1 Samuel 23:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት፡ እግዚኣብሄር፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ባርያኻ፡ ሳኦል ምእንታይ ነታ ኸተማ ኼጥፍኣ ናብ ቂሂላ ኪመጽእ ከም ዚደሊ ሰሚዑ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም፥ “የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ አቤቱ! በእኔ ምክ​ን​ያት ከተ​ማ​ዪ​ቱን ያጠፋ ዘንድ ሳኦል ወደ ቂአላ ሊመጣ እን​ደ​ሚ​ፈ​ልግ እኔ ባሪ​ያህ ፈጽሜ ሰም​ቻ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም። የእስራኤል አምላክ አቤቱ፥ በእኔ ምክንያት ከተማይቱን ያጠፋ ዘንድ ሳኦል ወደ ቅዒላ ሊመጣ እንደሚፈልግ እኔ ባሪያህ ፈጽሜ ሰምቻለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ዳዊት እንዲህ አለ፤ “የእስራኤል አምላክ ጌታ ሆይ፤ ሳኦል ወደ ቅዒላ መጥቶ፥ በእኔ ምክንያት ከተማዪቱን ለማጥፋት ማሰቡን ባርያህ በትክክል ሰምቷል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ዳዊተ፥ “አቤት መና ጎዳዉ፥ እስራኤልያ ጾሳዉ፥ ታ ጋሱዋን ሳኦል ቃኢላ ካታማ ባይዛናዉ ማቀቴዳዋ ታን ነ ቆማይ ዉርሳደ ስሳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Daawite, «Abeet Med'inaa Godaw, Israa'eeliyaa S'oossaw, ta gaasuwaan Saa'ooli K'a'iila katamaa bayzanaw mak'k'eteeddawaa taani ne k'oomay wurssaade sisaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Dawiti, «GODAA Isra7eele Xoossawu! Sa7ooli Qi7ila yiidi ta gaason katamayo dhayssanaas qoppidayssa ne aylley ta lo7eththa siyadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ፥ «ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳዉ! ሳኦሊ ቂኢላ ዪዲ ታ ጋሶን ካታማዮ ይሳናስ ቆፒዳይሳ ኔ ኣይሌይ ታ ሎኤ ሲያዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ እስራኤለ ፆሳዉ፥ ታ ጋሶን ሳኦል ቃእላ ይሳናዉ ማቅዳይሳ ታኒ ነ አይለይ ስአስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti, “Abeeti Godaw, Isra7eele Xoossaw, ta gaason Saa7oli Qa7ila dhaysanaw maqidaysa taani ne aylley si7as.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ዳዊት እንዲህ አለ፤ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ ሳኦል ወደ ቅዒላ መጥቶ፣ በእኔ ምክንያት ከተማዪቱን ለማጥፋት ማሰቡን ባሪያህ በትክክል ሰምቷል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ ዳዊት እንዲህ አለ፤ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ! በአገልጋይህ በእኔ ሰበብ ሳኦል መጥቶ ቀዒላን ለመደምሰስ ማቀዱን ሰምቻለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ በለ “ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል! ሳኦል ናብ ቅዒላ መፂኡ ብሰንከይ ነዛ ኸተማ ኸጥፍኣ ኸም ዝደሊ፥ ኣነ ባርያኻ ብርግፅ ሰሚዐ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ፡ ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ሳኦል ናብ ቅዒላ መጺኡ ብሰረይ ነዛ ኸተማ ኼጥፍኣ ኸም ዚደሊ፡ ባርያኻ ብርግጽ ሰሚዑ ኣሎ።