1 Samuel 20:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምዚ እንተ ኢሉ፡ ሰናይ እዩ፤ ኣገልጋሊኻ ሰላም ኪረክብ እዩ፣ ኣዝዩ እንተ ተቘጢዑ ግና፡ ዕግርግር ብእኡ ከም ዝውሰን ርግጸኛ ክትከውን ኣለካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፦ መልካም ነው ቢል ለእኔ ለባሪያህ ሰላም ይሆናል፤ ቢቈጣ ግን ክፋት ከእርሱ ዘንድ በእኔ ላይ እንደ ተቈረጠች ዕወቅ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። መልካም ነው ቢል ለእኔ ለባሪያህ ደኅንነት ይሆናል፤ ቢቈጣ ግን ክፋት ከእርሱ ዘንድ በእኔ ላይ እንደ ተቈረጠች እወቅ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ‘መልካም ነው’ ካለ፥ አገልጋይህን የሚያሰጋው የለም፤ ከተቆጣ ግን፥ ክፉ ነገር እንዳሰበብኝ ታረጋግጣለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ እ፥ ‘ያኖፐ ሎአ’ ያጎፐ፥ ታዉ ነ ቆማዉ ሳሮ፤ ሽን እ ሀንቀቶፐ፥ እ ታና ቆሀናዉ ባረ ቆፋ ቃቼዳዋ ሄዋን ኤራ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye I, ‹Yaanooppe lo"a› yaagooppe, taw ne k'oomaw saro; shin I hank'k'ettooppe, I taana k'ohanaw bare k'ofaa k'achcheeddawaa hewan era. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izikka, ‹Ero lo7o› giikko tana ne oosanchchaa hirgisiza miishshi deenna; izi hanqettizaa gidikko izi ta bolla iita qoppidayssa ne erana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚካ፥ ‹ኤሮ ሎኦ› ጊኮ ታና ኔ ኦሳንቻ ሂርጊሲዛ ሚሺ ዴና፤ ኢዚ ሃንቄቲዛ ጊዲኮ ኢዚ ታ ቦላ ኢታ ቆፒዳይሳ ኔ ኤራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ፥ ‘ያኮ ሎኦ’ ጊኮ፥ ታዉ ነ አይልያስ ሳሮ፤ ሽን እ ሀንቀትኮ፥ እ ታና ቆሀናዉ ባ ዎዛናን ቆፕዳይሳ ሄሳን ኤራ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I, ‘Yaako lo77o’ giiko, taw ne aylliyas saro; shin I hanqetiko, I tana qohanaw ba wozanan qopidaysa hessan era. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም ‘መልካም ነው’ ካለ፣ አገልጋይህን የሚያሠጋው የለም፤ ከተቈጣ ግን፣ ክፉ ነገር እንዳሰበብኝ ታረጋግጣለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡም ‘እሺ’ ቢል፥ እኔ አገልጋይህ በሰላም እንደምኖር ዐውቃለሁ፤ ንጉሡ ከተቈጣ ግን ጒዳት ሊያደርስብኝ የወሰነ መሆኑን ታውቃለህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘ይኹን’ እንተበለካ፥ ንኣይ ንሓሽከርካ ደሓን ማለት እዩ። የመና እንተ ተቘጥዐ ግና፥ ክፉእ ኸም ዝመደበ ፍለጥ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደሐን እንተ በለካ፡ ንጊልያኻ ደሓን እዩ። ኣዝዩ እንተ ዀረየ ግና፡ ክፋእ ከም ዝመደበ ፍለጥ። |