1 Samuel 20:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቦኻ ፈጺሙ እንተ ናፊቑኒ፡ ከምዚ በሎ፦ ዳዊት ናብ ከተማኡ ቤተልሄም ምእንቲ ኺጐዪ፡ ኣብኡ ምእንቲ ዅላ ስድራ ቤት ዚኸውን ዓመታዊ መስዋእቲ ስለ ዘሎ፡ ብትግሃት ሓተተኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አባ​ት​ህም ቢፈ​ል​ገኝ፦ ለዘ​መ​ዶቹ ሁሉ በዚያ በቤተ ልሔም የዓ​መት መሥ​ዋ​ዕት አላ​ቸ​ውና ዳዊት ወደ ከተ​ማው ፈጥኖ ይሄድ ዘንድ አጽ​ንቶ ለም​ኖ​ኛል በለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አባትህም ቢፈልገኝ። ለዘመዶቹ ሁሉ በዚያ በቤተ ልሔም የዓመት መሥዋዕት አላቸውና ዳዊት ወደ ከተማው ፈጥኖ ይሄድ ዘንድ አጽንቶ ለምኖኛል በለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አባትህ ከፈለገኝ፥ ‘ለቤተ ዘመዶቹ ሁሉ ዓመታዊ መሥዋዕት የሚቀርብ ስለሆነ፥ ዳዊት ወደ መኖሪያ ከተማው ወደ ቤተልሔም ቶሎ ለመሄድ አጥብቆ ፈቃድ ጠየቀኝ’ ብለህ ንገረው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ አዉ ታና ኮዮፐ፥ ኔን አ፥ ‘ዳዊተንቱ ሶ አሳይ ኡባይ ላይ ያርሹዋ ያርሽያ ዎደ ግድያ ድራዉ፥ ቤተሌመ ባረ ካታማ ኤለካ ባና ጊደ፥ ታና ኦቺደ ቤዳ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne aawuu taana koyooppe, neeni Aa, ‹Daawitenttu soo Asay ubbay laytsaa yarshshuwaa yarshshiyaa wode gidiyaa diraw, Beeteleeme bare katamaa ellekka baana giide, taana oochchiide beedda› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne aaway tana koykko, ‹Iza dabboti layththan layththan shiishshiza yarsho shiishshiza gallas gidida gishshas Dawiti ba soo asaakko Beeteliheeme baanaas piqaade tana minththi oychchides› gaada yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ኣዋይ ታና ኮይኮ፥ ‹ኢዛ ዳቦቲ ላይን ላይን ሺሺዛ ያርሾ ሺሺዛ ጋላስ ጊዲዳ ጊሻስ ዳዊቲ ባ ሶ ኣሳኮ ቤቴሊሄሜ ባናስ ፒቃዴ ታና ሚን ኦይቺዴስ› ጋዳ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ አዋይ ታና ኮይኮ፥ ኔኒ፥ ‘ዳዊቲ ባ አሳራ ላይ ያርሾ ያርሽያ ዎደ ግድያ ግሾ ባ ሶ ቤተለመ ባናዉ ታና ኦይችድ ብስ’ ያጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne aaway tana koyiko, neeni, ‘Dawiti ba asaara laytha yarsho yarshiya wode gidiya gisho ba soo Beeteleme baanaw tana oychidi bis’ yaaga.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አባትህ ከፈለገኝ፣ ‘ለቤተ ዘመዶቹ ሁሉ ዓመታዊ መሥዋዕት የሚቀርብ ስለሆነ፣ ዳዊት ወደ መኖሪያ ከተማው ወደ ቤተ ከቤተ ልሔም ቶሎ ለመሄድ አጥብቆ ፈቃድ ጠየቀኝ’ ብለህ ንገረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ምናልባት አባትህ ቢፈልገኝ በቤተሰቡ ዓመታዊ በዓል የሚከበር ስለ ሆነ ወደ ቤተልሔም እንዲሄድ እፈቅድለት ዘንድ ዳዊት እኔን አጥብቆ ለምኖኛል ብለህ ንገረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቦኻ እንተ ሰኣነኒ፥ ‘ንዅሎም ዓሌቱ ኣብኡ ናይ ዓመት መስዋእቲ ኣለዎም እሞ፥ ዳዊት ናብ ከተማኡ ቤተ ልሔም ክኸይድ ኣፅኒዑ ለሚኑኒ በል’ በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቦኻ እንተ ሰኣነኒ፡ ንብዘለው ዓሌቱ ኣብኡ ናይ ዓመት መስዋእቲ ኣለዎም እሞ፡ ዳዊት ናብ ቤትልሄም ከተማኡ ኺጐዪ ኣጽኒዑ ለሚኑኒ፡ በሎ።