1 Samuel 21:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ናብ ካህን ኣሂሜሌክ ኣብ ኖብ መጸ፡ ኣሂሜሌክ ድማ ኣብ ኣኼባ ዳዊት ፈሪሁ፡ ስለምንታይ በይንኻ ምሳኻ ሓደ እኳ የብልካን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ወደ ካህኑ ወደ አቤሜሌክ ወደ ኖብ መጣ፤ አቤሜሌክም እርሱን በተገናኘው ጊዜ ደነገጠ፥ “ስለምን አንተ ብቻህን ነህ? ከአንተስ ጋር ስለምን ማንም የለም?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ወደ ካህኑ ወደ አቢሜሌክ ወደ ኖብ መጣ፤ አቢሜሌክም እየተንቀጠቀጠ ዳዊትን ሊገናኘው መጣና። ስለ ምን አንተ ብቻህን ነህ? ከአንተስ ጋር ስለ ምን ማንም የለም? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ካህኑ አቢሜሌክ ወዳለበት ወደ ኖብ ሄደ። አቢሜሌክም እየተንቀጠቀጠ ዳዊትን ሊገናኘው መጣና፥ “ምነው ብቻህን? ሰውስ ለምን አብሮህ የለም?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ቄስያ አብመሌካኮ ኖባ ካታማ ቤዳ፤ አብመሌክ ዳዊታና ጋከታናዉ ኮኮሪደ ዪደ፥ “ኔን አያዉ ኔረካ ደአይ? አያዉ ሀራ አሳይ ኔናና ደኤኔ?” ያጊደ ኦቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite k'eesiyaa Abimeleekakko Nooba katamaa beedda; Abimeleeki Daawitana gaketanaw kokkoriidde yiide, «Neeni ayaw neerekka de'ay? Ayaw hara Asay neenana de'ennee?» yaagiide oochcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti qeese Ahimelekey dizaso Noobe bides; Ahimelekeykka kokkorishe Dawitera gayttanaas yiidi, «Nena nerkka ehiday aazee? Asi baynda ays nerkka yadii?» giidi oychchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ቄሴ ኣሂሜሌኬይ ዲዛሶ ኖቤ ቢዴስ፤ ኣሂሜሌኬይካ ኮኮሪሼ ዳዊቴራ ጋይታናስ ዪዲ፥ «ኔና ኔርካ ኤሂዳይ ኣዜ? ኣሲ ባይንዳ ኣይስ ኔርካ ያዲ?» ጊዲ ኦይቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ካህንያ አብመለከኮ ኖባ ብስ። አብመለከይ ዳዊታራ ጋሄታናዉ ኮኮርሸ ይድ፥ “ኔኒ ነርካ ዋናዳ ያዲ? ኔራ አስ ዋንድ ባዌ?” ያግድ ኦይችስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti kahiniya Abimelekeko Nooba bis. Abimelekey Dawitara gahetanaw kokorishe yidi, “Neeni nerka waanada yadii? Neera asi waanidi baawee?” yaagidi oychis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም ካህኑ አቢሜሌክ ወዳለበት ወደ ኖብ ሄደ። አቢሜሌክም እየተንቀጠቀጠ ዳዊትን ሊገናኘው መጣና፣ “ምነው ብቻህን? ሰውስ ለምን አብሮህ የለም?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት በኖብ ወደሚገኘው ወደ ካህኑ አቤሜሌክ ዘንድ ሄደ፤ አቤሜሌክም በፍርሃት እየተንቀጠቀጠ ሊቀበለው ወጥቶ “ማንም ሰው ሳይከተልህ ብቻህን ስለምን ወደዚህ መጣህ?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ናብ ካህን ኣቢሜሌክ ናብ ኖብ መፀ። ኣቢሜሌክ ከዓ ብፍርሒ እናንቀጥቀጠ ንዳዊት ክራኸቦ ወፀ፤ “ስለ ምንታይ ኢኻ ሰብ ዘይብልካ፥ በይንኻ መፂእኻ?” ኢሉውን ጠየቖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ናብቲ ኻህን ኣሂሜሌክ ናብ ኖብ መጸ። ኣሂሜሌክ ከኣ ራዕራዕ እናበለ ንዳዊት ኪቃባበሎ መጸ፡ ከምዚ ኢሉውን ጠየቆ፡ ስለምንታይ ኢኻ ሰብ ዜብልካ በይንኻ በሎ። |