1 Samuel 22:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነብዪ ጋድ ድማ ንዳዊት፡ ኣብ ዕርዲ ከረን ኣይትጸንሕ። ወጺእካ ናብ ምድሪ ይሁዳ ኪድ። ሽዑ ዳዊት ከይዱ ናብ ጫካ ሓሬት መጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነቢዩ ጋድም ዳዊትን፥ “ተነሥተህ ወደ ይሁዳ ምድር ሂድ እንጂ በአንባው ውስጥ አትቀመጥ” አለው፤ ዳዊትም ሄደ፤ ወደ ሳሬቅ ከተማም መጥቶ ተቀመጠ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነቢዩ ጋድም ዳዊትን። ተነሥተህ ወደ ይሁዳ ምድር ሂድ እንጂ በአምባው ውስጥ አትቀመጥ አለው፤ ዳዊትም ተነሥቶ ወደ ሔሬት ዱር መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁን እንጂ ነቢዩ ጋድ ዳዊትን፥ “በዐምባው ውስጥ አትቆይ፤ ሂድና ወደ ይሁዳ ምድር ግባ” አለው። ስለዚህ ዳዊት ተነሥቶ ወደ ሔሬት ጫካ ገባ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ትምቢትያ ኦድያ ጋድ ዳዊታኮ ዪደ፥ “ጌሱዋ ግዶን ጋምኦፓ፤ ሀ ሳፐ ደንዳደ ይሁዳ ጋድያ ባ” ያጌዳ፤ ዳዊተ ሄ ሳፐ ሄረታ ዎራ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, timbbitiyaa odiyaa Gaadi Daawitakko yiide, «Geesuwaa giddon gam"oppa; ha saappe denddaade Yihudaa gadiyaa ba» yaageedda; Daawite he saappe Hereta wora beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Nabe Gaadey Dawite, «Miixan gam7ofa; Yuhuda biitta gela» gides. Hessa gishshas Dawiti dendi biidi Herete woran gelides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ናቤ ጋዴይ ዳዊቴ፥ «ሚጻን ጋምኦፋ፤ ዩሁዳ ቢታ ጌላ» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ዳዊቲ ዴንዲ ቢዲ ሄሬቴ ዎራን ጌሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ናበይ ጋድ ዳዊታኮ ይድ፥ “ቆሰትዳ በሳን ጋምኦፋ፤ ሀይሳፈ ደንዳዳ ይሁዳ ቢታ ባ” ያግስ፤ ዳዊቲ ያፐ ከይድ ሄረታ ዎራ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, nabey Gaadi Dawitako yidi, “Qosetida bessan gam7ofa; haysafe dendada Yihuda biitta ba” yaagis; Dawiti yaape keyidi Hereta wora bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ ነቢዩ ጋድ ዳዊትን፣ “በዐምባው ውስጥ አትቈይ፤ ሂድና ወደ ይሁዳ ምድር ግባ” አለው። ስለዚህ ዳዊት ተነሥቶ ወደ ሔሬት ጫካ ገባ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ነቢዩ ጋድ ወደ ዳዊት መጥቶ “በዚህ አትቈይ፤ አሁኑኑ ፈጥነህ ወደ ይሁዳ ሂድ” ሲል ነገረው፤ ስለዚህም ዳዊት ከዚያ ተነሥቶ ወደ ሔሬት ጫካ ገባ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቢይ ጋድ ድማ ንዳዊት “ኣብዝ እምባዙይ ኣይትቀመጥ፤ ናብ ምድሪ ይሁዳ ኺድ” በሎ። ሽዑ ዳዊት ከይዱ ናብ ዱር ሔሬት መፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነብዪ ጋድ ድማ ንዳዊት፡ ኣብዚ እምባ ኣይትቀመጥ፡ ንቐል እሞ ናብ ምድሪ ይሁዳ ኺድ፡ በሎ። ሽዑ ዳዊት ከይዱ ናብ ዱር ሓረት መጸ። |