1 Samuel 20:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ቍጥዓ ሳኦል ኣብ ልዕሊ ዮናታን ተላዕለ፡ ንሱ ድማ ከምዚ በሎ፦ “ኣታ ወዲ እታ ግጉይ ዓማጺት ሰበይቲ፡ ንወዲ እሴይ ምእንቲ ርእስኻን ንውሽጢ ዕርቃን ኣዴኻን ከም ዝመረጽካዮዶ ኣይፈልጥን እየ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልም በዮናታን ላይ እጅግ ተቈጣ፥ “አንተ የከዳተኞች ሴቶች ልጅ! የእሴይን ልጅ ለአንተ ማፈርያ፥ ለእናትህም ኀፍረተ ሥጋ ማፈርያ እንደ መረጥህ እኔ አላውቅምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሳኦልም ቍጣ በዮናታን ላይ ነደደና። አንተ የጠማማ ሴት ልጅ፥ የእሴይን ልጅ ለአንተ ማፈርያ ለእናትህም ኀፍረተ ሥጋ ማፈርያ እንደ መረጥህ እኔ አላውቅምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳኦል በዮናታን ላይ እጅግ ተቆጣ፤ እንዲህም አለው፤ “አንተ የዚያች ጠማማና ዐመፀኛ ሴት ልጅ! ለአንተው ለራስህ ውርደት፥ ለወላጅ እናትህም ዕፍረት ከሚሆነው ከእሴይ ልጅ ጋር መግጠምህን የማላውቅ መሰለህ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦል ዮናታና ቦላ ሀንቁዋ ኤጽ ከሲደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ላ ጌላነ ማካላንቻ ምሽራት ናአዉ፥ ኔን ነ ሁጲያዉ ካዉሻናዉነ ኔና የሌዳ ነ ዳዮ ካዉሻናዉ ኔን እሰያ ናኣ ባጋ ግዴዳዋ ታን ኤርክታየ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'ooli Yoonataana bolla hank'k'uwaa ees's'i kesiide hawaadan yaageedda; «Laa geellanne makkalanchcha mishiratti na'aw, neeni ne huup'iyaw kawushanawunne neena yeleedda ne daayo kawushshanaw neeni Isseya na'aa bagga giddeeddawaa taani erikkitaayye? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7ooli Yoonataane keehi hanqettidi, «Haysso geellanne makkallanchcha maccassay naazoo! Nees ne hu7es kawushshateth qasse ne aayeyska yeellateth gidida Isseye naazara ne laggetizayssa ta erikkinaa! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሊ ዮናታኔ ኬሂ ሃንቄቲዲ፥ «ሃይሶ ጌላኔ ማካላንቻ ማጫሳይ ናዞ! ኔስ ኔ ሁኤስ ካዉሻቴ ቃሴ ኔ ኣዬይስካ ዬላቴ ጊዲዳ ኢሴዬ ናዛራ ኔ ላጌቲዛይሳ ታ ኤሪኪና! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል ዮናታና ቦላ ሸነ ኤፅ ከይድ፥ “ላ፥ ጌላነ ማካላንቾ ማጫሰ ናአዉ፥ ኔኒ ነዉ ካዉሸ፥ ነ አየስ ዬላ ኤሀናዉ እሰየ ናኣራ ላገተይሳ ታ ኤርክናዬ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli Yoonataana bolla shene eexi keyidi, “La, geellanne makallancho maccase na7aw, neeni new kawushe, ne aayes yeella ehanaw Isseye na7aara laggeteysa ta erikinayee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳኦል በዮናታን ላይ እጅግ ተቈጣ፤ እንዲህም አለው፤ “አንተ የዚያች ጠማማና ዐመፀኛ ሴት ልጅ! ለአንተው ለራስህ ውርደት፣ ለወላጅ እናትህም ዕፍረት ከሚሆነው ከእሴይ ልጅ ጋር መግጠምህን የማላውቅ መሰለህ? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሳኦልም ቊጣ በዮናታን ላይ ነድዶ እንዲህ አለ፤ “አንተ የጠማማና የዐመፀኛ ሴት ልጅ! በራስህ ላይ ኀፍረትንና በእናትህም ላይ ውርደትን ለማምጣት ከእሴይ ልጅ ጋር መወዳጀትህን ደኅና አድርጌ ዐውቃለሁ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዅራ ሳኦል ኣብ ዮናታን ነደደ፤ “ኣታ ወዲ እዛ ቐይናን ዓመፀኛ ሰበይቲ፥ ነቲ ነውርኻን ንነውሪ እታ ዝወለደትካ እኖኻን ዝኸውን፥ ወዲ እሴይ ከም ዝሓረኻ ኣይፈልጥን ድየ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዂራ ሳኦል ኣብ ዮናታን ነዲዱ፡ ኣታ ወዲ እዛ ጠዋይ ዓለወኛ፡ ንነውርኻን ንነውሪ ሕፍረት ኣዴኻን ዚኸውን ንወዲ እሴይ ከም ዝሐሬኻስ ኣይፈልጥን ድዩ |