1 Samuel 23:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወዲኦም ድማ ቀዲሞም ሳኦል ናብ ዚፍ ከዱ፣ ዳዊትን ሰቡን ግና ኣብ በረኻ ማኦን፣ ኣብ ጐልጐል ደቡባዊ የሲሞን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የዚፍ ሰዎ​ችም ተነ​ሥ​ተው ከሳ​ኦል በፊት ሄዱ፤ ዳዊ​ትና ሰዎቹ ግን በየ​ሴ​ሞን ቀኝ በኩል በዓ​ረባ በማ​ዖን ምድረ በዳ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚያም ተነሥተው ከሳኦል በፊት ወደዚፍ ሄዱ፤ ዳዊትና ሰዎቹ ግን በየሴሞን ደቡብ በኩል በዓረባ በማዖን ምድረ በዳ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰዎቹም ሳኦል ከመሄዱ በፊት ወደ ዚፍ ተመለሱ፤ በዚህ ጊዜ ዳዊትና ሰዎቹ ከየሴሞን በስተ ደቡብ በዓረባ ውስጥ ባለው በማዖን ምድረ በዳ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ሳኦላፐ ስንቲደ ዚፋ ቤድኖ። ዳዊተነ አ አሳይ ያሰሞናፐ ገድሳ ባጋና ደእያ ማኦና ዎራን አራባ ጌተትያ ጋን ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, unttunttu Saa'oolappe sintsatiide Ziifa beeddino. Daawitenne Aa Asay Yasemoonappe gedissa baggana de'iyaa Maa'oona woran Aaraba geetettiyaa gad'an de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas asati Sa7ooleppe sinththati dendidi Ziife bida; he wode Dawitinne izara diza asati Yesemooneppe dugeha baggara Araben diza Ma7oone bazzon deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኣሳቲ ሳኦሌፔ ሲንቲ ዴንዲዲ ዚፌ ቢዳ፤ ሄ ዎዴ ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳቲ ዬሴሞኔፔ ዱጌሃ ባጋራ ኣራቤን ዲዛ ማኦኔ ባዞን ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ ሳኦላፐ ስንትድ ዚፋ ብዶሶና። ሄ ዎደ ዳዊቲነ እያ አሳይ ያስሞናፐ ዱገሀ ባጋራ ደእያ ማኦና መላ ቢታን አራባ ጋን ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, enti Saa7olape sinthatidi Ziifa bidosona. He wode Dawitinne iya asay Yasmoonape dugeha baggara de7iya Ma7oona mela biittan Araba gadhan de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሰዎቹ ለመሄድ ተነሥተው ከሳኦል በፊት ወደ ዚፍ ሄዱ፤ በዚህ ጊዜ ዳዊትና ሰዎቹ ከየሴሞን በስተ ደቡብ በዓረባ ውስጥ ባለው በማዖን ምድረ በዳ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም እነርሱ ሳኦል ከመሄዱ በፊት ወደ ዚፍ ተመለሱ፤ በዚህን ጊዜ ዳዊትና ተከታዮቹ ከይሁዳ ምድረ በዳ በስተ ደቡብ በኩል በሚገኘው በማዖን በረሓ ነበሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ከዓ ተሲኦም ቀቅድሚ ሳኦል ናብ ዚፍ ከዱ። ዳዊትን ሰዓብቱን ግና ኣብ በረኻ ማዖን ብየሴሞን ብወገን ደቡብ ኣብ ዘሎ ጐልጐል ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ከኣ ተንሲኦም ቀቅድሚ ሳኦል ናብ ዚፍ ከዱ። ዳዊትን ሰቡን ግና ኣብ በረኻ ብወገን ደቡብ ኣብ ዘሎ ጐልጐል ነበሩ።