1 Samuel 21:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ነቲ ካህን መለሰሉ፦ ሓቂ እዩ፡ እዘን ሰለስተ መዓልቲ ካብ ዝወጽእ ጀሚረ፡ ኣንስቲ ካባና ርሒቐን ኣለዋ፡ ኣቓሑ እቶም መንእሰያት ድማ ቅዱሳት እዮም፡ እቲ እንጌራ ድማ ልሙድ እዩ፡ እወ፡ ዋላ እኳ ሎሚ ኣብ መትሓዚ እዩ ተቐዲሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ለካህኑ መልሶ፥ “ከሴቶች ተለይተን ወደ መንገድ ከወጣን ዛሬ ሦስተኛ ቀናችን ነው። እኔም ብላቴኖቼም ንጹሓን ነን። ነገር ግን ዛሬ ሰውነቴ ንጽሕት ስለ ሆነች ነው እንጂ ይህች መንገድ የነጻች አይደለችም” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ለካህኑ መልሶ። በእውነት ከወጣን ጀምረን እኛ ሰውነታችንን ከሴቶች ሦስት ቀን ጠብቀናል፤ የብላቴኖችም ዕቃ የተቀደሰች ናት፤ ስለዚህ ዛሬ ዕቃቸው የተቀደሰች በመሆንዋ እንጀራው እንደሚበላ እንጀራ ይሆናል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም “እንደተለመደው ሁሉ ከወጣሁ ጊዜ ጀምሮ ሴቶች ከእኛ ተጠብቀዋል፤ በተራ ተልእኮ ውስጥ እንኳ የሰዎቹ ዕቃዎች የተቀደሱ ናቸው፤ ዛሬማ ምንኛ የበለጠ ቅዱሳን መሆን ይገባቸዋል?” ሲል መለሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ዳዊተ ቄስያ፥ “ቱማ ኑን ሀ ኪታው ከሶ ሳፐ ዶሚደ፥ ማጫ አሳፐ ናገቴዶ፤ ሀራይ አቶ ጌሻ ግደና ኪታ ዎደካ ኡንቱንቱ አሳተይ ጌሻ፤ ሀቼ ኡባ አደ ጌያናዉ ኮሸኔ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Daawite k'eesiyaa, «Tuma nuuni ha kiitaw keso saappe doommiide, mac'c'a asaappe naagetteeddo; haray atto geeshsha gidenna kiitaa wodekka unttunttu asatetsay geeshsha; hachche ubbaa aad'd'iide geeyanaw koshshennee!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitikka qeesezas zaaridi, «Kase lose gidida mala tani kezida wodeppe doommiin nuni maccassafe naagettidos; coo qeeri oosos bishekka tanara dizayti banttana geeshshateththan naageettes. Histtiin hach waanidi aadhdhennee!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲካ ቄሴዛስ ዛሪዲ፥ «ካሴ ሎሴ ጊዲዳ ማላ ታኒ ኬዚዳ ዎዴፔ ዶሚን ኑኒ ማጫሳፌ ናጌቲዶስ፤ ጮ ቄሪ ኦሶስ ቢሼካ ታናራ ዲዛይቲ ባንታና ጌሻቴን ናጌቴስ። ሂስቲን ሃች ዋኒዲ ኣኔ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊተይ ዛሪድ፥ “ቱማ ኑኒ ሀ ኪታ ኤክድ ከይዳፐ ዶምድ፥ ማጫሳፐ ናገትዳ፤ ሀር አቶሽን ሀራ ኪታካ ኤክድ ከይያ ዎደ ኤንቲ ባንታ ጌሻተ ናጎሶና። ሽን ሀች ዋንድ ጌያናዉ ኮሸኔ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti zaaridi, “Tuma nuuni ha kiita ekidi keydaape doomidi, maccasape naagetida; hari attoshin hara kiittaka ekidi keyiya wode enti banta geeshshatetha naagoosona. Shin hachi waanidi geeyanaw koshshennee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም “እንደ ተለመደው ሁሉ ከወጣሁ ጊዜ ጀምሮ ሴቶች ከእኛ ተጠብቀዋል፤ ባልተቀደሰ ተልእኮ ውስጥ እንኳ የሰዎቹ ዕቃዎች የተቀደሱ ናቸው፤ ታዲያ ዛሬማ እንዴት!” ሲል መለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም ለካህኑ መልሶ “ከብላቴኖቼ ጋር ወደ ተልእኮ በምሄድበት ጊዜ ሁሉ ከሴቶች እንርቃለን፤ ተራ ተልእኮ እንኳ በምናደርግበት ጊዜ ብላቴኖቼ ንጽሕናቸውን ይጠብቃሉ። ዛሬማ ምንኛ የበለጠ ቅዱሳን መሆን ይገባቸዋል?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ነቲ ኻህን “ብሓቂ ኻብ እንወፅእ ጀሚሩ ንሕና ንሰብነትና ኻብ ኣንስቲ ንሰለስተ መዓልቲ ሓሊና ኢና፤ ኣቕሓ እቶም ኣጓብዝውን፥ ዝተቐደሰት እያ። ሎሚ ኣቕሓኦም ዝተቐደሰት ብምዃና፥ እቲ እንጀራ ኸም ዝብላዕ እንጀራ ይኸውን እዩ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ነቲ ኻህን፡ ብሓቂ ኣንስትስ ካብ ትማሊን ቅድሚ ትማልን ካባና ፍሉያት እየን፡ ኣቓሑ እቶም ኣጒባዝ ድማ በታ ዝወጻኡኩላ ጊዜ ቅዱስ ነበረ፡ እታ መገዲ እኳ ዝይቅድስቲ እንተ ዀነት፡ ሎምስ በቲ ኣቓሑ ትቕደስ እያ፡ ኢሉ መለሰሉ። |