1 Samuel 22:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ እቲ ኣብ ልዕሊ ባሮት ሳኦል እተሸመ ዶኤግ እቲ ኤዶማዊ፡ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ ወዲ እሴ ናብ ኖብ ናብ ኣሂሜሌክ ወዲ ኣሒቱብ ኪመጽእ ርእየዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሳ​ኦ​ልም በቅ​ሎ​ዎች ጠባቂ ሶር​ያ​ዊው ዶይቅ መልሶ፥ “የእ​ሴይ ልጅ ወደ ኖብ ወደ አኪ​ጦብ ልጅ ወደ ካህኑ አቤ​ሜ​ሌክ ሲመጣ አይቼ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሳኦልም ባሪያዎች አጠገብ የቆመው ኤዶማዊው ዶይቅ መልሶ። የእሴይ ልጅ ወደ ኖብ ወደ አኪጦብ ልጅ ወደ አቢሜሌክ ሲመጣ አይቼዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን እዚያ ከነበሩት የሳኦል አገልጋዮች ጋር ቆሞ የነበረው ኤዶማዊው ዶይቅ እንዲህ አለ፥ “የእሴይ ልጅ በኖብ ወዳለው ወደ አኪጦብ ልጅ ወደ አቢሜሌክ ሲመጣ አይቻለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኦላ ኦሳንቻቱዋና ኤቄዳ ኤዶምያ ዶይቅ ሳኦላ፥ “እሰያ ናአይ አህጹባ ናኣ አብመሌካኮ ኖባ ካታማ ቤዳዋ ታን በኣድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saa'oola oosanchchatuwaanna ek'k'eedda Edoomiyaa Doyk'i Saa'oola, «Isseya na'ay Ahis'uuba na'aa Abimeleekakko Nooba katamaa beeddawaa taani be'aaddi.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode heen diza Sa7oole shuumetara eqqi diza Eedoome as Doyqey, «Isseye nay Nooben diza Ahixuube naa Ahimelekekko yishin be7adis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ሄን ዲዛ ሳኦሌ ሹሜታራ ኤቂ ዲዛ ኤዶሜ ኣስ ዶይቄይ፥ «ኢሴዬ ናይ ኖቤን ዲዛ ኣሂጹቤ ና ኣሂሜሌኬኮ ዪሺን ቤኣዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኦላ ሞርናታራ ኤቅዳ ኤዶመ አደይ ዶይቅ፥ “እሰየ ናአይ አክፁባ ናኣ አብመለከኮ ኖባ ብዳይሳ ታኒ በአስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saa7ola moorinnatara eqida Edoome addey Doyqi, “Isseye na7ay Akxuuba na7aa Abimelekeko Nooba bidaysa taani be7as.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን እዚያ ከነበሩት የሳኦል ሹማምት ጋር ቆሞ የነበረው ኤዶማዊው ዶይቅ እንዲህ አለ፣ “የእሴይ ልጅ በኖብ ወዳለው ወደ አኬጦብ ልጅ ወደ አቢሜሌክ ሲመጣ አይቻለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህን ጊዜ ከባለሥልጣኖቹ ጋር ኤዶማዊው ዶይቅ እዚያ ቆሞ ስለ ነበር “እኔ የእሴይን ልጅ በኖብ ወደሚገኘው የአሒጡብ ልጅ ወደ ሆነው ወደ አቤሜሌክ በመጣ ጊዜ አይቼዋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ምስቶም ሹመኛታት ሳኦል ደው ኢሉ ዝነበረ እቲ ኤዶማዊ ዶይቅ፥ “ንወዲ እሴይ ናብ ኣቢሜሌክ ወዲ ኣኪጡብ፥ ኣብ ኖብ መፂኡ ሪአዮ ነይረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ዶኤግ እቲ ኤዶማዊ፡ ምስቶም ገላው ሳኦል ደው ኢሉ ዝነበረ፡ ንወዲ እሴይ ናብ ኣኒሜሌክ ወዲ ኢሉ ዝነበሩ፡ ንወዲ እሴይ ናብ ኣሂሜሌክ ወዲ ኣሒጡብ፡ ኣብ ኖብ መጺኡ ርእየዮ።