1 Samuel 20:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወዲ እሴይ ኣብ ምድሪ ኽሳዕ ዚነብር፡ ንስኻትኩምን መንግስትኹምን ኣይክትጸንዑን ኢኹም። ሕጂ ደኣ ልኣኽ እሞ ናባይ ኣምጽእዎ፡ ብርግጽ ክመውት እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእሴይ ልጅ በምድር ላይ በሕይወት በሚኖርበት ዘመን ሁሉ መንግሥትህ አትጸናም፤ አሁንም ሞት የሚገባው ነውና ያን ብላቴና ያመጡት ዘንድ ላክ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእሴይም ልጅ በምድር ላይ በሕይወት በሚኖርበት ዘመን ሁሉ አንተና መንግሥትህ አትጸኑም፤ አሁንም የሞት ልጅ ነውና ልከህ አስመጣልኝ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእሴይ ልጅ በምድር ላይ በሕይወት እስካለ ድረስ አንተም ሆንህ መንግሥትህ አትጸኑም። መሞት ስለሚገባው፥ ሰው ላክና አስመጣልኝ!” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እሰያ ናአይ ሀ ሳኣ ቦላን ደኤዳ ፔሻን ኡባን ኔን ዎይ ነ ካዉተይ ኤቀና። ሀእ ኪታደ ታዉ አ አሂሳ፤ አያዉ ጎፐ፥ እ ሀይቃናዉ በሰ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Isseya na'ay ha sa'aa bollan de'eedda peeshan ubbaan neeni woy ne kawutetsay ek'k'enna. Ha"i kiittaade taw Aa ahissa; ayaw gooppe, I hayk'anaw bessee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isseye nay shemppora paxa diza woden aydekka neninne ne kawoteththay minneketa. Izi hayqqana bessiza gishshas as yeddada taas haa ekka ya!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሴዬ ናይ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ዎዴን ኣይዴካ ኔኒኔ ኔ ካዎቴይ ሚኔኬታ። ኢዚ ሃይቃና ቤሲዛ ጊሻስ ኣስ ዬዳዳ ታስ ሃ ኤካ ያ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እሰየ ናአይ ሀ ሳአ ቦላ ደእዳ ፔሻን ነ ዎይኮ ነ ካዎተይ ኤቀና። ሀእ ኪታዳ ኤለ ኤህሳ፤ እ ሀይቃናዉ በሴስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isseye na7ay ha sa7a bolla de7ida peeshan ne woyko ne kawotethay eqenna. Ha77i kiittada elle ehisa; I hayqanaw bessees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእሴይ ልጅ በምድር ላይ በሕይወት እስካለ ድረስ አንተም ሆንህ መንግሥትህ አትጸኑም። መሞት ስለሚገባው፣ ሰው ላክና አስመጣልኝ!” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእሴይ ልጅ በሕይወት እስካለ ድረስ አንተና መንግሥትህ ጸንታችሁ ለመኖር እንደማትችሉ አታውቅምን? አሁን ሄደህ አምጣው! እርሱ በሞት መቀጣት አለበት!” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወዲ እሴይ ብህይወቱ ኣብ ምድሪ ኽሳዕ ዘሎስ ንስኻ ኾነ መንግስትኻ ኣይትፀንዕን እያ። ሕዚ ኸዓ ንሱ ወዲ ሞት እዩእሞ ልኢኽካ ኣምፅአለይ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወዲ እሴይ ብህይወቱ ኣብ ምድሪ ኽሳዕ ዘሎስ፡ ንስኻ ዀነ ሐደው መንግስትኻ ኣይትጸንዕን። ሕጂ ኸኣ ንሱ ወዲ ሞት እዩ እሞ፡ ልኢኽካ ኣምጽኣለይ፡ በሎ። |