1 Samuel 22:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንኣምላኽ ክውከስ ድየ ጀሚረ፧ ንጉስ ንጊልያኡን ንብዘላ ቤት ኣቦይን ዋላ ሓንቲ ኣይቁጸር፣ ባርያኻ ካብዚ ይውሓድ ይብዛሕ ዋላ ሓንቲ ኣይፈለጠን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በውኑ ስለ እርሱ እግዚአብሔርን እጠይቅ ዘንድ ዛሬ ጀመርሁን? ይህ ከእኔ ይራቅ፤ እኔ ባሪያህ ይህን ሁሉ ትልቅ ወይም ጥቂት ቢሆን አላውቅምና ንጉሡ እንደዚህ ያለውን ነገር በእኔ በባሪያውና በአባቴ ቤት ሁሉ ላይ አያኑር” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውኑ ስለ እርሱ እግዚአብሔርን እጠይቅ ዘንድ ዛሬ ጀመርሁን? ይህ ከእኔ ይራቅ፤ እኔ ባሪያህ ይህን ሁሉ እጅግ ወይም ጥቂት ቢሆን አላውቅምና ንጉሡ እንደዚህ ያለውን ነገር በእኔ በባሪያውና በአባቴ ቤት ሁሉ ላይ አያኑር አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ እርሱ እግዚአብሔርን ስጠይቅስ ያ ቀን የመጀመሪያ ጊዜዬ ነበርን? ፈጽሞ አልነበረም፤ ይህን ጉዳይ በተመለከተ አገልጋይህ የሚያውቀው ምንም ነገር ስለ ሌለ ንጉሥ እኔን አገልጋዩን ወይም ከአባቴ ቤተሰብ ማንንም ጥፋተኛ አያድርግ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን አዉ ጾሳ ኦችሽን፥ ሀዌ ታዉ ኮይሮ? ግደና! ካትያዉ፥ ታና ነ ቆማ ዎይ ታ አዉዋ ሶ አሳ ኡባ አይነ ሞቶፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ ታን ነ ቆማይ ሀ የዉዋ ጉ ግድና ዎልቃማ ግድናካ ሙለ ኤርከ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani aw S'oossaa oochchishin, hawe taw koyro? gidenna! Kaatiyaw, taana ne k'oomaa woy ta aawuwaa soo asaa ubbaa ayinne moottoppa; ayaw gooppe, taani ne k'oomay ha yewuwaa guutsa gidina wolk'k'aama gidinakka mule erikke» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta izas Xoos oychchishin he gallassay koyro gallassee? Mulekka gidenna; hayssa ha yo7oza ne oosanchchay ta eriza aykko miishshi baynda gishshas kawoy tana ba oosanchchaza woykko ta aawa soo asaappe oonakka mooranchcha kessofo» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ኢዛስ ጾስ ኦይቺሺን ሄ ጋላሳይ ኮይሮ ጋላሴ? ሙሌካ ጊዴና፤ ሃይሳ ሃ ዮኦዛ ኔ ኦሳንቻይ ታ ኤሪዛ ኣይኮ ሚሺ ባይንዳ ጊሻስ ካዎይ ታና ባ ኦሳንቻዛ ዎይኮ ታ ኣዋ ሶ ኣሳፔ ኦናካ ሞራንቻ ኬሶፎ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ እያ ግሾ ፆሳ ኦይችሽን፥ ሀይስ ታዉ ኮይሮ? ግደና፥ ካዋዉ፥ ታና ነ አይልያ ዎይኮ ታ አዋ ሶ አሳ ኡባ አይኮካ ሞቶፓ። ታኒ ነ አይለይ ሀ ኦዳባ ጉ ግድን ዎይኮ ግታ ግድን ኤርከ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani iya gisho Xoossaa oychishin, haysi taw koyro? Gidenna, kawaw, tana ne aylliya woyko ta aawa soo asa ubbaa aykoka mootopa. Taani ne aylley ha odabaa guutha gidin woyko gita gidin erike” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ እርሱ እግዚአብሔርን ስጠይቅስ ያ ቀን የመጀመሪያ ጊዜዬ ነበርን? ፈጽሞ አልነበረም፤ ይህን ጕዳይ በተመለከተ አገልጋይህ የሚያውቀው ምንም ነገር ስለሌለ ንጉሥ እኔን አገልጋዩን ወይም ከአባቴ ቤተ ሰብ ማንንም ጥፋተኛ አያድርግ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በውኑ እግዚአብሔርን ስለ እርሱ መጠየቅ ይህ ዛሬ የመጀመሪያ ጊዜዬ ነውን? አይደለም! ንጉሥ ሆይ! እኔን አገልጋይህንም ሆነ ቤተሰቤን በዚህ ጉዳይ ላይ አትውቀስ፤ ስለዚህ ጉዳይ ይብዛም ይነስም እኔ የማውቀው ነገር የለም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብርግፅ ንኣምላኽ ጠይቐሉ ነይረ፤ እዙይ ከዓ ሽዑ ናይ መጀመርታይ ኣይነበረን። ኣነ ሓሽከርካ፥ እዝ ዅሉ ነገር እዙይ፥ ንእሽተይ ኮነ ዓብዪ፥ ዝፈልጦ ነገር የብለይን እሞ፥ ንጉስ ንኣይን ንዅላ ቤት ኣቦይን ከም በደልቲ ኣይትቝፀረና” ኢሉ መለሰሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሎሚ ድየ ንኣምላኽ ክጥይቐሉ ዝጀመርኩ እዝስ ካባይ ይርሐቕ፡ ጊልያኻ እዚ ዂሉ ነገር እዚ፡ ንእሽቶ ዀነ ወይ ዓብዪ፡ ኣይፈልጥን እዩ እሞ፡ ንጉስ ንጊልያኡን ንብዘላ ቤት ኣቦይን ነገር ኣይጽዓኖም፡ ኢሉ መለሰሉ። |