1 Samuel 20:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ኣምላኽ ይሓልወሉ፡ በሎ። ኣይክትመውትን ኢኻ፤ እንሆ፡ ኣቦይ ይፍለጠኒ እምበር፡ ዓቢ ይኹን ንእሽቶ ነገር ኣይክገብርን እዩ። ስለምንታይከ ኣቦይ ነዚ ነገር እዚ ክሓብኣኒ? ከምኡ ኣይኮነን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮናታንም፥ “ይህንስ ያርቀው፤ አትሞትም፤ እነሆ፥ አባቴ አስቀድሞ ለእኔ ሳይገልጥ ትልቅም ሆነ ትንሽ ነገር ቢሆን አያደርግም፤ አባቴስ ይህን ነገር ለምን ይሰውረኛል? እንዲህ አይደለም” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮናታንም። ይህንስ ያርቀው፥ አትሞትም፤ እነሆ፥ አባቴ አስቀድሞ ለእኔ ሳይገልጥ ትልቅም ትንሽም ነገር ቢሆን አያደርግም፤ አባቴስ ይህን ነገር ለምን ይሰውረኛል? እንዲህ አይደለም አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮናታንም፥ “ይህስ ካንተ ይራቅ! አትሞትም! እነሆ፤ አባቴ ትልቅም ይሁን ትንሽ ማናቸውንም ነገር አስቀድሞ ሳይነግረኝ አያደርገውም። ታዲያ አባቴ ይህንንስ ለምን ይደብቀኛል? እንዲህስ አይሆንም!” ብሎ መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮናታን፥ “ሄዌ ኔፐ ሃኮ! ኔን ሀይቃካ። በአ፥ ጉባ ግዲና፥ ግታባ ግዲና፥ ታ አዉ ታዉ ኦደናን ደኢደ አያነ ኦና። ታ አዉ ሀ የዉዋ ታፐ አያዉ ቆስ? ሄዋዳን ግደና!” ያጊደ ዛሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoonataani, «Hewe neeppe haakko! Neeni hayk'k'akka. Be'a, guutsabaa gidiina, gitabaa gidiina, ta aawuu taw odennan de'iidde ayaanne ootsenna. Ta aawuu ha yewuwaa taappe ayaw k'ossi? Hewaadan gidenna!» yaagiide zaareedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yoonataaneykka, «Hessi ne bolla mulekka hanoppo! Ne hayqqaka! Ta aaway guuth gidiin daro gidiin ay miishshika sinththati taas yootontta ooththi erenna; histtiin ta aaway hayssa taappe ays qottizee? Yo7oy hessa mala gidenna!» gi zaarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮናታኔይካ፥ «ሄሲ ኔ ቦላ ሙሌካ ሃኖፖ! ኔ ሃይቃካ! ታ ኣዋይ ጉ ጊዲን ዳሮ ጊዲን ኣይ ሚሺካ ሲንቲ ታስ ዮቶንታ ኦ ኤሬና፤ ሂስቲን ታ ኣዋይ ሃይሳ ታፔ ኣይስ ቆቲዜ? ዮኦይ ሄሳ ማላ ጊዴና!» ጊ ዛሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮናታን፥ “ሄስ ኔፐ ሃኮ፤ ኔኒ ሀይቃካ። ጉባ ግድን፥ ግታባ ግድን፥ ታ አዋይ ታፐ ቆስድ አይኮካ ኦና። ታ አዋይ ታፐ አይስ ሄሳ ቆስዴ? ሄስ ሀነና” ያግድ ዛርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoonataani, “Hessi neepe haako; neeni hayqaka. Guuthaba gidin, gitaba gidin, ta aaway taape qosidi aykoka oothenna. Ta aaway taape ayis hessa qosidee? Hessi hanenna” yaagidi zaaris. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮናታንም፣ “ይህስ ከቶ አይሁንብህ፤ አትሞትም! እነሆ፤ አባቴ ትልቅም ይሁን ትንሽ ማናቸውንም ነገር አስቀድሞ ሳይነግረኝ አያደርገውም። ታዲያ አባቴ ይህን ለምን ይደብቀኛል? ነገሩ እንዲህ አይደለም” ብሎ መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮናታንም “ይህንንስ ከአንተ ያርቀው! አትሞትም፤ ትልቅም ሆነ ትንሽ አባቴ ከእኔ የሚሰውረው ነገር የለም፤ ይህንንም ነገር ቢሆን አባቴ ከእኔ አይሰውርም በፍጹም አይደረግም!” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮናታን ድማ “እዙይስ ካባኻ የርሕቆ፤ ኣይትመውትን ኢኻ። ኣቦይ ዓብዪ ነገር ኮነ ንእሽተይ ነገር ንኣይ እንተይነገረ ዝገብሮ የብሉን። እዙይ ዘይኸውን እዩ። ነዙይ ኣቦይ ካባይ ኣይምሓብኦን” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ፡ ያእ እዝስ የርሕቆ፡ ኣይትመውትን። እንሆ፡ ኣቦይሲ ዓብዪ ነገር ኰነ ንእሽቶ ነገር ንኣይ ከይነገረ ዚገብሮ የብሉን፡ ስለምንታይ ደኣ ኣቦይ እዚ ነገር እዚ ይሐብኣለይ እዝስ ዘይኸውን እዩ፡ በሎ። |