1 Samuel 20:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዮናታን ንዳዊት፡ ነፍስኻ እትብህጎ ዘበለ ዅሉ ክገብረልካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮናታንም ዳዊትን፥ “ነፍስህ ምን ትፈልጋለች? እኔስ ምን ላድርግልህ?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮናታንም ዳዊትን። ነፍስህ የወደደችውን ሁሉ አደርግልሃለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮናታንም ዳዊትን፥ “እንዳደርግልህ የምትፈልገውን ማናቸውንም ነገር አደርግልሃለሁ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮናታን፥ “ኔን ኪተታ ጌዳዋ አያነ ታን ነዉ ኦና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoonataani, «Neeni kiiteta geeddawaa ayaanne taani new ootsana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yoonataaneykka, «Ta nees ooththana mala ne koyza ay miishshika ta nees ooththana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮናታኔይካ፥ «ታ ኔስ ኦና ማላ ኔ ኮይዛ ኣይ ሚሺካ ታ ኔስ ኦና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮናታን፥ “ኔኒ ኦ ግዳባ አይባካ ታኒ ነዉ ኦና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoonataani, “Neeni ootha gidaba aybaka taani new oothana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮናታንም ዳዊትን፣ “እንዳደርግልህ የምትፈልገውን ማናቸውንም ነገር አደርግልሃለሁ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮናታንም “አንተ የምትፈልገውን ሁሉ አደርግልሃለሁ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዮናታን ንዳዊት፥ “ኵሉ ነፍስኻ ዝደለየቶ ኽገብረልካ እየ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዮናታን ንዳዊት፡ ነፍስኻ ዝደለየቶ ዘበለ ኽገብረልካ እየ፡ በሎ። |