1 Samuel 21:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ባሮት ኣኪሽ ድማ፡ እዚ ዳዊት ንጉስ እታ ሃገርዶ ኣይኰነን፧ ሳኦል ኣሽሓት ቀቲሉ፡ ዳዊት ድማ ንዓሰርተታት ኣሽሓት ቀቲሉ፡ እናበሉ ብኮራስ ብዛዕባኡዶ ኣይዘመሩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአንኩስ ብላቴኖችም፥ “ይህ ዳዊት የሀገሩ ንጉሥ አይደለምን? ሳኦል ሺህ፥ ዳዊትም ዐሥር ሺህ ገደለ ብለው ሴቶች በዘፈን የዘመሩለት እርሱ አይደለምን?” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአንኩስ ባሪያዎችም። ይህ ዳዊት የአገሩ ንጉሥ አይደለምን? ሳኦል ሺህ፥ ዳዊትም እልፍ ገደለ ብለው ሴቶች በዘፈን የዘመሩለት እርሱ አይደለምን? አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአኪሽ አገልጋዮችም፥ “የምድሪቱ ንጉሥ ዳዊት ይህ አይደለምን? ደግሞስ ‘ሳኦል ሺህ ገደለ፤ ዳዊት ዐሥር ሺህ ገደለ’ ብለው በጭፈራቸው የዘፈኑለትስ እርሱ አይደለምን?” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን አኪሻ ኦሳንቻቱ፥ “ሀዌ ዳዊተ ባረ ቢታን ካትያ ግደኔየ? ቃይ ማጫ አሳቱ የጺድነ ዱሪደ፥ ‘ሳኦል ሻኣ ዎዳ፤ ዳዊተ ታሙ ሻኣ ዎዳ’ ያጊደ ሳቤዳ ብታንያ ግደኔየ?” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Akiisha oosanchchatuu, «Hawe Daawite bare biittan kaatiyaa gidenneeyye? K'ay mac'c'a asatuu yes's'iiddinne duriidde, ‹Saa'ooli sha"aa wod'eedda; Daawite tammu sha"aa wod'eedda› yaagiide sabbeedda bitaniyaa gidenneeyye?» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ankuse oosanchchati, «Hayssi he biittay kawo Dawite gidennee? « ‹Sa7ooli shii wodhides; Dawiti gidikko tammu shii wodhides› gi maggulishe asay sabbidayssi hayssi iza gidennee?» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣንኩሴ ኦሳንቻቲ፥ «ሃይሲ ሄ ቢታይ ካዎ ዳዊቴ ጊዴኔ? « ‹ሳኦሊ ሺ ዎዴስ፤ ዳዊቲ ጊዲኮ ታሙ ሺ ዎዴስ› ጊ ማጉሊሼ ኣሳይ ሳቢዳይሲ ሃይሲ ኢዛ ጊዴኔ?» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን አንኩሳ ሞርናት፥ “ሀይስ ዳዊቲ ባ ቢታን ካዎ ግደኔ? ማጫሳይ የፅሸነ ዱርሸ፥ ‘ሳኦል ሙኩሉ ዎስ፤ ዳዊቲ ታሙ ሙኩሉ ዎስ’ ያግድ ሳቢዳ አድያ ግደኔ?” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Ankusa moorinnati, “Haysi Dawiti ba biittan kawo gidennee? Maccasay yexishenne durishe, ‘Saa7oli mukulu wodhis; Dawiti tammu mukulu wodhis’ yaagidi sabbida addiya gidennee?” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአንኩስ አገልጋዮችም፣ “የምድሪቱ ንጉሥ ዳዊት ይህ አይደለምን? ደግሞስ፣ “ ‘ሳኦል ሺሕ ገደለ፤ ዳዊት ግን ዐሥር ሺሕ ገደለ’ ብለው በጭፈራቸው የዘፈኑለትስ እርሱ አይደለምን?” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የንጉሡ ባለሟሎች የሆኑት ባለሥልጣኖች “ይህ በአገሩ የነገሠው ዳዊት አይደለምን? ‘ሳኦል ሺህ ገዳይ! ዳዊት ዐሥር ሺህ ገዳይ!’ እያሉ ሴቶች በጭፍራ የዘፈኑለት እርሱ አይደለምን?” ሲሉ አኪሽን ጠየቁት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣንኩስ ከዓ እቶም ሓሻኽሩ፥ “እዙይ ዳዊት ንጉስ እታ ሃገርዶ ኣይኮነን? እቲ ‘ሳኦል ሺሕ፥ ዳዊት ድማ እልፊ ቐተለ’ ኢለን ኣንስቲ እናሳዕስዓ ዝደረፋሉ፥ እዙይዶ ኣይኮነን?” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣኪሽ ከኣ እቶም ገላውኡ፡ እዝስ ዳዊት፡ ንጉስ እታ ሃገር ደይኰነን እቲ፡ ሳኦል ሽሒ፡ ዳዊት ከኣ እልፉ ቐተለ፡ ኢለን እናሳዕስዓ ዝደረፋሉ፡ እዚ ደይኰነንበልዎ። |