1 Samuel 23:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰብ ዳዊት ድማ፡ እንሆ፡ ኣብዚ ኣብ ይሁዳ ፈሪሕና ኣሎና፡ በልዎ። ናብ ቀሂላ ኣንጻር ሰራዊት ፍልስጥኤማውያን እንተ መጺእና ክንደይ ኰን? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዳዊትም ሰዎች፥ “እነሆ፥ በዚህ በይሁዳ መቀመጥ እንፈራለን፤ ይልቁንስ ፍልስጥኤማውያንን ለመዝረፍ ወደ ቂአላ ብንሄድ እንዴት እንሆናለን?” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዳዊትም ሰዎች። እነሆ፥ በዚህ በይሁዳ መቀመጥ እንፈራለን፥ ይልቁንስ በፍልስጥኤማውያን ጭፍሮች ላይ ወደ ቅዒላ ብንሄድ እንዴት ነው? አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዳዊት ሰዎች ግን፥ “እዚሁ በይሁዳ ምድር እያለን እየፈራን ነው፤ የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት ለመውጋት ወደ ቅዒላ የምንሄድ ከሆነማ ምን ያህል የሚያስፈራ ነው?” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ዳዊታ አሳቱ፥ “ኑን ሀዋን ይሁዳ ቢታን ደኢደነ ያዬቶ፤ ሽን ፕልስጼማ አሳቱዋና ኦለታናዉ ኑን ቃኢላ ካታማ ቢደ፥ ዋን አ ያያኔሻ!” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Daawita asatuu, «Nuuni hawaan Yihudaa biittan de'iiddenne yayyeetto; shin Piliss's'eema asatuwaanna olettanaw nuuni K'a'iila katamaa biidde, waan aatsi yayyaneeshsha!» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawite asay gidikko, «Hayssan Yuhuda biittan dishe babboos; Filisxeeme olanchchata olanaas Qi7ila bizaa gidikko ay mala nuna babisanee?» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቴ ኣሳይ ጊዲኮ፥ «ሃይሳን ዩሁዳ ቢታን ዲሼ ባቦስ፤ ፊሊስጼሜ ኦላንቻታ ኦላናስ ቂኢላ ቢዛ ጊዲኮ ኣይ ማላ ኑና ባቢሳኔ?» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ዳዊታ ካለይሳት፥ “ኑኒ ሀይሳን ይሁዳ ቢታን ደእሸ ዳሮባን ያዮስ። ፍልስፄመታራ ኦለታናዉ ቃእላ ኑ ቢኮ ኑና ኡባ ሳእ መታና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Dawita kaalleysati, “Nuuni haysan Yihuda biittan de7ishe daroban yayyoos. Filisxeemetara oletanaw Qa7ila nu biiko nuna ubbaa sa7i metana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዳዊት ሰዎች ግን፣ “እዚሁ በይሁዳ ምድር እያለን እየፈራን ነው፤ የፍልስጥኤማውያንን ሰራዊት ለመውጋት ወደ ቅዒላ የምንሄድ ከሆነማ ምን ያህል የሚያስፈራ ነው?” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን የዳዊት ተከታዮች “በዚህ በይሁዳ ስንኖር የምንፈራው ብዙ ነገር አለ፤ አሁን ደግሞ ወደ ቀዒላ ሄደን በፍልስጥኤማውያን ሠራዊት ላይ አደጋ ብንጥል ችግራችን የባሰ ችግር ይገጥመናል!” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና እቶም ሰዓብቲ ዳዊት “እንሆ፥ ንሕና ኣብዙይ ኣብ ይሁዳ እንተለና እኳ እንፈርሕ ዘለናስ፥ ናብ ሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ንቅዒላ እንተ ኼድና ግዳ ምፍራሕና ኽገድድዶ ኣይኮነን?” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ንዳዊት እቶም ሰብ፡ እንሆ፡ ንሕና ኣብዚ ኣብ ይሁዳ ኸሎና እኳ፡ እንፈርህ ዘሎናስ፡ ናብ ሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ንቅዒላ እንተ ኸድና ግና ኺገድድ ደይኰነን በልዎ። |