1 Samuel 23:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወዲኦም ድማ ቀዲሞም ሳኦል ናብ ዚፍ ከዱ፣ ዳዊትን ሰቡን ግና ኣብ በረኻ ማኦን፣ ኣብ ጐልጐል ደቡባዊ የሲሞን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዚፍ ሰዎችም ተነሥተው ከሳኦል በፊት ሄዱ፤ ዳዊትና ሰዎቹ ግን በየሴሞን ቀኝ በኩል በዓረባ በማዖን ምድረ በዳ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚያም ተነሥተው ከሳኦል በፊት ወደዚፍ ሄዱ፤ ዳዊትና ሰዎቹ ግን በየሴሞን ደቡብ በኩል በዓረባ በማዖን ምድረ በዳ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰዎቹም ሳኦል ከመሄዱ በፊት ወደ ዚፍ ተመለሱ፤ በዚህ ጊዜ ዳዊትና ሰዎቹ ከየሴሞን በስተ ደቡብ በዓረባ ውስጥ ባለው በማዖን ምድረ በዳ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ሳኦላፐ ስንቲደ ዚፋ ቤድኖ። ዳዊተነ አ አሳይ ያሰሞናፐ ገድሳ ባጋና ደእያ ማኦና ዎራን አራባ ጌተትያ ጋን ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, unttunttu Saa'oolappe sintsatiide Ziifa beeddino. Daawitenne Aa Asay Yasemoonappe gedissa baggana de'iyaa Maa'oona woran Aaraba geetettiyaa gad'an de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas asati Sa7ooleppe sinththati dendidi Ziife bida; he wode Dawitinne izara diza asati Yesemooneppe dugeha baggara Araben diza Ma7oone bazzon deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኣሳቲ ሳኦሌፔ ሲንቲ ዴንዲዲ ዚፌ ቢዳ፤ ሄ ዎዴ ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳቲ ዬሴሞኔፔ ዱጌሃ ባጋራ ኣራቤን ዲዛ ማኦኔ ባዞን ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ ሳኦላፐ ስንትድ ዚፋ ብዶሶና። ሄ ዎደ ዳዊቲነ እያ አሳይ ያስሞናፐ ዱገሀ ባጋራ ደእያ ማኦና መላ ቢታን አራባ ጋን ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, enti Saa7olape sinthatidi Ziifa bidosona. He wode Dawitinne iya asay Yasmoonape dugeha baggara de7iya Ma7oona mela biittan Araba gadhan de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሰዎቹ ለመሄድ ተነሥተው ከሳኦል በፊት ወደ ዚፍ ሄዱ፤ በዚህ ጊዜ ዳዊትና ሰዎቹ ከየሴሞን በስተ ደቡብ በዓረባ ውስጥ ባለው በማዖን ምድረ በዳ ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም እነርሱ ሳኦል ከመሄዱ በፊት ወደ ዚፍ ተመለሱ፤ በዚህን ጊዜ ዳዊትና ተከታዮቹ ከይሁዳ ምድረ በዳ በስተ ደቡብ በኩል በሚገኘው በማዖን በረሓ ነበሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ከዓ ተሲኦም ቀቅድሚ ሳኦል ናብ ዚፍ ከዱ። ዳዊትን ሰዓብቱን ግና ኣብ በረኻ ማዖን ብየሴሞን ብወገን ደቡብ ኣብ ዘሎ ጐልጐል ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ከኣ ተንሲኦም ቀቅድሚ ሳኦል ናብ ዚፍ ከዱ። ዳዊትን ሰቡን ግና ኣብ በረኻ ብወገን ደቡብ ኣብ ዘሎ ጐልጐል ነበሩ። |