1 Samuel 22:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣሂሜሌክ ንንጉስ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ “ከምቲ ወዲ ሓሙስ ንጉስ ዝዀነ፡ ከም ትእዛዝካ ዚኸይድ፡ ኣብ ቤትካውን ክቡር ዝዀነ ዳዊት ካብ ኵሎም ባሮትካ እሙን መን ኣሎ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤ​ሜ​ሌ​ክም መልሶ ንጉ​ሡን፥ “ከባ​ሪ​ያ​ዎቹ ሁሉ የታ​መነ፥ ለን​ጉ​ሥም አማች የሆነ፥ የት​እ​ዛ​ዝህ ሁሉ አለቃ፥ በቤ​ት​ህም የከ​በረ እንደ ዳዊት ያለ ማን ነው?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቢሜሌክም መልሶ ንጉሡን። ከባሪያዎችህ ሁሉ የታመነ፥ ለንጉሥም አማች የሆነ፥ በትእዛዝህ የሚሄድ፥ በቤትህም የከበረ እንደ ዳዊት ያለ ማን ነው?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቢሜሌክም ለንጉሡ እንዲህ ሲል መለሰ፤ “የንጉሥ ዐማች፥ የክብር ዘቦችህ አዛዥና በቤተሰብህ ዘንድ እጅግ የተከበረው ዳዊትን የመሰለ ታማኝ ከአገልጋዮችህ ሁሉ ማን አለ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አብመሌክ ካትያ፥ “ነ ቆማቱዋ ኡባ ግዱዋን ዳዊተዳን አማነትያዌ፥ ካትያና ቦሎቴዳዌ፥ ኔና ናግያዋንታ አዛዝያዌነ ነ ሶ አሳ ግዶን ሎይ ቦንቼትያዌ ሀራይ ኦኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abimeleeki kaatiyaa, «Ne k'oomatuwaa ubbaa gidduwaan Daawitedan ammanettiyaawe, kaatiyaanna bolloteeddawe, neena naagiyaawantta azaziyaawenne ne soo asaa giddon loytsi bonchchettiyaawe haray oonee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ahimelekey kawozas, «Kawoza bolloy, ne bonchcho zabeta azazizayssinne neso asaa achchan keehi bonchchettida Dawite misatiza ammanettida oosanchchay ne oosanchchata garsan dizay oonee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሂሜሌኬይ ካዎዛስ፥ «ካዎዛ ቦሎይ፥ ኔ ቦንቾ ዛቤታ ኣዛዚዛይሲኔ ኔሶ ኣሳ ኣቻን ኬሂ ቦንቼቲዳ ዳዊቴ ሚሳቲዛ ኣማኔቲዳ ኦሳንቻይ ኔ ኦሳንቻታ ጋርሳን ዲዛይ ኦኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አብመለከይ፥ “ነ ኦሳንቾታ ኡባ ግዶን ዳዊቲ መላ አማነተይ፥ ካዋ ቦሎይ፥ ነና ናገይሳታ ኪተይነ ነ ሶ አሳ ግዶን ዳሮ ቦንቸተይ እያ መል ኦኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abimelekey, “Ne oosanchota ubbaa giddon Dawita mela ammanetey, kawa bolloy, nena naageysata kiitteynne ne soo asaa giddon daro bonchetey iya meli oonee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አቢሜሌክም ለንጉሡ እንዲህ ሲል መለሰ፤ “የንጉሥ ዐማች፣ የክብር ዘቦችህ አዛዥና በቤተ ሰብህ ዘንድ እጅግ የተከበረው ዳዊትን የመሰለ ታማኝ ከአገልጋዮችህ ሁሉ ማን አለ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አቤሜሌክም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ዳዊት ለአንተ የታመነ የጦር መኰንን ነው፤ የአንተው የራስህ ዐማች ከመሆኑም ሌላ የክብር ዘብህ አዛዥ ነው፤ በቤተ መንግሥትህም አደባባይ እንደ እርሱ የሚከበር ማን አለ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቢሜሌክ ከዓ ንንጉስ “ካብ ኵሎም ሹመኛታትካ ኸም ዳዊት ዝተኣመነ፥ ሰብኣይ ጓልካውን ዝኾነ፥ ሓለቓ ሓለውትኻ፥ ኣብ ቤተ መንግስትኻውን ዝኸበረ፥ መን ኣሎ?
Amharic Tigrinya 2011 ኣሂሜሌክ ከኣ ንንጉስ፡ ካብ ኲሎም ገላውኻኸ ከም ዳዊት ገይሩ እተኣምነ፡ ሓሙ ንጉስውን ዝዀነ፡ ዚእዘዘካ ድማ፡ ኣብ ቤትካውን ዝኸበረ፡ መን እዩ