1 Samuel 20:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጽባሒቱ ድማ፡ ካልኣይ መዓልቲ ናይታ ወርሒ ነበረት፡ ስፍራ ዳዊት ባዶ ነበረ፣ ሳኦል ድማ ንዮናታን ወዱ፡ ወዲ እሴ ትማልን ሎሚን ስለምንታይ ክበልዕ ዘይመጸ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከመ​ባ​ቻም በኋላ በማ​ግ​ሥቱ በሁ​ለ​ተ​ኛው ቀን የዳ​ዊት ስፍራ ባዶ​ውን ነበረ፤ ሳኦ​ልም ልጁን ዮና​ታ​ንን፥ “የእ​ሴይ ልጅ ትና​ትና ዛሬ ወደ ግብር ያል​መጣ ስለ​ምን ነው?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከመባቻም በኋላ በማግሥቱ በሁለተኛው ቀን የዳዊት ስፍራ ባዶውን ነበረ፤ ሳኦልም ልጁን ዮናታንን። የእሴይ ልጅ ትናንትና ወይም ዛሬ ግብር ሊበላ ያልመጣ ስለ ምን ነው? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በማግስቱም፥ ወር በገባ በሁለተኛው ቀን የዳዊት መቀመጫ ባዶ ነበር፤ ከዚያም ሳኦል ልጁን ዮናታንን፥ “የእሴይ ልጅ ትናንትናም፥ ዛሬም ግብር ላይ ያልተገኘው ለምንድን ነው?” ሲል ጠየቀው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ዎንተ ጋላስካ፥ አግናዉ ላኤን ጋላስ ዳዊታ ሳአይ መላ ደኤ። ሳኦል ባረ ናኣ ዮናታና፥ “እሰያ ናአይ ዝኖካ ሀችካ ቁማ ማናዉ አያዉ ይቤኔ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin wonttetsa gallassikka, aginaw laa'entso gallassi Daawita sa'ay mela de'ee. Saa'ooli bare na'aa Yoonataana, «Isseya na'ay zinokka hachchikka k'umaa maanaw ayaw yibeennee?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Agina xeero ba7aaley aadhdhiin wonteththa gallassika Dawiti uttizasoy mela dees; Histtiin Sa7ooli ba naaza Yoonataane, «Isseye nay qammaka hachchika hayssa gibiraan ays beettontta aggidee?» giidi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣጊና ጼሮ ባኣሌይ ኣን ዎንቴ ጋላሲካ ዳዊቲ ኡቲዛሶይ ሜላ ዴስ፤ ሂስቲን ሳኦሊ ባ ናዛ ዮናታኔ፥ «ኢሴዬ ናይ ቃማካ ሃቺካ ሃይሳ ጊቢራን ኣይስ ቤቶንታ ኣጊዴ?» ጊዲ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ዎንተ ጋላስ፥ አጌናይ ፄርን ናምአን ጋላስ ዳዊታ በሳይ መላ ደኤስ። ሳኦል ባ ናኣ ዮናታና ፄግድ፥ “እሰየ ናአይ ዝነካ ሀችካ ግብራ ማናዉ አይስ ይበኔ?” ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin wontetha gallas, ageenay xeerin nam7antho gallas Dawita bessay mela de7ees. Saa7oli ba na7aa Yoonataana xeegidi, “Isseye na7ay zineka hachika gibira maanaw ayis yibennee?” yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በማግስቱም፣ ወር በገባ በሁለተኛው ቀን የዳዊት መቀመጫ ባዶ ነበር፤ ከዚያም ሳኦል ልጁን ዮናታንን፣ “የእሴይ ልጅ ትናንትናም፣ ዛሬም ግብር ላይ ያልተገኘው ለምንድን ነው?” ሲል ጠየቀው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አዲስ ጨረቃ የታየችበት በዓል ካለፈ በኋላም በተከታዩ ቀን የዳዊት ወንበር ባዶ ነበር፤ ስለዚህ ሳኦል ልጁን ዮናታንን “የእሴይ ልጅ ትናንትም፥ ዛሬም ወደዚህ ግብዣ ያልመጣው ስለምንድን ነው?” ሲል ጠየቀው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ወርሒ ምስ ወፀት ድማ ኣብ ካልአይቲ መዓልቲ እታ ወንበር ዳዊት ጥራሓ ነበረት። ሳኦል ከዓ ንዮናታን ወዱ፤ “ወዲ እሴይ ትማሊ ኾነ ሎሚ ናብ ማእዲ ዘይመፀ ስለ ምንታይ እዩ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ድሕሪ እታ ወርሒ እትወጸላ፡ በታ ኻልኣይቲ መዓልቲ እታ ምቕማጥ ዳዊት ጥራያ ጸንሔት፡ ሳኦል ከኣ ንዮናታን ወዱ፡ ወዲ እሴይሲ ትማሊ ዀነ፡ ሎሚ ዀነ ናብ መኣዲ ዘይመጸ ስለምንታይ እዩ በሎ።