1 Samuel 20:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ንጊልያኻ ሕያዋይ ክትከውን ኣሎካ። ንባርያኻ ምሳኻ ናብ ኪዳን እግዚኣብሄር ኣእተኻዮ እሞ። ስለምንታይ ናብ ኣቦኻ ከተምጽኣኒ ትደሊ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ግ​ዲህ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ኪዳን ከባ​ሪ​ያህ ጋር አድ​ር​ገ​ሃ​ልና ለባ​ሪ​ያህ ቸር​ነ​ትን አድ​ርግ፤ በደል ግን ቢገ​ኝ​ብኝ አንተ ግደ​ለኝ፤ ለምን ወደ አባ​ትህ ታደ​ር​ሰ​ኛ​ለህ?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ከባሪያህ ጋር አድርገሃልና ለባሪያህ ቸርነት አድርግ፤ በደል ግን ቢገኝብኝ አንተ ግደለኝ፤ ለምን ወደ አባትህ ታደርሰኛለህ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተ ግን ከአገልጋይህ ጋር በጌታ ፊት ቃል ኪዳን ገብታችኋልና ለአገልጋይህ በጎነትን አሳይ። እኔ በደለኛ ከሆንኩ፥ አንተው ራስህ ግደለኝ፤ ለምንስ ለአባትህ አሳልፈህ ትሰጠኛለህ!”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔና ግዶፐ፥ ኔን ታዉ ነ ቆማዉ ሎኦባ ኪተታ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኔን ታናና ነ ቆማና መና ጎዳ ስንን ጫቀታዳ። ሽን ታናን ባይዙ ደኦፐ፥ ታና ኔን ዎ! ነ አዎ ታና አ እሞፓ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neena gidooppe, neeni taw ne k'oomaw lo"obaa kiiteta; ayaw gooppe, neeni taananna ne k'oomaanna Med'inaa Godaa sintsan c'aak'etaadda. Shin taanan bayzuu de'oppe, taana neeni wod'a! Ne aawoo taana aatsa immoppa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni gidikko taas ne ashkaraas kiyateth bessa; Tana ne ashkaraara neni GODAA sinththan caaqettida gishshas ta mooridaa gidikko tana neni wodha attiin ays ne aawaas tana aaththa immay?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ጊዲኮ ታስ ኔ ኣሽካራስ ኪያቴ ቤሳ፤ ታና ኔ ኣሽካራራ ኔኒ ጎዳ ሲንን ጫቄቲዳ ጊሻስ ታ ሞሪዳ ጊዲኮ ታና ኔኒ ዎ ኣቲን ኣይስ ኔ ኣዋስ ታና ኣ ኢማይ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኔኒ ታዉ ነ አይልያስ ሎኦባ ኦ፤ ኔኒ ታራ ነ አይልያራ ጎዳ ስንን ጫቃዳሳ። ታኒ ባላ ግድኮ፥ ታና ነ ዎ፤ ነ አዋስ ታና አዳ እሞፋ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin neeni taw ne aylliyas lo77oba ootha; Neeni taara ne aylliyara Godaa sinthan caaqadasa. Taani bala gidiko, tana ne wodha; ne aawas tana aathada immofa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተ ግን፤ ለአገልጋይህ በጎነትን አሳይ፣ ከአገልጋይህ ጋር በእግዚአብሔር ፊት ቃል ኪዳን ገብታችኋልና። እኔ በደለኛ ከሆንሁ፣ አንተው ራስህ ግደለኝ፤ ለምንስ ለአባትህ አሳልፈህ ትሰጠኛለህ!”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ስለ ተማመንን የሰጠኸኝን የተቀደሰ ተስፋ በመጠበቅ እባክህ ለእኔ ለአገልጋይህ መልካም ነገር አድርግልኝ፤ ወንጀለኛ ሆኜ ከተገኘሁ ግን አንተው ራስህ ግደለኝ እንጂ እንዲገድለኝ ወደ አባትህ ለምን ትወስደኛለህ?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣርከስ፥ ንኣይ ንሓሽከርካ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪዳን ካብ ኣተኻለይ፥ ምሕረት ግበረለይ። በደል እንተ ተረኺቡኒ ግና፥ ስለ ምንታይ ናብ ኣቦኻ እተብፅሐኒ? ባዕልኻ ቕተለኒ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣርስኸ ንጊልያኻ ምሳኻ ኺዳን እግዚኣብሄር ካብ ኣእቶኻዮ፡ ንጊልያኻ ምሕረት ግበረሉ። ኣበሳ እንተ ተረኺቡኒ ግና፡ ስለምንታይ ናብ ኣቦኻ ተብጽሐኒ ባዕልኻ ቕተለኒ፡ በለ።