1 Samuel 23:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሲፋውያን ድማ ናብ ሳኦል ናብ ጊብዓ ደይቦም፡ ዳዊት ምሳናዶ ኣብ ጫካ ኣብ ዝርከብ ዕርድታት፡ ኣብቲ ብደቡብ የሲሞን ዚርከብ ጎቦ ሃጊላ ኣይሕባእን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዚፍ ሰዎችም ከአውክሞዲስ ወደ ሳኦል ወደ ኮረብታው ወጥተው እንዲህ አሉት፥ “እነሆ፥ ዳዊት በየሴሞን ቀኝ በጠባቡ በኩል በኤኬላ ኮረብታ ላይ በቄኒ ውስጥ በማሴሬት በእኛ ዘንድ ተሸሽጎ የለምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዚፍ ሰዎችም ወደ ሳኦል ወደ ጊብዓ መጥተው። እነሆ፥ ዳዊት በየሴሞን ደቡብ በኩል በኤኬላ ኮረብታ ላይ በጥሻ ውስጥ ባሉት አምባዎች በእኛ ዘንድ ተሸሽጎ የለምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዚፍ ሰዎች ወደ ጊብዓ ወደ ሳኦል ወጥተው፦ “እነሆ፤ ዳዊት ከየሴሞን በስተ ደቡብ በሐኪላ ኰረብታ ላይ በሖሬሽ ምሽጎች ውስጥ በመካከላችን ተደብቆ ይገኛል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዚፋ አሳቱ ሳኦላኮ ግብኣ ካታማ ቢደ፥ “ዳዊተ ያሰሞናፐ ገድሳ ባጋና ሀኪላ ደርያ ቦላ ሆሬሻ ጌሱዋን ኑ ማታን ቆሰት ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ziifa asatuu Saa'oolakko Gib'aa katamaa biide, «Daawite Yasemoonappe gedissa baggana Hakiila Deriyaa bolla Horeesha geesuwaan nu matan k'osetti utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ziife asay Sa7oolekko Gibi7a kezidi, «Hekko Dawiti Yesemooneppe dugeha baggara Hakaaliya zumbulla bolla diza Horeeshe miixatan qotetti dees gidennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዚፌ ኣሳይ ሳኦሌኮ ጊቢኣ ኬዚዲ፥ «ሄኮ ዳዊቲ ዬሴሞኔፔ ዱጌሃ ባጋራ ሃካሊያ ዙምቡላ ቦላ ዲዛ ሆሬሼ ሚጻታን ቆቴቲ ዴስ ጊዴኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዚፋ አሳይ ሳኦላኮ ግብአ ብድ፥ “ዳዊቲ ያስሞናፐ ዱገሀ ባጋን፥ ሀክላ ዙማ ቦላ ሆረሳ ሚፃታን ኑ ማታን ቆሰትድ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ziifa asay Saa7olako Gib7a bidi, “Dawiti Yasmoonape dugeha baggan, Hakila zuma bolla Horesa miixatan nu matan qosetidi de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዚፍ ሰዎች ወደ ጊብዓ ወደ ሳኦል ወጥተው እንዲህ አሉ፤ “እነሆ፤ ዳዊት ከየሴሞን በስተ ደቡብ በኤኬላ ኰረብታ ላይ በሖሬሽ ምሽጎች ውስጥ በመካከላችን ተደብቆ የለምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚፍ ነዋሪዎች አንዳንዶቹ በጊብዓ ወደሚገኘው ወደ ሳኦል ሄደው እንዲህ አሉ፥ “ዳዊት በእኛ ግዛት ውስጥ ከይሁዳ ምድረ በዳ በስተ ደቡብ ባለው በሐኪላ ተራራ ላይ በምትገኘው በሖሬሽ ተሸሽጎ ይገኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዚፋውያን ናብ ሳኦል ናብ ጊብዓ ደዪቦም፦ “ዳዊት ኣብቲ ዱር ዘሎ ብየሴሞን ደቡብ ምድረ በዳ ዘሎ ዀረብታ ኤኬላ ተሓቢኡ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዚፋውያን ናብ ሳኦል ናብ ጊልዓ ደዪቦም ከምዚ በሉ፡ ዳዊት ኣባና ኣብቲ ኣብ ዱር ዘሎ እምባታት ኣብ ልዕሊ እቲ ብደቡብ በረኻ ዘሎ ዂርባ ሓኪላ ተሐቢኡዶ ኣየሎን |