1 Samuel 21:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ሓደ ሰብኣይ ካብ ባሮት ሳኦል ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተኣሲሩ ነበረ። ስሙ ድማ ዶግ፡ ኤዶማዊ፡ ሓለቓ ጓሶት ሳኦል ይበሃል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን ከሳኦል አገልጋዮች አንድ ሰው በኔሴራ አቅራቢያ በዚያ በእግዚአብሔር ፊት ነበር፤ ስሙም ሶርያዊው ዶይቅ ነበረ፤ የሳኦልም በቅሎዎች ጠባቂ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን ከሳኦል ባሪያዎች አንድ ሰው በዚያ በእግዚአብሔር ፊት ተገኝቶ ነበር፤ ስሙም ኤዶማዊው ዶይቅ ነበረ፥ ለሳኦልም የእረኞቹ አለቃ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያችም ዕለት ከሳኦል አገልጋዮች አንዱና የእረኞቹ አለቃ የሆነው ኤዶማዊው ዶይቅ እዚያው በጌታ ፊት እንዲቆይ ተገዶ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦላ ቆማቱዋፐ እት ብታኒ ሄ ጋላሳ መና ጎዳ ስንን ናጊደ ደኤ፤ አ ሱንይ ዶይቃ፤ እ ኤዶማ ቢታ አሳ፤ ሳኦላ መህያ ሄምያዋንቶ እ ካፑዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'oola k'oomatuwaappe itti bitanii he gallassaa Med'inaa Godaa sintsan naagiidde de'ee; Aa suntsay Doyk'a; I Eedooma biittaa asaa; Saa'oola mehiyaa heemmiyaawanttoo I kaappuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Sa7oole oosanchchatappe mehe heemmizayta alaafezi Eedoome as Doyqey heen GODAA sinththan takkana mala woththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ሳኦሌ ኦሳንቻታፔ ሜሄ ሄሚዛይታ ኣላፌዚ ኤዶሜ ኣስ ዶይቄይ ሄን ጎዳ ሲንን ታካና ማላ ዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦላ አይለታፐ እሶይ፥ እያ መህያ ሄመይሳታ ሀላቃይ፥ ዶይቃ ጌተትያ ኤዶመ አደይ፥ ሄ ጋላስ ጎዳ ስንን ናግሸ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7ola aylletape issoy, iya mehiya heemmeyisata halaqay, Doyqa geetetiya Edoome addey, he gallas Godaa sinthan naagishe de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያችም ዕለት ከሳኦል አገልጋዮች አንዱና የእረኞቹ አለቃ የሆነው ኤዶማዊው ዶይቅ እዚያው በእግዚአብሔር ፊት እንዲቈይ ተገዶ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሳኦል እረኞች አለቃ የሆነው ኤዶማዊው ዶይቅ በዚያኑ ቀን ሃይማኖታዊ ሥርዓትን ለመፈጸም በዚያ ተገኝቶ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ኻብ ኣገልገልቲ ሳኦል፥ ዶይቅ ዝስሙ ኤዶማዊ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፥ ኣብኡ ነበረ። ንሱ ናይ ሳኦል ሓለቓ ጓሶት ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ካብ ገላው ሳኦል ዶኤግ ዝስሙ ኤዶማዊ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሂሕሎ ኣብኡ ነበረ፡ ንሱ ሓለቓ ጓሶት ሳኦል ነበረ። |