1 Samuel 21:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣኪስ ንገላውቱ፡ ርኣዩ፡ እቲ ሰብኣይ ዕቡድ ምዃኑ ትርእዩ ኣለኹም፡ በሎም። ደሓር ከኣ ስለምንታይ ናባይ ኣምጺእካዮ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንኩስም ብላቴኖቹን፥ “እነሆ፥ ይህ ሰው እብድ እንደ ሆነ አይታችኋል፤ ለምን ወደ እኔ አመጣችሁት? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንኩስም ባሪያዎቹን። እነሆ፥ ይህ ሰው እብድ እንደ ሆነ አይታችኋል፤ ለምን ወደ እኔ አመጣችሁት? በፊቴ ያብድ ዘንድ ይህን ያመጣችሁት እብድ ጠፍቶብኝ ነውን? እንዲህ ያለውስ ወደ ቤቴ ይገባልን? አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አኪሽም አገልጋዮቹን እንዲህ አላቸው፤ “ሰውየውን እስቲ ተመልከቱት፤ እብድ እኮ ነው! ታዲያ ወደ እኔ ያመጣችሁት ለምንድን ነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አኪሽ ባረ ኦሳንቻቶ፥ “በእተ፤ ሀዌ ብታኒ ጎዬ። ህንተንቱ አያዉ አ ታኮ አሄድቴ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akiishi bare oosanchchatoo, «Be'ite; hawe bitanii gooyee. Hinttenttu ayaw Aa taakko aheedditee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ankusey ba oosanchchata, «Hayssa addeza ane xeellite; Izi goshshako! Histtiin ays taakko ehidetii? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣንኩሴይ ባ ኦሳንቻታ፥ «ሃይሳ ኣዴዛ ኣኔ ጼሊቴ፤ ኢዚ ጎሻኮ! ሂስቲን ኣይስ ታኮ ኤሂዴቲ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አንኩስ ባ ኦሳንቾታኮ፥ “ሄኮ፥ ሀ አደይ ጎዬስ፤ ህንተ አይስ እያ ታኮ ኤህደቲ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ankusi ba oosanchotako, “Heko, ha addey gooyees; hinte ayis iya taako ehidetii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንኩስም አገልጋዮቹን እንዲህ አላቸው፤ “ሰውየውን እስቲ ተመልከቱት፤ እብድ እኮ ነው! ታዲያ ወደ እኔ ያመጣችሁት ለምንድን ነው? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አኪሽም ባለሟሎቹ ለሆኑት ባለሥልጣኖች “እነሆ! ይህ ሰው እብድ ነው! ታዲያ፥ ስለምን ወደ እኔ አመጣችሁት? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣንኩስ ንሹመኛታቱ “እንሆ፥ እዝ ሰብኣይ እዙይ ዕቡድ ምዃኑ ትሪእዎ ኣለኹም፤ ስለ ምንታይ ናባይ ኣምፃእኹምዎ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣኪሽ ንገላውኡ፡ እንሆ፡ እዚ ሰብኣይ እዚ ዕቡድ ምዃኑ ትርእይዎ ኣሎኹም፡ ስለምንታይ ናባይ ኣምጻእኩምዎ |