1 Samuel 22:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ጭንቀት ዝነበረ ዅሉ፡ ዕዳ ዘለዎ ዅሉ፡ ዘይጸገበ ዘበለ ድማ ናብኡ ተኣከበ። ኣብ ልዕሊኦም ሓለቓ ኰነ፡ ምስኡ ድማ ኣስታት ኣርባዕተ ሚእቲ ሰብኡት ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የተ​ጨ​ነ​ቀም ሁሉ፥ ዕዳም ያለ​በት ሁሉ፥ የተ​ከ​ፋም ሁሉ ወደ እርሱ ተሰ​ባ​ሰበ፤ እር​ሱም በላ​ያ​ቸው አለቃ ሆነ፤ ከእ​ር​ሱም ጋር አራት መቶ የሚ​ያ​ህሉ ሰዎች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የተጨነቀውም ሁሉ፥ ብድርም ያለበት ሁሉ፥ የተከፋም ሁሉ ወደ እርሱ ተከማቸ፤ እርሱም በላያቸው አለቃ ሆነ፤ ከእርሱም ጋር አራት መቶ የሚያህሉ ሰዎች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የተጨነቁ፥ ዕዳ ያለባቸውና የተከፉ ወደ እርሱ ተሰባሰቡ፤ እርሱም መሪያቸውም ሆነ። እነርሱም አራት መቶ ያህል ሰዎች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መቶቴዳዋንቱ፥ ዎይ አጩዋን ገሌዳዋንቱ፥ ዎይ ሳአይ ኢቴዳዋንቱ ኡባቱ ዳዊታኮ ሺቄድኖ፤ እ ኡንቱንቶ ካፑዋ ግዴዳ። እት ኦይዱ ጼቱዋ ግድያ አሳይ አናና ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Metooteeddawanttu, woy ac'uwan geleeddawanttu, woy sa'ay iiteeddawanttu ubbatuu Daawitakko shiik'eeddino; I unttunttoo kaappuwaa gideedda. Itti oyddu s'eetuwaa gidiyaa Asay aanana de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Metotidayti, acora dizaytinne duussay iitidayti 400 gidana asati izakko shiiqida; izikka istta kaaleththizayssa gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሜቶቲዳይቲ፥ ኣጮራ ዲዛይቲኔ ዱሳይ ኢቲዳይቲ 400 ጊዳና ኣሳቲ ኢዛኮ ሺቂዳ፤ ኢዚካ ኢስታ ካሌዛይሳ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) መቶትዳይ፥ አጮትዳይነ ሳእ ኢትዳ ኡባይ ዳዊታኮ ሺቅን፥ ኤንታ ታይቦይ ኦይዱ ፄቱ ግድስ፤ እ ኤንታ ሀላቃ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Metootiday, acotidaynne sa7i iitida ubbay Dawitako shiiqin, enta tayboy oyddu xeetu gidis; I enta halaqa gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የተጨነቁ፣ ዕዳ ያለባቸውና የተከፉ አራት መቶ ያህል ሰዎች፣ ወደ እርሱ ተሰባሰቡ፤ መሪያቸውም ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተጨነቁ፥ ዕዳ ያለባቸው፥ እንዲሁም ሆድ የባሳቸው አንዳንድ ሰዎች ወደ እርሱ ስለ ሄዱ ብዛታቸው በድምሩ እስከ አራት መቶ ደረሰ፤ ዳዊትም የእነርሱ መሪ ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ግፍዒ ዝበፅሖምን ኵሎም ሰብ ዕዳን ኵሎም ነፍሶም ዝተመረረት ሰባትን ናብኡ ተኣከቡ፤ ኣብ ልዕሊኣቶም ድማ ሓለቓ ኾነ። ኣስታት ኣርባዕተ ሚእቲ ዝኾኑ ሰባት ምስኡ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኲሎም ጭኑቓት ሰብን ኲሎም ሰብ ዕዳን ኲሎም ነፍሶም እተመረረት ሰብን ናብኡ ተኣከቡ፡ ኣብ ልዕሊኦም ድማ ሓለቓ ዀነ፡ ኣስታት ኣርባዕተ ሚእቲ ሰባት ከኣ ምስኡ ነበሩ።