1 Samuel 22:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ነቶም ኣብ ዙርያኡ ደው ኢሎም ዝነበሩ እግረኛታት በሎም፦ ተመሊስኩም ንካህናት እግዚኣብሄር ቅተልዎም። ኢዶም እውን ምስ ዳዊት ስለ ዘላ፡ ንሱ መዓስ ከም ዝሃደመ ፈሊጦም ስለ ዘይገለጹለይ። ባሮት ንጉስ ግና ኣብ ልዕሊ ካህናት እግዚኣብሄር ክወድቁ ኢዶም ክዝርግሑ ኣይፈተዉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም በዙሪያው የቆሙትን እግረኞች፥ “የእግዚአብሔር ካህናት እጅ ከዳዊት ጋር ነውና፥ ኵብለላውንም ሲያውቁ አልነገሩኝምና፥ ዞራችሁ ግደሉአቸው” አላቸው። የንጉሡ አገልጋዮች ግን እጃቸውን በእግዚአብሔር ካህናት ላይ ይዘረጉ ዘንድ እንቢ አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም በዙሪያው የቆሙትን እግረኞች። የእግዚአብሔር ካህናት እጅ ከዳዊት ጋር ነውና፥ ኵብለላውንም ሲያውቁ በጆሮዬ አልገለጡምና ዞራችሁ ግደሉአቸው አላቸው። የንጉሡ ባሪያዎች ግን እጃቸውን በእግዚአብሔር ካህናት ላይ ይዘረጉ ዘንድ እንቢ አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ንጉሡ በአጠገቡ የቆሙትን ዘቦች፥ “እነዚህም የጌታ ካህናት ከዳዊት ጋር ስላበሩ፥ ዳዊት መኰብለሉንም እያወቁ ስላልነገሩኝ ዞራችሁ ግደሏቸው” ሲል አዘዛቸው። የንጉሡ አገልጋዮች ግን እጃቸውን አንሥተው የጌታን ካህናት ለመምታት ፈቃደኞች አልሆኑም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሳኦል ባረ ማታን ኤቂደ ናግያዋንታ፥ “መና ጎዳ ቄሳቱ ዋ ዎተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱካ ዳዊታ ማዴድኖ፤ ዳዊተ ባቃቴዳዋ ኤሪደ፥ ታዉ ኦድበይክኖ” ያጌዳ። ሽን ካትያ ኦሳንቻቱ መና ጎዳ ቄሳቱዋ ቦላ ባረንቱ ኩሽያ ዎናን እጼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Saa'ooli bare matan ek'k'iide naagiyaawantta, «Med'inaa Godaa k'eesetuwaa wod'ite; ayaw gooppe, unttunttukka Daawita maaddeeddino; Daawite bak'ateeddawaa eriidde, taw odibeykkino» yaageedda. Shin kaatiyaa oosanchchatuu Med'inaa Godaa k'eesatuwaa bolla barenttu kushiyaa wotsennan is's'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye kawozi ba achchan eqqida zabeta, «Haytikka GODAA qeeseti Dawitera issino gididi izi baqatidayssa taas yootontta aggida gishshas istta giddoththi wodhite» gi azazides. Kawo shuumeti gidikko ba kushe GODAA qeeseta bolla denththidi shocanaas koyibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ካዎዚ ባ ኣቻን ኤቂዳ ዛቤታ፥ «ሃይቲካ ጎዳ ቄሴቲ ዳዊቴራ ኢሲኖ ጊዲዲ ኢዚ ባቃቲዳይሳ ታስ ዮቶንታ ኣጊዳ ጊሻስ ኢስታ ጊዶ ዎቴ» ጊ ኣዛዚዴስ። ካዎ ሹሜቲ ጊዲኮ ባ ኩሼ ጎዳ ቄሴታ ቦላ ዴንዲ ሾጫናስ ኮዪቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል ባ ማታን ኤቅድ ናገይሳታ፥ “ጎዳ ካህነታ ዎተ፤ ኤንቲ ዳዊታ ማድዶሶና። ዳዊቲ ባቃትዳይሳ ኤርሸ ታዉ ኦድቦኮና” ያግስ። ሽን ካዋ ናገይሳት ጎዳ ካህነታ ቦላ ባንታ ኩሽያ ደንና እፅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli ba matan eqidi naageysata, “Godaa kahineta wodhite; enti Dawita maaddidosona. Dawiti baqatidaysa erishe taw odibookona” yaagis. Shin kawa naageysati Godaa kahineta bolla banta kushiya denthonna ixidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ንጉሡ በአጠገቡ የቆሙትን ዘቦች፣ “እነዚህም የእግዚአብሔር ካህናት ከዳዊት ጋር ስላበሩ፣ ዳዊት መኰብለሉንም እያወቁ ስላልነገሩኝ ዙሩና ግደሏቸው” ሲል አዘዛቸው። የንጉሡ ሹማምት ግን እጃቸውን አንሥተው የእግዚአብሔርን ካህናት ለመምታት ፈቃደኞች አልሆኑም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ሳኦል በአጠገቡ ወደቆሙት ዘብ ጠባቂዎች መለስ ብሎ “እነዚህን የእግዚአብሔርን ካህናት ግደሉ! እነርሱ ከዳዊት ጋር በእኔ ላይ ዐምፀውብኛል፤ እንዲሁም ሁሉን ነገር እያወቁ ዳዊት መኰብለሉን እንኳ አልነገሩኝም” አላቸው፤ ዘብ ጠባቂዎቹ ግን “የእግዚአብሔርን ካህናት አንገድልም” አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ከዓ ነቶም ከቢቦምዎ ዝቖሙ እግረኛታት “ዳዊት ከም ዝሃደመ ፈሊጦም እንተለዉ ስለ ዘይነገሩኒ፥ ልቦምውን ምስኡ ስለ ዝኾነት፥ ኬድኩም ንኻህናት እግዚኣብሄር ቅተልዎም” በሎም። እቶም ሹመኛታት ንጉስ ግና ንምቕታል ካህናት እግዚኣብሄር ኢዶም ከልዕሉ ኣይደለዩን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ከኣ ነቶም ከቢቦምዎ ዝቘሙ ዘብዔኛታት፡ ዳዊት ከም ዝሀደመ ፈሊጦም ከለው ስለ ዘይነገሩኒ፡ ኢዶምውን ምስኡ ስለ ዝዀነት፡ ዜርኩም ንኻህናት እግዚኣብሄር ቅተልዎም፡ በሎም። እቶም ገላው ንጉስ ግና ንምቕታል ካህናት እግዚኣብሄር ኢዶም ኪዝርግሑ ኣይፈተውን። |