1 Samuel 20:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ድማ፡ ኪድ ፍላጻታት ድለዩ፡ ዝብል ወዲ እሰድድ ኣለኹ። ነቲ ወዲ ብግልጺ እንተ በልክዎ፥ ርኣዩ እቶም ፍላጻታት ብኻልእ ሸነኽካ ኣለዉ፣ ውሰዶም፤ ሽዑ ትመጽእ፣ ንዓኻ ሰላምን ጉድኣትን የልቦን፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ብህይወት ዘሎ ሓቀኛ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆም፦ ሂድ ፍላጻዎቹን ፈልግ ብዬ ብላቴናውን እልካለሁ፤ ብላቴናውንም፦ እነሆ፥ ፍላጻው ከአንተ ወደዚህ ነው፤ ይዘኸው ወደ እኔ ና ያልሁት እንደ ሆነ፥ ሕያው እግዚአብሔርን! ለአንተ ሰላም ነውና ምንም ክፉ ነገር የለብህም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆም። ሂድ ፍላጻዎችን ፈልግ ብዬ ብላቴናውን እልከዋለሁ፤ ብላቴናውንም። እነሆ፥ ፍላጻው ከአንተ ወደዚህ ነው፤ ይዘኸው ወደ እኔ ና ያልሁት እንደ ሆነ፥ ሕያው እግዚአብሔርን! ለአንተ ደኅንነት ነውና ምንም የለብህም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም፥ ‘ሂድና ፍላጾቹን አምጣቸው’ ብዬ አንድ ልጅ እልካለሁ፤ ልጁንም፥ ‘እነሆ፤ ፍላጾቹ ያሉት፥ ከአንተ ወደዚህ ነው፤ ሄደህ አምጣቸው’ ያልሁት እንደሆነ፥ በሕያው ጌታ ስም! ክፉ ነገር አያገኝህም፤ ውጣና ና፤ አደጋ እንደማይኖርም እምልልሃለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ታ ቆማ፥ ‘ባደ ዙበቱዋ ኮያ’ ያጋደ ኪታና፤ ታን አ ኪታደ፥ ‘በአ፤ ዙበቱ ኔፐ ሀ ባጋና ደኢኖ፤ ታኮ አካደ ያ’ ያግያዋ ግዶፐ፥ ሃያ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ኤሮ፥ ነዉ ሳእ ሳሮ፤ ኔና አያይነ ቦቼና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, ta k'oomaa, ‹Baade zubbetuwaa koya› yaagaadde kiittana; taani Aa kiittaadde, ‹Be'a; zubbetuu neeppe ha baggana de'iino; taakko akkaade ya› yaagiyaawaa gidooppe, haaya; ayaw gooppe, Med'inaa Goday ero, new sa'i saro; neena ayaynne bochchenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye tani, ‹Yiishshata ekka ya› gaada issi naa kiittana. Naazakka, ‹Yiishshati neeppe ha baggara deettes; baada haa ekka ya› ta giikko De7o GODAY beyiin! Nena iita miishshi demmenna; metoykka deenna; kezada haa ya. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ታኒ፥ ‹ዪሻታ ኤካ ያ› ጋዳ ኢሲ ና ኪታና። ናዛካ፥ ‹ዪሻቲ ኔፔ ሃ ባጋራ ዴቴስ፤ ባዳ ሃ ኤካ ያ› ታ ጊኮ ዴኦ ጎዳይ ቤዪን! ኔና ኢታ ሚሺ ዴሜና፤ ሜቶይካ ዴና፤ ኬዛዳ ሃያ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ‘ባዳ ዶንገ ቶራታ ኮያ’ ያጋዳ እስ ናአ ኪታና። ታኒ እያኮ፥ ‘ዶንገ ቶራት ኔፐ ሀ ባጋራ ደኦሶና፤ ሃ ኤካዳ ያ’ ግያባ ግድኮ፥ ሃያ፤ ደኦ ጎዳይ ኤርያ መላ፥ ነዉ ሳእ ሳሮ፤ ነና አይኮይካ ቦቸና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, ‘Bada donge toorata koya’ yaagada issi na7a kiittana. Taani iyako, ‘Donge toorati neepe ha baggara de7oosona; haa ekada ya’ giyaba gidiko, haaya; de7o Goday eriya mela, new sa7i saro; nena aykoyka bochenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም፣ ‘ሂድና ፍላጾቹን አምጣቸው’ ብዬ አንድ ልጅ እልካለሁ፤ ልጁንም፣ ‘እነሆ፤ ፍላጾቹ ያሉት፣ ከአንተ ወደዚህ ነው፤ ሄደህ አምጣቸው’ ያልሁት እንደ ሆነ፣ ሕያው እግዚአብሔርን! ክፉ ነገር አያገኝህም፤ አደጋም የለም፤ ውጣና ና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ ፍላጻዎቹን እንዲያመጣ ልጁን እልካለሁ፤ ‘ፍላጻዎቹ ከአንተ ወደዚህ ናቸውና አምጣቸው!’ ካልሁት አንተ ከተደበቅኽበት ቦታ ልትወጣ ትችላለህ፤ ስለዚህ ምንም ችግር እንደማይደርስብህና ምንም አደጋ እንደሌለ በእግዚአብሔር ስም እምልልሃለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ኣገልጋሊየይ ‘ኪድ ነቲ ፍላፃታት ድለዮ’ ኢለ ድማ ኽሰዶ እየ፤ ነቲ ኣገልጋሊየይ ‘እነሆ፥ እቲ ፍላፃ ካባኻ ናብዙይ እዩ ዘሎ፥ ሒዝካዮ ናባይ ነዓ’ እንተ በልክዎ፥ ንኣኻ ደሓን ማለት እዩ፤ ሽዑ ምፃእ ዝኾነ ነገር ከም ዘይህሉ፥ ብህያው እግዚኣብሄር እምሕል ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ ድማ፡ ነቲ ወዲ፡ ኪድ ነቲ ፍላጻታት ድለዮ ኢለ ኽሰዶ እየ፡ ነቲ ወዲ፡ እንሆ፡ እቲ ፍላጻ ኽነጀውካ እዩ ዘሎ፡ ውሰዶ፡ እንተ በልክዎ፡ ሽዑ ንኣኻ ደሓን እዩ እሞ፡ ንዓ፡ ገለ ነገር የልቦን፡ ህያው እግዚኣብሄር እዩ። |