1 Samuel 22:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳኦል፡ ዳዊትን ምስኡ ዝነበሩ ሰባትን ከም እተረኽቡ ምስ ሰምዐ፡ ኲናቱ ኣብ ኢዱ ሒዙ ኣብ ራማ ኣብ ትሕቲ ኦም ኣብ ጊብዓ ተቐመጠ፣ ኵሎም ገላዉኡ ድማ ኣብ ዙርያኡ ደው በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልም ዳዊ​ትና ከእ​ርሱ ጋር የነ​በ​ሩት ሰዎች ያሉ​በት ቦታ እንደ ታወቀ ሰማ። ሳኦ​ልም በራማ በሚ​ገ​ኘው በመ​ሰ​ማ​ር​ያው ቦታ በኮ​ረ​ብ​ታው ላይ ተቀ​ምጦ በእ​ጁም ጦር ይዞ ነበር፤ ብላ​ቴ​ኖ​ቹም ሁሉ በአ​ጠ​ገቡ ቆመው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልም ዳዊትና ከእርሱ ጋር የነበሩት እንደ ተገለጡ ሰማ። ሳኦልም በጊብዓ በአጣጥ ዛፍ በታች በኮረብታው ላይ ተቀምጦ በእጁም ጦር ይዞ ነበር፤ ባሪያዎቹም ሁሉ በአጠገቡ ቆመው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳኦልም፥ ዳዊትና ከእርሱ ጋር የነበሩ ሰዎች መገኘታቸውን በሰማ ጊዜ፥ በጊብዓ ኰረብታ ላይ ታማሪስክ ተብሎ የሚጠራ ዛፍ ሥር፥ ጦሩን በእጁ ይዞ ተቀምጦ ነበር፤ አገልጋዮቹም ሁሉ በዙሪያው ቆመው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተነ አ አሳይ ቤቴዳዋ ሳኦል ስሴዳ፤ ሳኦል ግብኣ ካታማ ማታን ደእያ ደርያን፥ ታማርስካ ጌተትያ ም ጋርሳን ቶራ ኦይቂደ ኡቴዳ፤ አ ኦሳንቻቱ አ ዶዲደ ኤቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawitenne Aa Asay beetteeddawaa Saa'ooli siseedda; Saa'ooli Gib'aa katamaa matan de'iyaa deriyaan, tamaariskka geetettiyaa mitsaa garssan tooraa oyk'k'iide utteedda; Aa oosanchchatuu Aa dooddiide ek'k'eeddinno.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sa7ooli Dawitinne izara diza asay beettidayssa siyidi Gibi7a zumbulla bolla diza tamarssike geetettiza miththaa garsan ba toora kushen oykki utti dishin iza shuumeti ubbay iza yuuyi aadhdhi eqqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳኦሊ ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳይ ቤቲዳይሳ ሲዪዲ ጊቢኣ ዙምቡላ ቦላ ዲዛ ታማርሲኬ ጌቴቲዛ ሚ ጋርሳን ባ ቶራ ኩሼን ኦይኪ ኡቲ ዲሺን ኢዛ ሹሜቲ ኡባይ ኢዛ ዩዪ ኣ ኤቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲነ እያ አሳይ በንትዳይሳ ሳኦል ስእስ። ሳኦል ግብአ ማታን ደእያ ደረ ቦላ፥ ታማርስከ ም ጋርሳን ቶራ ኦይክድ ኡትስ፤ እያ ሞርናት እያ ዩሹዋን ኤቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawitinne iya asay bentidaysa Saa7oli si7is. Saa7oli Gib7a matan de7iya dere bolla, tamarsike mitha garsan toora oykidi uttis; iya moorinnati iya yuushuwan eqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳኦልም፣ ዳዊትና ከእርሱ ጋር የነበሩ ሰዎች መገኘታቸውን በሰማ ጊዜ፣ በጊብዓ ኰረብታ ላይ በአጣጥ ዛፍ ሥር፣ ጦሩን በእጁ ይዞ ተቀምጦ ነበር፤ ሹማምቱም ሁሉ በዙሪያው ቆመው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዕለታት አንድ ቀን ሳኦል ጦሩን በእጁ እንደ ያዘ በጊብዓ በሚገኝ ኮረብታ ላይ ታማሪስክ ተብሎ በሚጠራ ዛፍ ሥር ተቀምጦ ነበር፤ ባለሟሎቹ የሆኑ ባለሥልጣኖችም በዙሪያው ቆመው ነበር፤ በዚህን ጊዜ ዳዊትና ተከታዮቹ በአንድ ስፍራ መኖራቸው ለሳኦል ተነገረው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳኦል ድማ፥ ዳዊትን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰባትን ኣብ ሓደ ቦታ ኸም ዘለዉ ሰሚዑ ኣብ ገባዖን ዂናቱ ሒዙ ኣብ ትሕቲ እታ ኣብ በሪኽ ዘላ ኦም ተቐመጠ፤ ኵሎም ሹመኛታቱ ድማ ምስኡ ደው ኢሎም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳኦል ድማ፡ ንዳዊትን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰባትን ከም እተጋህዱ፡ ሰምዔ። ሳኦል ከኣ ኣብ ጊብዓ ዂናቱ ሒዙ ኣብ ትሕቲ እታ ኣብ በሪኽ ዘላ ኦም ተቐመጠ፡ኲሎም ገላውኡ ድማ ምስኡ ደው ኢሎም ነበሩ።