1 Samuel 21:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ንካህን ኣሂሜሌክ በሎ፦ ንጉስ ሓደ ጕዳይ ኣዘዘኒ፡ ከምዚ ድማ በለኒ፦ ብዛዕባ እቲ ዝሰደደኩም ዘለኹን ብዛዕባ እቲ ዝኣዘዝኩኹምን ሓደ እኳ ኣይፍለጥ። ንኣገልገልተይ ድማ ኣብ ከምዚን ከምዚን ቦታ ሸየምኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ካህኑን አቤሜሌክን፥ “የተላክህበትን ነገርና የሰጠሁህን ትእዛዝ ማንም አይወቅ ብሎ ንጉሡ አንድ ነገር አዝዞኛል፤ ስለዚህም ‘ብላቴኖቼን በእግዚአብሔር መታመን’ በሚባለው እንዲህ ባለው ስፍራ እንዲሆኑ አዝዣቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ካህኑን አቢሜሌክን። የተላክህበትን ነገርና የሰጠሁህን ትእዛዝ ማንም አይወቅ ብሎ ንጉሡ አንድ ነገር አዝዞኛል፤ ስለዚህም ብላቴኖቹን እንዲህ ባለ ስፍራ ተውኋቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት፥ ካህኑን አቢሜሌክን እንዲህ አለው፤ “ንጉሡ፥ ‘ስለ ላክሁህ ነገርና ስለ ሰጠሁህ መመሪያ ማንም ሰው ምንም ነገር አይወቅ’ ብሎ አዞኛል። ሰዎቼንም የት እንደምንገናኝ ነግሬያቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ዳዊተ ቄስያ አብመሌካ፥ “ካቲ ታና፥ ‘ታን ኔና ኪቴዳ የዉዋነ አዛዜዳ አዛዙዋ ኦንነ ኤሮፖ’ ያጊደ ታና እትባ አዛዜዳ። ታ አሳቱ እት ሳኣን ታናና ጋከታናዳን ኦዳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Daawite k'eesiyaa Abimeleeka, «Kaatii taana, ‹Taani neena kiitteedda yewuwaanne azazeedda azazuwaa ooninne eroppo› yaagiide taana ittibaa azazeedda. Ta asatuu itti sa'aan taananna gakettanaadan odaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti qeese Ahimelekes, «Kawozi, ‹Tani yiday miishsha gishshassinne tani immida azazo gishshas oonikka aykkoka eroppo› gi azazides. Tana kaallizaytara tani awan gayttanaakko isttas yoota woththadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ቄሴ ኣሂሜሌኬስ፥ «ካዎዚ፥ ‹ታኒ ዪዳይ ሚሻ ጊሻሲኔ ታኒ ኢሚዳ ኣዛዞ ጊሻስ ኦኒካ ኣይኮካ ኤሮፖ› ጊ ኣዛዚዴስ። ታና ካሊዛይታራ ታኒ ኣዋን ጋይታናኮ ኢስታስ ዮታ ዎዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ካህንያ አብመለከ፥ “ካዎይ ታኮ፥ ‘ታኒ ነና ኪትዳ ኪታነ ታ ነዉ ኦድዳባ ኦንካ ኤሮፖ’ ያግድ ታና ኪትስ። ታ አሳት እስ በሳን ታራ ጋሄታና መላ ኦዳ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti kahiniya Abimeleke, “Kawoy taako, ‘Taani nena kiitida kiitaanne ta new odidaba oonika eropo’ yaagidi tana kiittis. Ta asati issi bessan taara gahetana mela oda wothas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት፣ ካህኑን አቢሜሌክን እንዲህ አለው፤ “ንጉሡ፣ ‘ስለ ላክሁህ ነገርና ስለ ሰጠሁህ መመሪያ ማንም ሰው ምንም ነገር አይወቅ’ ብሎ አዞኛል። ሰዎቼንም የት እንደምንገናኝ ነግሬያቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም ለካህኑ ለአቢሜሌክ እንዲህ ሲል መለሰ፤ “እኔ እዚህ የመጣሁት የንጉሥ ሳኦልን ተልእኮ ለመፈጸም ነው፤ እኔ ወደዚህ የተላክሁበትን ጉዳይ ለማንም ሰው እንዳልገልጥ ንጉሡ አዞኛል፤ ተከታዮቼንም በአንድ ቦታ እንድንገናኝ አዝዣቸዋለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ንኻህን ኣቢሜሌክ፥ “ንጉስ፥ ‘እቲ ኣነ ዝለኣኽኩኻ ነገርን እቲ ዝኣዘዝኩኻን ሓደ ሰብ እኳ ኣይፍለጦ’ ኢሉ ስለ ዝኣዘዘኒ፥ እቶም ኣጓብዝ ኣብ ሓደ ቦታ ኽቕበሉኒ ኣመልኪተዮም ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ንኻህን ኣሂሜሌክ፡ ንጉስ፡ እቲ ኣነ ዝለኣኽኩኻ ነገርን እቲ ዝኣዘዝኩኻን ሓደ ሰብ እኳ ኣይፍለጦ፡ ኢሉ ኣዚዙኒ እዩ እሞ ነቶም ኣጒባዝ ናብ ከምዝን ከምዝን ዝበለ ቦታ ኣመልከትክዎም። |