1 Samuel 21:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ናብ ካህን ኣሂሜሌክ ኣብ ኖብ መጸ፡ ኣሂሜሌክ ድማ ኣብ ኣኼባ ዳዊት ፈሪሁ፡ ስለምንታይ በይንኻ ምሳኻ ሓደ እኳ የብልካን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ወደ ካህኑ ወደ አቤ​ሜ​ሌክ ወደ ኖብ መጣ፤ አቤ​ሜ​ሌ​ክም እር​ሱን በተ​ገ​ና​ኘው ጊዜ ደነ​ገጠ፥ “ስለ​ምን አንተ ብቻ​ህን ነህ? ከአ​ን​ተስ ጋር ስለ​ምን ማንም የለም?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ወደ ካህኑ ወደ አቢሜሌክ ወደ ኖብ መጣ፤ አቢሜሌክም እየተንቀጠቀጠ ዳዊትን ሊገናኘው መጣና። ስለ ምን አንተ ብቻህን ነህ? ከአንተስ ጋር ስለ ምን ማንም የለም? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም ካህኑ አቢሜሌክ ወዳለበት ወደ ኖብ ሄደ። አቢሜሌክም እየተንቀጠቀጠ ዳዊትን ሊገናኘው መጣና፥ “ምነው ብቻህን? ሰውስ ለምን አብሮህ የለም?” ሲል ጠየቀው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ቄስያ አብመሌካኮ ኖባ ካታማ ቤዳ፤ አብመሌክ ዳዊታና ጋከታናዉ ኮኮሪደ ዪደ፥ “ኔን አያዉ ኔረካ ደአይ? አያዉ ሀራ አሳይ ኔናና ደኤኔ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite k'eesiyaa Abimeleekakko Nooba katamaa beedda; Abimeleeki Daawitana gaketanaw kokkoriidde yiide, «Neeni ayaw neerekka de'ay? Ayaw hara Asay neenana de'ennee?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti qeese Ahimelekey dizaso Noobe bides; Ahimelekeykka kokkorishe Dawitera gayttanaas yiidi, «Nena nerkka ehiday aazee? Asi baynda ays nerkka yadii?» giidi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ቄሴ ኣሂሜሌኬይ ዲዛሶ ኖቤ ቢዴስ፤ ኣሂሜሌኬይካ ኮኮሪሼ ዳዊቴራ ጋይታናስ ዪዲ፥ «ኔና ኔርካ ኤሂዳይ ኣዜ? ኣሲ ባይንዳ ኣይስ ኔርካ ያዲ?» ጊዲ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ካህንያ አብመለከኮ ኖባ ብስ። አብመለከይ ዳዊታራ ጋሄታናዉ ኮኮርሸ ይድ፥ “ኔኒ ነርካ ዋናዳ ያዲ? ኔራ አስ ዋንድ ባዌ?” ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti kahiniya Abimelekeko Nooba bis. Abimelekey Dawitara gahetanaw kokorishe yidi, “Neeni nerka waanada yadii? Neera asi waanidi baawee?” yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም ካህኑ አቢሜሌክ ወዳለበት ወደ ኖብ ሄደ። አቢሜሌክም እየተንቀጠቀጠ ዳዊትን ሊገናኘው መጣና፣ “ምነው ብቻህን? ሰውስ ለምን አብሮህ የለም?” ሲል ጠየቀው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት በኖብ ወደሚገኘው ወደ ካህኑ አቤሜሌክ ዘንድ ሄደ፤ አቤሜሌክም በፍርሃት እየተንቀጠቀጠ ሊቀበለው ወጥቶ “ማንም ሰው ሳይከተልህ ብቻህን ስለምን ወደዚህ መጣህ?” ሲል ጠየቀው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ናብ ካህን ኣቢሜሌክ ናብ ኖብ መፀ። ኣቢሜሌክ ከዓ ብፍርሒ እናንቀጥቀጠ ንዳዊት ክራኸቦ ወፀ፤ “ስለ ምንታይ ኢኻ ሰብ ዘይብልካ፥ በይንኻ መፂእኻ?” ኢሉውን ጠየቖ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ናብቲ ኻህን ኣሂሜሌክ ናብ ኖብ መጸ። ኣሂሜሌክ ከኣ ራዕራዕ እናበለ ንዳዊት ኪቃባበሎ መጸ፡ ከምዚ ኢሉውን ጠየቆ፡ ስለምንታይ ኢኻ ሰብ ዜብልካ በይንኻ በሎ።