1 Samuel 21:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቅድሚኦም ድማ ባህርያቱ ቀይሩ ኣብ ኢዶም ኣዕበደ፡ ኣብ ኣፍ ደገ እቲ ኣፍ ደገ ጨፍጨፈ፡ ምራቑ ድማ ኣብ ጭሕሙ ወደቐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በፊ​ቱም መል​ኩን ለወጠ፤ በዚ​ያ​ችም ቀን አመ​ለጠ። በከ​ተ​ማ​ውም በር ከበሮ ይዞ በእጁ መታ፤ በበ​ሩም መድ​ረክ ላይ ተን​ፈ​ራ​ፈረ፤ ልጋ​ጉም በጢሙ ላይ ይወ​ርድ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በፊታቸውም አእምሮውን ለወጠ፥ በያዙትም ጊዜ እንደ እብድ ሆነ፥ በበሩም መድረክ ላይ ተንፈራፈረ፥ ልጋጉም በጢሙ ላይ ይወርድ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ በፊታቸው አእምሮውን እንደሳተ ሰው ሆነ፤ በያዙትም ጊዜ የከተማዪቱን ቅጥሮች እየቦጫጨረ፥ ለሐጩንም በጢሙ ላይ እያዝረከረከ እንደ እብድ ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ዳዊተ ኡንቱንቱ ስንን ዎዛናይ ቦሸቴዳ አሳ ማላቴዳ፤ ኡንቱንቱ አ ኦይቃና ሀንያ ዎደ፥ ጎይያዋዳን ካረ ፐንግያ እፍ ቃጨረነ ቡቻና ዱገ ዛሪደ ሳሱዋ ሎካዬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Daawite unttunttu sintsaan wozanay boshetteedda asa malateedda; unttunttu Aa oyk'k'ana haniyaa wode, gooyiyaawaadan kare penggiyaa ifitsaa k'aac'eretseenne buuchchaanna duge zaariide saassuwaa lokkayee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas istta sinththan wozinay baqettida asa mala gidides; istti iza oykkida mala katamay penge ibith qaacereththishe buuchcha bollara ba saaso gogissishe gooshsha asa mala gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢስታ ሲንን ዎዚናይ ባቄቲዳ ኣሳ ማላ ጊዲዴስ፤ ኢስቲ ኢዛ ኦይኪዳ ማላ ካታማይ ፔንጌ ኢቢ ቃጬሬሼ ቡቻ ቦላራ ባ ሳሶ ጎጊሲሼ ጎሻ ኣሳ ማላ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ዳዊቲ ኤንታ ስንን ጎሹ ዳንስ። ኤንቲ እያ ኦይካና ሀንያ ዎደ ጎሻዳ ፐንገ እብ ቃጨ ኦይክስ፤ ቡቻራ ሳሶ ቆልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Dawiti enta sinthan gooshshu daanis. Enti iya oykana haniya wode gooshshada penge ibitha qaacethi oykis; buuchaara saasso qolis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በፊታቸው አእምሮውን እንደ ሳተ ሰው ሆነ፤ በያዙትም ጊዜ የከተማዪቱን ቅጥሮች እየቦጫጨረ፣ ልጋጉንም በጢሙ ላይ እያዝረበረበ እንደ እብድ ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በፊታቸው ጠባዩን ለወጠ፤ ከእነርሱ ጋር እያለም ራሱን እብድ አስመሰለ፤ በበሩ መዝጊያ ላይ ቧጠጠ፤ ለሐጩንም በጺሙ ላይ እንዲዝረከረክ አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ቅድሚኣቶም ከዓ ባህርዩ ለወጠ፤ ኣብ ኢዶም ድማ ኸም ዕቡድ ኮነ፤ ኣብቲ መድረኽ መዓፁ እቲ ኣፍ ደገውን ፈርፈር በለ፤ ልዛዩ ኸዓ ብጭሕሙ ዘርበብ ይብል ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ቅድሚኦም ከኣ ህልዋቱ ለወጠ፡ ኣብ ኢዶም ድማ ከም ዕቡድ ኰነ፡ ንመዓጹ እቲ ደገውን ሐንፈጦ፡ ልዛዩ ኸኣ ብጭሕሙ ጀበብ ይብል ነበረ።