. Entafe daro asaa wodhidi, Dawiti Qa7ila asaa ashshis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ ቅዒላ ሄደው፣ ፍልስጥኤማውያንን ወጉ፤ እንስሶቻቸውን ማርከው ወሰዱ፤ በፍልስጥኤማውያን ላይ ከባድ ጕዳት አደረሱ፤ ዳዊትም የቅዒላን ሕዝብ ታደገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ዳዊትና ተከታዮቹ ወደ ቀዒላ ሄደው በፍልስጥኤማውያን ላይ አደጋ ጣሉባቸው፤ ከእነርሱም ብዙዎቹን ገድለው የከብትና የበግ መንጋዎቻቸውን ዘርፈው ወሰዱ፤ በዚህም ዐይነት ዳዊት ከተማይቱን ከጥፋት አዳናት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ከዓ ምስ ሰዓብቱ ናብ ቅዒላ ኸይዱ፥ ምስ ፍልስጥኤማውያን ተዋግአ፤ ከብቶም ድማ ዘመተ፤ ብዙሕ ሰብ ከዓ ቐተለሎም። በዙይውን ነቶም ሰብ ቅዒላ ኣድሓኖም።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ ምስ ሰቡ ናብ ቅዒላ ኸይዱ፡ ምስ ፍልስጥኤማውያን ተዋግኤ፡ ከብቶም ድማ ዘመተ፡ ብርቱዕ ስዕረት ከኣ ሰዐሮም። በዚውን ዳዊት ነቶም ኣብ ቅዒላ ዚነብሩ ኣድሐኖም።