1 Samuel 23:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት፡ እግዚኣብሄር፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ባርያኻ፡ ሳኦል ምእንታይ ነታ ኸተማ ኼጥፍኣ ናብ ቂሂላ ኪመጽእ ከም ዚደሊ ሰሚዑ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም፥ “የእስራኤል አምላክ አቤቱ! በእኔ ምክንያት ከተማዪቱን ያጠፋ ዘንድ ሳኦል ወደ ቂአላ ሊመጣ እንደሚፈልግ እኔ ባሪያህ ፈጽሜ ሰምቻለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም። የእስራኤል አምላክ አቤቱ፥ በእኔ ምክንያት ከተማይቱን ያጠፋ ዘንድ ሳኦል ወደ ቅዒላ ሊመጣ እንደሚፈልግ እኔ ባሪያህ ፈጽሜ ሰምቻለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ዳዊት እንዲህ አለ፤ “የእስራኤል አምላክ ጌታ ሆይ፤ ሳኦል ወደ ቅዒላ መጥቶ፥ በእኔ ምክንያት ከተማዪቱን ለማጥፋት ማሰቡን ባርያህ በትክክል ሰምቷል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ዳዊተ፥ “አቤት መና ጎዳዉ፥ እስራኤልያ ጾሳዉ፥ ታ ጋሱዋን ሳኦል ቃኢላ ካታማ ባይዛናዉ ማቀቴዳዋ ታን ነ ቆማይ ዉርሳደ ስሳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Daawite, «Abeet Med'inaa Godaw, Israa'eeliyaa S'oossaw, ta gaasuwaan Saa'ooli K'a'iila katamaa bayzanaw mak'k'eteeddawaa taani ne k'oomay wurssaade sisaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Dawiti, «GODAA Isra7eele Xoossawu! Sa7ooli Qi7ila yiidi ta gaason katamayo dhayssanaas qoppidayssa ne aylley ta lo7eththa siyadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ፥ «ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳዉ! ሳኦሊ ቂኢላ ዪዲ ታ ጋሶን ካታማዮ ይሳናስ ቆፒዳይሳ ኔ ኣይሌይ ታ ሎኤ ሲያዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ እስራኤለ ፆሳዉ፥ ታ ጋሶን ሳኦል ቃእላ ይሳናዉ ማቅዳይሳ ታኒ ነ አይለይ ስአስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, “Abeeti Godaw, Isra7eele Xoossaw, ta gaason Saa7oli Qa7ila dhaysanaw maqidaysa taani ne aylley si7as. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ዳዊት እንዲህ አለ፤ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ ሳኦል ወደ ቅዒላ መጥቶ፣ በእኔ ምክንያት ከተማዪቱን ለማጥፋት ማሰቡን ባሪያህ በትክክል ሰምቷል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ዳዊት እንዲህ አለ፤ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ! በአገልጋይህ በእኔ ሰበብ ሳኦል መጥቶ ቀዒላን ለመደምሰስ ማቀዱን ሰምቻለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ በለ “ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል! ሳኦል ናብ ቅዒላ መፂኡ ብሰንከይ ነዛ ኸተማ ኸጥፍኣ ኸም ዝደሊ፥ ኣነ ባርያኻ ብርግፅ ሰሚዐ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ፡ ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ሳኦል ናብ ቅዒላ መጺኡ ብሰረይ ነዛ ኸተማ ኼጥፍኣ ኸም ዚደሊ፡ ባርያኻ ብርግጽ ሰሚዑ ኣሎ። |