1 Samuel 20:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወዲ እሴይ ኣብ ምድሪ ኽሳዕ ዚነብር፡ ንስኻትኩምን መንግስትኹምን ኣይክትጸንዑን ኢኹም። ሕጂ ደኣ ልኣኽ እሞ ናባይ ኣምጽእዎ፡ ብርግጽ ክመውት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ሴይ ልጅ በም​ድር ላይ በሕ​ይ​ወት በሚ​ኖ​ር​በት ዘመን ሁሉ መን​ግ​ሥ​ትህ አት​ጸ​ናም፤ አሁ​ንም ሞት የሚ​ገ​ባው ነውና ያን ብላ​ቴና ያመ​ጡት ዘንድ ላክ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእሴይም ልጅ በምድር ላይ በሕይወት በሚኖርበት ዘመን ሁሉ አንተና መንግሥትህ አትጸኑም፤ አሁንም የሞት ልጅ ነውና ልከህ አስመጣልኝ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእሴይ ልጅ በምድር ላይ በሕይወት እስካለ ድረስ አንተም ሆንህ መንግሥትህ አትጸኑም። መሞት ስለሚገባው፥ ሰው ላክና አስመጣልኝ!”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እሰያ ናአይ ሀ ሳኣ ቦላን ደኤዳ ፔሻን ኡባን ኔን ዎይ ነ ካዉተይ ኤቀና። ሀእ ኪታደ ታዉ አ አሂሳ፤ አያዉ ጎፐ፥ እ ሀይቃናዉ በሰ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Isseya na'ay ha sa'aa bollan de'eedda peeshan ubbaan neeni woy ne kawutetsay ek'k'enna. Ha"i kiittaade taw Aa ahissa; ayaw gooppe, I hayk'anaw bessee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isseye nay shemppora paxa diza woden aydekka neninne ne kawoteththay minneketa. Izi hayqqana bessiza gishshas as yeddada taas haa ekka ya!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሴዬ ናይ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ዎዴን ኣይዴካ ኔኒኔ ኔ ካዎቴይ ሚኔኬታ። ኢዚ ሃይቃና ቤሲዛ ጊሻስ ኣስ ዬዳዳ ታስ ሃ ኤካ ያ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እሰየ ናአይ ሀ ሳአ ቦላ ደእዳ ፔሻን ነ ዎይኮ ነ ካዎተይ ኤቀና። ሀእ ኪታዳ ኤለ ኤህሳ፤ እ ሀይቃናዉ በሴስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isseye na7ay ha sa7a bolla de7ida peeshan ne woyko ne kawotethay eqenna. Ha77i kiittada elle ehisa; I hayqanaw bessees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእሴይ ልጅ በምድር ላይ በሕይወት እስካለ ድረስ አንተም ሆንህ መንግሥትህ አትጸኑም። መሞት ስለሚገባው፣ ሰው ላክና አስመጣልኝ!”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእሴይ ልጅ በሕይወት እስካለ ድረስ አንተና መንግሥትህ ጸንታችሁ ለመኖር እንደማትችሉ አታውቅምን? አሁን ሄደህ አምጣው! እርሱ በሞት መቀጣት አለበት!”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ወዲ እሴይ ብህይወቱ ኣብ ምድሪ ኽሳዕ ዘሎስ ንስኻ ኾነ መንግስትኻ ኣይትፀንዕን እያ። ሕዚ ኸዓ ንሱ ወዲ ሞት እዩእሞ ልኢኽካ ኣምፅአለይ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ወዲ እሴይ ብህይወቱ ኣብ ምድሪ ኽሳዕ ዘሎስ፡ ንስኻ ዀነ ሐደው መንግስትኻ ኣይትጸንዕን። ሕጂ ኸኣ ንሱ ወዲ ሞት እዩ እሞ፡ ልኢኽካ ኣምጽኣለይ፡ በሎ።