1 Samuel 23:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳኦል ድማ ብወገን እቲ ኸረን፡ ዳዊትን ሰቡን ድማ ናብቲ ኻልእ ሸነኽ እቲ ኸረን ገዓዙ። ሳኦልን ሰቡን ንዳዊትን ሰቡን ክሕዝዎም ከቢቦምዎም እዮም እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልና ሰዎ​ቹም በተ​ራ​ራው በአ​ንድ ወገን ሄዱ፤ ዳዊ​ትና ሰዎ​ቹም በተ​ራ​ራው በሌ​ላው ወገን ሄዱ። ዳዊ​ትም ከሳ​ኦል ፊት ያመ​ልጥ ዘንድ ተሰ​ውሮ ነበር። ሳኦ​ልና ሰዎቹ ዳዊ​ት​ንና ሰዎ​ቹን ለመ​ያዝ ከብ​በ​ዋ​ቸው ነበ​ርና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልም በተራራው በአንድ ወገን ሄደ፥ ዳዊትና ሰዎቹም በተራራው በሌላው ወገን ሄዱ። ሳኦልና ሰዎቹም ዳዊትንና ሰዎቹን ለመያዝ ከብበዋቸው ነበርና ዳዊት ከሳኦል ፊት ያመልጥ ዘንድ ፈጠነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳኦል በተራራው በአንዱ በኩል ሆኖ ሲያሳድድ፥ ዳዊትና ሰዎቹ ደግሞ በተራራው በሌላ በኩል ከሳኦል ለማምለጥ ይጣደፉ ነበር። ሳኦልና ወታደሮቹ ዳዊትንና ሰዎቹን ከበው ለመያዝ ተቃርበው ሳሉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኦል ደርያፐ እት ባጋ ምይያና ቤ፤ ዳዊተነ አ አሳይ ህንኮ ባጋ ምይያና ቢኖ። ኡንቱንቱ ሳኦላፐ ባቃታናዉ ኤሌሊኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሳኦልነ አ አሳቱ፥ ዳዊታነ አ አሳቱዋ ኦይቃናዉ ማት ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saa'ooli deriyaappe itti bagga miyyiyaanna bee; Daawitenne Aa Asay hinkko bagga miyyiyaanna biino. Unttunttu Saa'oolappe bak'atanaw elleelliino; ayaw gooppe, Saa'oolinne Aa asatuu, Daawitanne Aa asatuwaa oyk'k'anaw mati utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sa7ooli zumaas issi baggara gidi gooddishin Dawitinne izara diza asati zumaas hankko baggara Sa7ooleppe attanaas woxxeettes. Sa7oolinne Sa7oole olanchchati Dawitenne izara diza asata oykkanaas un7eththidashin,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳኦሊ ዙማስ ኢሲ ባጋራ ጊዲ ጎዲሺን ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳቲ ዙማስ ሃንኮ ባጋራ ሳኦሌፔ ኣታናስ ዎጼቴስ። ሳኦሊኔ ሳኦሌ ኦላንቻቲ ዳዊቴኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳታ ኦይካናስ ኡንኤዳሺን፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦል ዙማፐ እስ ባጋ ምይያራ ቤስ፤ ዳዊቲነ እያ አሳይ ሀንኮ ባጋ ምይያራ ቦሶና። ኤንቲ ሳኦላፐ ባቃታናዉ ኤሶቶሶና፤ ሳኦልነ እያ አሳት፥ ዳዊቲነ እያ አሳታ ኦይካናዉ ማት ኡትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7oli zumaape issi bagga miyiyara bees; Dawitinne iya asay hanko bagga miyiyara boosona. Enti Saa7olape baqatanaw eesotoosona; Saa7olinne iya asati, Dawitanne iya asata oykanaw mati uttidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳኦል በተራራው በአንዱ በኩል ሆኖ ሲያሳድድ፣ ዳዊትና ሰዎቹ ደግሞ በተራራው በሌላ በኩል ከሳኦል ለማምለጥ ይጣደፉ ነበር። ሳኦልና ወታደሮቹ ዳዊትንና ሰዎቹን ከብበው ለመያዝ ተቃርበው ሳሉ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳኦልና ወታደሮቹ ከኮረብታው በአንድ በኩል ሲሆኑ፥ ዳዊትና ተከታዮቹም ከኮረብታው በሌላ በኩል ነበሩ፤ ዳዊትና ተከታዮቹም ሊማርኩአቸው ከተቃረቡት ከሳኦልና ከወታደሮቹ ለማምለጥ በመጣደፍ ላይ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳኦልን ሰዓብቱን ነቲ ጎቦ ብሓደ ወገኑ ኸዱ፤ ዳዊትን ሰዓብቱን ድማ ነቲ ጎቦ በቲ ኻልኣይ ወገኑ ኸዱ። ሳኦልን ሰዓብቱን ድማ ንዳዊትን ንሰዓብቱን ክሕዝዎም ከቢቦምዎም ነበሩ እሞ፥ ዳዊት ካብ ቅድሚ ሳኦል ቀልጢፉ ሃደመ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳኦል ከኣ ነቲ ኸረን ብሓደ ወገኑ፡ ዳዊትን ሰቡን ድማ ነቲ ኸረን በቲ ኻልኣይ ወገኑ ኸዱ። ሳኦልን ሰቡን ንዳዊትን ሰቡን ኪሕዝዎም ከቢቦምዎም ነበሩ እሞ፡ ዳዊት ኣብ ቅድሚ ሳኦል ቀልጢፉ ሀደመ።