1 Samuel 22:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣሂሜሌክ ንንጉስ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ “ከምቲ ወዲ ሓሙስ ንጉስ ዝዀነ፡ ከም ትእዛዝካ ዚኸይድ፡ ኣብ ቤትካውን ክቡር ዝዀነ ዳዊት ካብ ኵሎም ባሮትካ እሙን መን ኣሎ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤሜሌክም መልሶ ንጉሡን፥ “ከባሪያዎቹ ሁሉ የታመነ፥ ለንጉሥም አማች የሆነ፥ የትእዛዝህ ሁሉ አለቃ፥ በቤትህም የከበረ እንደ ዳዊት ያለ ማን ነው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቢሜሌክም መልሶ ንጉሡን። ከባሪያዎችህ ሁሉ የታመነ፥ ለንጉሥም አማች የሆነ፥ በትእዛዝህ የሚሄድ፥ በቤትህም የከበረ እንደ ዳዊት ያለ ማን ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቢሜሌክም ለንጉሡ እንዲህ ሲል መለሰ፤ “የንጉሥ ዐማች፥ የክብር ዘቦችህ አዛዥና በቤተሰብህ ዘንድ እጅግ የተከበረው ዳዊትን የመሰለ ታማኝ ከአገልጋዮችህ ሁሉ ማን አለ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብመሌክ ካትያ፥ “ነ ቆማቱዋ ኡባ ግዱዋን ዳዊተዳን አማነትያዌ፥ ካትያና ቦሎቴዳዌ፥ ኔና ናግያዋንታ አዛዝያዌነ ነ ሶ አሳ ግዶን ሎይ ቦንቼትያዌ ሀራይ ኦኔ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abimeleeki kaatiyaa, «Ne k'oomatuwaa ubbaa gidduwaan Daawitedan ammanettiyaawe, kaatiyaanna bolloteeddawe, neena naagiyaawantta azaziyaawenne ne soo asaa giddon loytsi bonchchettiyaawe haray oonee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ahimelekey kawozas, «Kawoza bolloy, ne bonchcho zabeta azazizayssinne neso asaa achchan keehi bonchchettida Dawite misatiza ammanettida oosanchchay ne oosanchchata garsan dizay oonee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሂሜሌኬይ ካዎዛስ፥ «ካዎዛ ቦሎይ፥ ኔ ቦንቾ ዛቤታ ኣዛዚዛይሲኔ ኔሶ ኣሳ ኣቻን ኬሂ ቦንቼቲዳ ዳዊቴ ሚሳቲዛ ኣማኔቲዳ ኦሳንቻይ ኔ ኦሳንቻታ ጋርሳን ዲዛይ ኦኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብመለከይ፥ “ነ ኦሳንቾታ ኡባ ግዶን ዳዊቲ መላ አማነተይ፥ ካዋ ቦሎይ፥ ነና ናገይሳታ ኪተይነ ነ ሶ አሳ ግዶን ዳሮ ቦንቸተይ እያ መል ኦኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abimelekey, “Ne oosanchota ubbaa giddon Dawita mela ammanetey, kawa bolloy, nena naageysata kiitteynne ne soo asaa giddon daro bonchetey iya meli oonee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አቢሜሌክም ለንጉሡ እንዲህ ሲል መለሰ፤ “የንጉሥ ዐማች፣ የክብር ዘቦችህ አዛዥና በቤተ ሰብህ ዘንድ እጅግ የተከበረው ዳዊትን የመሰለ ታማኝ ከአገልጋዮችህ ሁሉ ማን አለ? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አቤሜሌክም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ዳዊት ለአንተ የታመነ የጦር መኰንን ነው፤ የአንተው የራስህ ዐማች ከመሆኑም ሌላ የክብር ዘብህ አዛዥ ነው፤ በቤተ መንግሥትህም አደባባይ እንደ እርሱ የሚከበር ማን አለ? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቢሜሌክ ከዓ ንንጉስ “ካብ ኵሎም ሹመኛታትካ ኸም ዳዊት ዝተኣመነ፥ ሰብኣይ ጓልካውን ዝኾነ፥ ሓለቓ ሓለውትኻ፥ ኣብ ቤተ መንግስትኻውን ዝኸበረ፥ መን ኣሎ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሂሜሌክ ከኣ ንንጉስ፡ ካብ ኲሎም ገላውኻኸ ከም ዳዊት ገይሩ እተኣምነ፡ ሓሙ ንጉስውን ዝዀነ፡ ዚእዘዘካ ድማ፡ ኣብ ቤትካውን ዝኸበረ፡ መን እዩ |