1 Samuel 20:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቦኻ ፈጺሙ እንተ ናፊቑኒ፡ ከምዚ በሎ፦ ዳዊት ናብ ከተማኡ ቤተልሄም ምእንቲ ኺጐዪ፡ ኣብኡ ምእንቲ ዅላ ስድራ ቤት ዚኸውን ዓመታዊ መስዋእቲ ስለ ዘሎ፡ ብትግሃት ሓተተኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባትህም ቢፈልገኝ፦ ለዘመዶቹ ሁሉ በዚያ በቤተ ልሔም የዓመት መሥዋዕት አላቸውና ዳዊት ወደ ከተማው ፈጥኖ ይሄድ ዘንድ አጽንቶ ለምኖኛል በለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባትህም ቢፈልገኝ። ለዘመዶቹ ሁሉ በዚያ በቤተ ልሔም የዓመት መሥዋዕት አላቸውና ዳዊት ወደ ከተማው ፈጥኖ ይሄድ ዘንድ አጽንቶ ለምኖኛል በለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አባትህ ከፈለገኝ፥ ‘ለቤተ ዘመዶቹ ሁሉ ዓመታዊ መሥዋዕት የሚቀርብ ስለሆነ፥ ዳዊት ወደ መኖሪያ ከተማው ወደ ቤተልሔም ቶሎ ለመሄድ አጥብቆ ፈቃድ ጠየቀኝ’ ብለህ ንገረው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ አዉ ታና ኮዮፐ፥ ኔን አ፥ ‘ዳዊተንቱ ሶ አሳይ ኡባይ ላይ ያርሹዋ ያርሽያ ዎደ ግድያ ድራዉ፥ ቤተሌመ ባረ ካታማ ኤለካ ባና ጊደ፥ ታና ኦቺደ ቤዳ’ ያጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne aawuu taana koyooppe, neeni Aa, ‹Daawitenttu soo Asay ubbay laytsaa yarshshuwaa yarshshiyaa wode gidiyaa diraw, Beeteleeme bare katamaa ellekka baana giide, taana oochchiide beedda› yaaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne aaway tana koykko, ‹Iza dabboti layththan layththan shiishshiza yarsho shiishshiza gallas gidida gishshas Dawiti ba soo asaakko Beeteliheeme baanaas piqaade tana minththi oychchides› gaada yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ኣዋይ ታና ኮይኮ፥ ‹ኢዛ ዳቦቲ ላይን ላይን ሺሺዛ ያርሾ ሺሺዛ ጋላስ ጊዲዳ ጊሻስ ዳዊቲ ባ ሶ ኣሳኮ ቤቴሊሄሜ ባናስ ፒቃዴ ታና ሚን ኦይቺዴስ› ጋዳ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ አዋይ ታና ኮይኮ፥ ኔኒ፥ ‘ዳዊቲ ባ አሳራ ላይ ያርሾ ያርሽያ ዎደ ግድያ ግሾ ባ ሶ ቤተለመ ባናዉ ታና ኦይችድ ብስ’ ያጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne aaway tana koyiko, neeni, ‘Dawiti ba asaara laytha yarsho yarshiya wode gidiya gisho ba soo Beeteleme baanaw tana oychidi bis’ yaaga. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባትህ ከፈለገኝ፣ ‘ለቤተ ዘመዶቹ ሁሉ ዓመታዊ መሥዋዕት የሚቀርብ ስለሆነ፣ ዳዊት ወደ መኖሪያ ከተማው ወደ ቤተ ከቤተ ልሔም ቶሎ ለመሄድ አጥብቆ ፈቃድ ጠየቀኝ’ ብለህ ንገረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ምናልባት አባትህ ቢፈልገኝ በቤተሰቡ ዓመታዊ በዓል የሚከበር ስለ ሆነ ወደ ቤተልሔም እንዲሄድ እፈቅድለት ዘንድ ዳዊት እኔን አጥብቆ ለምኖኛል ብለህ ንገረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቦኻ እንተ ሰኣነኒ፥ ‘ንዅሎም ዓሌቱ ኣብኡ ናይ ዓመት መስዋእቲ ኣለዎም እሞ፥ ዳዊት ናብ ከተማኡ ቤተ ልሔም ክኸይድ ኣፅኒዑ ለሚኑኒ በል’ በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቦኻ እንተ ሰኣነኒ፡ ንብዘለው ዓሌቱ ኣብኡ ናይ ዓመት መስዋእቲ ኣለዎም እሞ፡ ዳዊት ናብ ቤትልሄም ከተማኡ ኺጐዪ ኣጽኒዑ ለሚኑኒ፡ በሎ። |